Isaiah 22:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንብኽያትን ንሓዘንን ንራዛን ክዳን ሓዘንን ጸውዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልቅ​ሶ​ንና ዋይ​ታን፥ ራስን መን​ጨ​ት​ንና ማቅን መል​በ​ስን ጠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ወደ ልቅሶና ወደ ዋይታ ራስን ወደ መንጨትና ማቅንም ወደ መልበስ ጠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ቀን የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ወደ ልቅሶና ወደ ዋይታ፥ ጠጉራችሁን ወደ መንጨትና ማቅንም ወደ መልበስ ጠራችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ህንተና ዬካናዉነ ዝላላናዉ፥ ህንተ ሁጲያ ሜደታናዉነ ዋሩዋ ማያናዉ ህንተና ጼሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hinttena yeekkanawunne zilaalanaw, hintte huup'iyaa meedettanawunne waaruwaa mayyanaw hinttena s'eeseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallas GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay intte yeekkana malanne waassana mala, intte hu7e binana buucana malanne maaqa may7ana mala xeygides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላስ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ኢንቴ ዬካና ማላኔ ዋሳና ማላ፥ ኢንቴ ሁኤ ቢናና ቡጫና ማላኔ ማቃ ማይኣና ማላ ጼይጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ፥ ህንተና ዬሆስነ ዘለልሳስ፥ ሁጰ ቡሉሳናዉነ ካዮ ማኦ ማአናዉ ፄግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay, hintena yeehosinne zelelsas, huuphe buluusanawunne kayo ma7o ma7anaw xeegis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ቀን ጌታ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ፣ እንድታለቅሱና በዋይታ እንድትጮኹ፣ ጠጕራችሁን እንድትነጩ ማቅም እንድትለብሱ ጠራችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ጠጒራችሁን ተላጭታችሁ፥ ማቅም ለብሳችሁ እንድታዝኑና እንድታለቅሱ ጠርቶአችሁ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ክትበኽዩን ዋይ ዋይ ክትብሉን ርእስኹም ክትላፅዩን ወጮ ኽትክደኑን ፀውዐኩም።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንብኽያት ንዋይዋይን ንምልጻይ ርእስን ከሊ ንምዕጣቕን ጸውዓኩም።