Isaiah 21:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ገለ ፈረሰኛታት ሰረገላ፡ ሰረገላ ኣእዱግን ሰረገላ ኣግማልን ረኣየ። ብዓቢ ኣኽብሮት ድማ ብትግሃት ሰምዐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁለት ፈረሰኞችን ሲጋልቡ አየሁ፤ አንዱ በአህያ ላይ፥ ሁለተኛውም በግመል ላይ ተቀምጦ ነበር፤ ድምፃቸው ግን እንደ ብዙዎች ፈረሰኞች ድምፅ ነበረ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በከብት የሚቀመጡትን፥ ሁለት ሁለት እየሆኑ የሚሄዱት ፈረሰኞች፥ በአህዮች የሚቀመጡትንና በግመሎች የሚቀመጡትን ባየ ጊዜ በጽኑ ትጋት አስተውሎ ተግቶም ያድምጥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በከብት የሚቀመጡትን፥ ሁለት ሁለት እየሆኑ የሚሄዱት ፈረሰኞች፥ በአህዮች የሚቀመጡትንና በግመሎች የሚቀመጡትን ባየ ጊዜ በጽኑ ትጋት አስተውሎ ተግቶም ያድምጥ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋማማ መህያ ቶግያዋንታ፥ ላኡዋ ላኡዋ ግዲደ ብያ ፓራ አሳቱዋ፥ ሀረቱዋ ቶግያዋንታነ ጋሎቱዋ ቶግያዋንታ በእያ ዎደ፥ ሎይደ ጼሎ፤ ሽ ጼሎ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gammaama mehiyaa toggiyaawantta, laa"uwaa laa"uwaa gidiide biyaa paraa asatuwaa, haretuwaa toggiyaawanttanne gaalotuwaa toggiyaawantta be'iyaa wode, loytsiide s'eello; d'ishi s'eello» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Paran gooshettiza para-gaareta be7iza wode hare toggizayta gaamella toggizayta be7iza wode izi yuushshi qoppo; lo7eththi wochcho» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓራን ጎሼቲዛ ፓራ-ጋሬታ ቤኢዛ ዎዴ ሃሬ ቶጊዛይታ ጋሜላ ቶጊዛይታ ቤኢዛ ዎዴ ኢዚ ዩሺ ቆፖ፤ ሎኤ ዎቾ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓራት ጋረ ጎችያ ዎደ፥ ሀረነ ግማለ ቶገይሳታ በእያ ዎደ፥ ሎይድ ፄሎ፤ አኬክድ በኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Parati gaare goochiya wode, harenne gimale toggeyisata be7iya wode, loythidi xeello; akeekidi be7o” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በፈረሶች የሚሳብ፣ ሠረገሎችን ሲያይ፣ በአህያ ላይ የሚቀመጡትን፣ በግመል የሚጋልቡትን ሲመለከት፣ ያስተውል፤ በጥንቃቄም ያስተውል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፈረሰኞች ጥንድ ጥንድ ሆነው ሲጋልቡ፥ የአህያና የግመል ጋላቢዎችንም ቢያይ በጥንቃቄ ይመልከታቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በፍራስ ዝቕመጡ በብኽልተ እናኾኑ ዝኸዱ ፈረሰኛታት፥ ኣብ ኣእዱግን ኣብ ኣግማልን ዝቕመጡ ምስ ረአየ፥ ብፍፁም ትግሃት ኣስተውዒሉን ተጊሁን የዳምፅ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ጭፍራ ፈረሰኛታት በብኽልተ፡ ጭፍራ ኣእዱግ፡ ጭፍራ ኣግማል ረኣየ፡ ኣጸቢቑ ጽን በለ፡ ተጠንቂቑ ጽን በለ። |