Isaiah 22:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንብኽያትን ንሓዘንን ንራዛን ክዳን ሓዘንን ጸውዐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ልቅሶንና ዋይታን፥ ራስን መንጨትንና ማቅን መልበስን ጠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ወደ ልቅሶና ወደ ዋይታ ራስን ወደ መንጨትና ማቅንም ወደ መልበስ ጠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ወደ ልቅሶና ወደ ዋይታ፥ ጠጉራችሁን ወደ መንጨትና ማቅንም ወደ መልበስ ጠራችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ህንተና ዬካናዉነ ዝላላናዉ፥ ህንተ ሁጲያ ሜደታናዉነ ዋሩዋ ማያናዉ ህንተና ጼሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hinttena yeekkanawunne zilaalanaw, hintte huup'iyaa meedettanawunne waaruwaa mayyanaw hinttena s'eeseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay intte yeekkana malanne waassana mala, intte hu7e binana buucana malanne maaqa may7ana mala xeygides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ኢንቴ ዬካና ማላኔ ዋሳና ማላ፥ ኢንቴ ሁኤ ቢናና ቡጫና ማላኔ ማቃ ማይኣና ማላ ጼይጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ፥ ህንተና ዬሆስነ ዘለልሳስ፥ ሁጰ ቡሉሳናዉነ ካዮ ማኦ ማአናዉ ፄግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay, hintena yeehosinne zelelsas, huuphe buluusanawunne kayo ma7o ma7anaw xeegis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ቀን ጌታ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ፣ እንድታለቅሱና በዋይታ እንድትጮኹ፣ ጠጕራችሁን እንድትነጩ ማቅም እንድትለብሱ ጠራችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ጠጒራችሁን ተላጭታችሁ፥ ማቅም ለብሳችሁ እንድታዝኑና እንድታለቅሱ ጠርቶአችሁ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ክትበኽዩን ዋይ ዋይ ክትብሉን ርእስኹም ክትላፅዩን ወጮ ኽትክደኑን ፀውዐኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንብኽያት ንዋይዋይን ንምልጻይ ርእስን ከሊ ንምዕጣቕን ጸውዓኩም። |