Isaiah 20:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነበርቲ እዛ ደሴት እዚኣ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ፡ እንሆ፡ ካብ ንጉስ ኣሶር ንምድሓን ሓገዝ ንምርካብ እንሃደመሉ ትጽቢትና እዚ እዩ። ከመይ ጌርናከ ከነምልጥ ኢና፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን በዚች ደሴት የሚ​ቀ​መጡ፦ እነሆ፥ ለር​ዳታ ወደ እነ​ርሱ የሸ​ሸ​ን​በት ተስ​ፋ​ችን ይህ ነበረ፤ ከአ​ሦር ንጉሥ ራሳ​ቸ​ውን ያላ​ዳኑ እኛን እን​ዴት ያድ​ኑ​ናል?” ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን በዚች ባሕር ዳርቻ የሚቀመጡ። እነሆ፥ ከአሦር ንጉሥ እንድን ዘንድ ለእርዳታ ወደ እነርሱ የሸሸንበት ተስፋችን ይህ ነበረ፤ እኛስ እንዴት እናመልጣለን? ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ቀን በዚች ባሕር ዳርቻ የሚቀመጡ፥ ‘እነሆ፥ ከአሦር ንጉሥ እንድን ዘንድ ለእርዳታ ወደ እነርሱ የሸሸንበት ተስፋችን ይህ ነበረ፤ እኛስ እንዴት እናመልጣለን?’ ይላሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አባ ማታን ደእያ አሳይ ሄ ጋላስ ሀዋዳን ያጋና፤ ‘በእተ፥ ኑን አሶረ ካትያፐ አታናዉ ማዲኖ ጊደ ኑ ህዶታ ዎዳነ ኡንቱንቱኮ ባቃቴዳ አሳ ቦላ ሀዌ ጋኬዳ፤ ያትና፥ ኑን ዋን አታናዉ ዳንዳዬቶ?’ ያጋና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abbaa matan de'iyaa Asay he gallassi hawaadan yaagana; ‹Be'ite, nuuni Asoore kaatiyaappe attanaw maaddiino giide nu hidootaa wotseeddanne unttunttukko bak'ateedda asaa bolla hawe gakkeedda; yaatina, nuuni waan attanaw danddayeettoo?› yaagana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode abbaa matan de7iza derey, ‹Kase istti ceeqettidayti, Asoore kawoppe attanaassinne la7a kezanaas nu istta giddon qotettidayta aazi gakkidaakko ane xeellite; histtiin nuni waani kessi ekki attanee? gaana› » gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኣባ ማታን ዴኢዛ ዴሬይ፥ ‹ካሴ ኢስቲ ጬቄቲዳይቲ፥ ኣሶሬ ካዎፔ ኣታናሲኔ ላኣ ኬዛናስ ኑ ኢስታ ጊዶን ቆቴቲዳይታ ኣዚ ጋኪዳኮ ኣኔ ጼሊቴ፤ ሂስቲን ኑኒ ዋኒ ኬሲ ኤኪ ኣታኔ? ጋና› » ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ አባ ጋፃን ደእያ አሳይ ሀይሳዳ ያጋና፦ ‘ኑና አሶረ ካዉዋፐ አሻና ግድ ኡፋይስ ኦድ ኤንታኮ ባቃትዳ አሳ ቦላ ሀይስ ጋክኮ፥ ያትን፥ ኑኒ ዋንድ ከስ ኤካኔ?’ ያጋና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Abbaa gaxan de7iya asay haysada yaagana: ‘Nuna Asoore kawuwape ashshana gidi ufaysi oothidi entako baqatida asaa bolla haysi gakiko, yaatin, nuuni waanidi kessi ekanee?’ yaagana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ቀን በዚህ ባሕር ዳርቻ የሚኖረው ሕዝብ፣ ‘የተመካንባቸው፣ ከአሦር ንጉሥ ለማምለጥና ነጻ ለመውጣት የተሸሸግንባቸው ምን እንደ ደረሰባቸው ተመልከቱ፤ እንግዲህ እኛስ እንዴት እናመልጣለን?’ ይላል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ በባሕር ዳርቻ የሚኖሩ ሰዎች፦ ‘እኛን ከአሦር ንጉሠ ነገሥት ያድኑናል ብለን ተስፋ ያደረግንባቸውና ወደ እነርሱ የተጠጋንባቸው አገሮች ምን እንደ ደረሰባቸው ተመልከቱ! እኛማ እንዴት እናመልጣለን?’ ” ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ እቶም ኣብ ገማግም ባሕሪ ዝነብሩ ህዝቢ ‘እንሆ እቶም ካብ ንጉስ ኣሶር ከድሕኑና ናብኣቶም ዝሃደምናዮ ተስፋና እዙይ ኮነ፤ ንሕና ደኣ ኸመይ ጌርና ኽነምልጥ ኢና?’ ኽብሉ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ እቶም ኣብ ጥቓ ባሕሪ ዚነብሩ፡ እንሆ፡ ትጽቢትና፡ እቲ ኻብ ንጉስ ኣሶር ኬናግፈናስ ረዲኤት ደሊና ናብኡ ዝሀደምና እዚ እዩ፡ ንሕና ደኣ ኸመይ ጌርና ኽነምልጥ ኢና ኪብሉ እዮም።