Isaiah 21:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጾር በረኻ ባሕሪ። ዕንፍሩር ንደቡብ ከም ዝሓልፍ፤ ስለዚ ካብ ምድረበዳ፡ ካብ መስካሕክሕ ምድሪ እዩ ዝመጽእ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ምድረ በዳ የተነገረ ቃል፤ ዐውሎ ነፋስ በምድረ በዳ እንደሚያልፍ፥ እንዲሁ ከሚያስፈራ ሀገር ከምድረ በዳ ይመጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በባሕር አጠገብ ስላለው ስለ ምድረ በዳ የተነገረ ሸክም። ዐውሎ ነፋስ ከደቡብ እንደሚወጣ፥ እንዲሁ ከሚያስፈራ አገር ከምድረ በዳ ይወጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በባሕር አጠገብ ስላለው ስለ ምድረ በዳ የተነገረ ትንቢት። ዐውሎ ነፋስ ከደቡብ እንደሚወጣ፥ እንዲሁ ከሚያስፈራ አገር ከምድረበዳ ይወጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባ ማታን ደእያ ባዞ ኦደቴዳ ጾሳ ቃላይ ሀዋ። ገድሳ ባጋፐ ጎትያ ጫርኩ ሱራጊደ ይያዋዳን፥ ባሻይ መላ ቢታፐ፥ ያሽያ ጋድያፐ ዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abbaa matan de'iyaa bazzoo odetteedda s'oossaa k'aalay hawaa. Gedissa baggappe gotiyaa c'arkkuu suraggiidde yiyaawaadan, bashshay mela biittaappe, yashshiyaa gadiyaappe yee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abba lanqen diza bazzo biittas yootettida GODAA qaalay hayssafe kaallizayssa. Dugeha baggafe gote carkoy pitti ekki yiza mala worajjizay shiro denththeththiza bazzo biittafe yees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣባ ላንቄን ዲዛ ባዞ ቢታስ ዮቴቲዳ ጎዳ ቃላይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ። ዱጌሃ ባጋፌ ጎቴ ጫርኮይ ፒቲ ኤኪ ዪዛ ማላ ዎራጂዛይ ሺሮ ዴንዛ ባዞ ቢታፌ ዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አባ ማታን ደእያ ባዙዋስ ኦደትዳ ቃላ። ናገበ ጎተይ መንረሸ የይሳዳ ኦላንቾይ ባዞፈ፥ ዮ ቢታፈ ዬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abbaa matan de7iya bazzuwas odetida qaala. Nagebe gotey mentherethishe yeysada olanchoy bazzofe, dhayo biittafe yees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በባሕሩ ዳር ባለው ምድረ በዳ ላይ የተነገረ ንግር፤ ዐውሎ ነፋስ ከደቡብ እየጠራረገ እንደሚመጣ፣ ወራሪ ከአሸባሪ ምድር፣ ከምድረ በዳ ይመጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በባሕር አጠገብ ስለሚገኝ ምድረ በዳ የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው። ከደቡብ በኩል የሚመጣው ዐውሎ ነፋስ ሁሉን ነገር ጠራርጎ እንደሚወስድ አስፈሪ ከሆነች ከአንዲት አገር ከባድ ጥፋት ይመጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ጥቓ ባሕሪ ብዛዕባ ዘሎ ምድረ በዳ ዝተነግረ ፆር። ከምቲ ህቦብላ ንፋስ ካብ ደቡብ ዝለዓል፥ ከምኡ ኻብ ምድረ በዳ፥ ካብቲ ዝፍራሕ ሃገር ወራሪ ኽመፅእ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጾር ብዛዕባ በረኻ ባሕሪ። ከምቲ ህቦብላ ንፋስ ካብ ደቡብ ዚለዐል፡ ከምኡ ኸኣ በረኻ፡ ካብቲ ዚፍራህ ሃገር ይመጽእ። |