Isaiah 21:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ እንሆ ሰረገላ ሰብ፡ ምስ ገለ ፈረሰኛታት ይመጽእ ኣሎ። ንሱ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፡ ባቢሎን ወዲቓ፡ ባቢሎን ወዲቓ፤ ንዅሉ እቲ እተቐርጸ ምስሊ ኣማልኽታ ድማ ሰባበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም፥ በፈረሶች የሚቀመጡ፥ ሁለት ሁለት ሆነው የሚሄዱ ፈረሰኞች ይመጣሉ” ብሎ ጮኸ፤ እርሱም መልሶ፥ “ባቢሎን ወደቀች! ወደቀች! ጣዖቶችዋም ሁሉ፥ የእጆችዋም ሥራዎች ሁሉ በምድር ላይ ተጥለው ደቀቁ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ በፈረሶች የሚቀመጡ፥ ሁለት ሁለት ሁነው የሚሄዱ ፈረሰኞች ይመጣሉ ብሎ ጮኸ፤ እርሱም መልሶ። ባቢሎን ወደቀች ወደቀች፥ የተቀረጹም የአማልክቶችዋ ምስሎች ሁሉ በምድር ላይ ተጥለው ደቀቁ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆም፥ በፈረሶች የሚቀመጡ፥ ሁለት ሁለት ሁነው የሚሄዱ ፈረሰኞች ይመጣሉ ብሎ ጮኸ፤ እርሱም መልሶ፦ ባቢሎን ወደቀች ወደቀች፥ የተቀረጹም የአማልክቶችዋ ምስሎች ሁሉ በምድር ላይ ተጥለው ደቀቁ አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ ጋማማ መህያ ቶግያ ፓራ አሳቱ ላአ ላአ ግዲደ ዪኖ” ያጌዳ። እ ቃይካ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ባብሎነ ኩንዴዳ፤ አ ጾሳቱዋ ምስለቱካ ኩንዴድኖ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ሳኣን ዱገ ኩንዲደ ጋጨቴድኖ” ያጊደ ዋሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, gammaama mehiyaa toggiyaa paraa asatuu laa"a laa"a gidiide yiino» yaageedda. I k'aykka hawaadan yaageedda; «Baabloone kunddeedda; Aa s'oossatuwaa misiletuukka kunddeeddino. Unttunttu ubbaykka sa'aan duge kunddiide gaac'etteeddino» yaagiide waasseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7ite, issi asi paratan gooshettiza para-gaaretan yides; histtidi, ‹Baabilooney kundadus! Kundadus! izi eeqa xoossa misletikka meqeretti gaden kundida› gi zaarides» gi waassides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኢቴ፥ ኢሲ ኣሲ ፓራታን ጎሼቲዛ ፓራ-ጋሬታን ዪዴስ፤ ሂስቲዲ፥ ‹ባቢሎኔይ ኩንዳዱስ! ኩንዳዱስ! ኢዚ ኤቃ ጾሳ ሚስሌቲካ ሜቄሬቲ ጋዴን ኩንዲዳ› ጊ ዛሪዴስ» ጊ ዋሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ናምአ ናምአ ግድድ ፓራ ጋረ ቶግዳ አሳት ዮሶና” ያግስ። እ ቃስካ፥ “ባብሎነይ ኩንድስ፤ እያ ፆሳታ ምስለት ሳአን ኩንድድ ጋጨትዶሶና” ያግድ ዋስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, nam7a nam7a gididi para gaare toggida asati yoosona” yaagis. I qassika, “Babilooney kundis; iya xoossata misileti sa7an kundidi gaacetidosona” yaagidi waassis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ አንድ ሰው በፈረሶች በሚሳብ በሠረገላ መጥቷል፤ እንዲህም ሲል መለሰ፣ ‘ባቢሎን ወደቀች፣ ወደቀች! የአማልክቷም ምስሎች ሁሉ፣ ተሰባብረው ምድር ላይ ወደቁ!’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጥንድ ጥንድ ሆነው በፈረስ የተቀመጡ ሰዎች እነሆ በድንገት ይመጣሉ፤ ዘብ ጠባቂውም “እነሆ ባቢሎን ወደቀች! የሚሰግዱላቸውም ጣዖቶች ሁሉ ተሰባብረው ወደቁ” የሚል ዜና ያስተላልፋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ኣብ ኣፍራስ ዝተቐመጡ በብኽልተ ኾይኖም ይመፁ ኣለዉ ኢሉ ተደሃየ። እቲ ሓላዋይ ድማ መሊሱ “ባቢሎን ወዲቓ! ወዲቓ! ኵሉ ምስልታት ጣዖታታ ኣብ ምድሪ ተሰባበረ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ፡ ጐይታየ፡ መዓልቲ ብመልኣ ኸየቛረጽኩ ኣብታ ግምቢ ምሕላው ደው ኢለ፡ ለይተ ለይቲውን ኣብታ መሓለዊተይ ተተኺለ ኣሎኹ፡ እንሆ ኸኣ ጭፍራ ሰብ ፈረሰኛታት፡ በብኽልተ ይመጹ ኣለው፡ ኢሉ ኸም ኣንበሳ ጨደረ። ከም ብሓድሽ ድማ፡ በቢሎንሲ ወዲቓ፡ ወዲቓ፡ ኲሉ ምስልታት ጣኦታት ኣብ ምድሪ ተሰባበረ፡ ኢሊ መለሰ። |