Isaiah 21:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጾር ኣብ ልዕሊ ዓረብ። ኣብ ጫካ ዓረብ ክትሓድሩ ኣለኩም ኣቱም መገሻ ብጾት ደዳኒም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌሊትም በዲዳናውያን ጎዳና በዛፎች ውስጥ ታድራለህ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ዓረብ የተነገረ ሸክም። የድዳናውያን ነጋዴዎች ሆይ፥ በዓረብ ዱር ውስጥ ታድራላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ አረብ የተነገረ ሸክም። የድዳናውያን ነጋዴዎች ሆይ፥ በዓረብ ዱር ወስጥ ታድራላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አራባ ግያ ቢታ ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ ዳዳና ዛልአንቻቶ፥ ህንተ ህንተ ጫንያ ጋሎቱዋናካ አራባ ጋድያ ባዙዋን አቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Araba giyaa biittaa Goday hawaadan yaagee; «Hinttenoo Dadaana zal"anchchatoo, hintte hintte c'aaniyaa gaalotuwaanakka Araba gadiyaa bazzuwaan ak'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arabe gishshas yootettida mino yo7o; Intteno Dadaane zal7anchchatoo! intte intte caana gaamellatara Arabe bazzon aqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣራቤ ጊሻስ ዮቴቲዳ ሚኖ ዮኦ፤ ኢንቴኖ ዳዳኔ ዛልኣንቻቶ! ኢንቴ ኢንቴ ጫና ጋሜላታራ ኣራቤ ባዞን ኣቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አራበ ባ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ህንተኖ ዳዳና ዛልአንቾቶ፥ ህንተ፥ ህንተ ጫና ግማለታራ አራበ መላ ቢታን አቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Arabe ba Goday haysada yaagees: “Hinteno Daadana zal7anchoto, hinte, hinte caana gimaletara Arabe mela biittan aqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ዐረብ አገር የተነገረ ንግር፤ እናንተ በዐረብ ዱር የምትሰፍሩ፣ የድዳን ሲራራ ነጋዴዎች፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ዐረብ አገር የተነገረውም ቃል ይህ ነው፤ ከጭነት ግመሎቻችሁ ጋር በዐረብ በረሓ የምትሰፍሩ እናንተ የደዳን ሕዝብ ሆይ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ሃገር ዓረብ ዝተነግረ ፆር። ኣቱም ቃፍላይ ዴዳን፥ ኣብ ዱር ዓረብ ክትሓድሩ ኢኹም፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጾር ብዛዕባ ዓረብ። ኣቱም ቃፍላይ ዴዳን፡ ኣብ ዱር ዓረብ ክትሐድሩ ኢኹም። |