Isaiah 21:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኦ መሕወዪይን ስርናይ መሕወዪይን! ካብ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል ዝሰማዕክዎ፡ ነጊረኩም ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተ የተረፋችሁና መከራ የምትቀበሉ ሆይ፥ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የነገረኝንና የሰማሁትን ስሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ በአውድማዬ ላይ የተወቃችሁ የአውድማዬ ልጆች ሆይ፥ ከእስራኤል አምላክ ከሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሰማሁትን ነገርኋችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ በአውድማዬ ላይ የተወቃችሁ የአውድማዬ ልጆች ሆይ፥ ከእስራኤል አምላክ ከሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሰማሁትን ነገርኳችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ፥ ታ ኡዱማን ቆጸቴዳ ታ አሳቶ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳፐ፥ እስራኤልያ ጾሳፐ ስሴዳዋ ታን ህንተንቶ ኤርሳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo, ta uddumaan k'os'etteedda ta asatoo, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaappe, Israa'eeliyaa S'oossaappe siseeddawaa taani hinttenttoo erissay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Balen bukettida ta derezoo! Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossafe ta siyida qaala nees yootays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባሌን ቡኬቲዳ ታ ዴሬዞ! ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳፌ ታ ሲዪዳ ቃላ ኔስ ዮታይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ ዉዱማን ጋጨትዳ ታ አሳዉ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳፐ፥ እስራኤለ ፆሳፈ ስእዳባ ታኒ ህንተዉ ኦዳይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, wudumman gaacetida ta asaw, Ubbaafe Wolqaama Godaape, Isra7eele Xoossaafe si7idaba taani hintew odayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዐውድማ ላይ የተወቃህ ሕዝቤ ሆይ፤ ከሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ፣ ከእስራኤል አምላክ፣ የሰማሁትን እነግርሃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቤ እስራኤል ሆይ! ስንዴ በአውድማ ላይ እንደሚወቃ እናንተም ተወቅታችሁ ነበር፤ አሁን ግን የሠራዊት ጌታ፥ የእስራኤል አምላክ፥ የሰማሁትን የምሥራች ቃል ገለጥሁላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ኣብ ዓውደይ እተኸየድኩም ደቂ ዓውደይ፥ እቲ ኻብ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣምላኽ እስራኤል፥ ዝሰማዕኽዎ እነግረኩም ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ እተኼድካ ወዲ ዓውደይ፡ ካብ እግዚኣብሄር፡ ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል፡ ዝሰማዕክዎ ነጊረካ እኔኹ። |