Isaiah 20:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነበርቲ እዛ ደሴት እዚኣ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ፡ እንሆ፡ ካብ ንጉስ ኣሶር ንምድሓን ሓገዝ ንምርካብ እንሃደመሉ ትጽቢትና እዚ እዩ። ከመይ ጌርናከ ከነምልጥ ኢና፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን በዚች ደሴት የሚቀመጡ፦ እነሆ፥ ለርዳታ ወደ እነርሱ የሸሸንበት ተስፋችን ይህ ነበረ፤ ከአሦር ንጉሥ ራሳቸውን ያላዳኑ እኛን እንዴት ያድኑናል?” ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን በዚች ባሕር ዳርቻ የሚቀመጡ። እነሆ፥ ከአሦር ንጉሥ እንድን ዘንድ ለእርዳታ ወደ እነርሱ የሸሸንበት ተስፋችን ይህ ነበረ፤ እኛስ እንዴት እናመልጣለን? ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን በዚች ባሕር ዳርቻ የሚቀመጡ፥ ‘እነሆ፥ ከአሦር ንጉሥ እንድን ዘንድ ለእርዳታ ወደ እነርሱ የሸሸንበት ተስፋችን ይህ ነበረ፤ እኛስ እንዴት እናመልጣለን?’ ይላሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባ ማታን ደእያ አሳይ ሄ ጋላስ ሀዋዳን ያጋና፤ ‘በእተ፥ ኑን አሶረ ካትያፐ አታናዉ ማዲኖ ጊደ ኑ ህዶታ ዎዳነ ኡንቱንቱኮ ባቃቴዳ አሳ ቦላ ሀዌ ጋኬዳ፤ ያትና፥ ኑን ዋን አታናዉ ዳንዳዬቶ?’ ያጋና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abbaa matan de'iyaa Asay he gallassi hawaadan yaagana; ‹Be'ite, nuuni Asoore kaatiyaappe attanaw maaddiino giide nu hidootaa wotseeddanne unttunttukko bak'ateedda asaa bolla hawe gakkeedda; yaatina, nuuni waan attanaw danddayeettoo?› yaagana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode abbaa matan de7iza derey, ‹Kase istti ceeqettidayti, Asoore kawoppe attanaassinne la7a kezanaas nu istta giddon qotettidayta aazi gakkidaakko ane xeellite; histtiin nuni waani kessi ekki attanee? gaana› » gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኣባ ማታን ዴኢዛ ዴሬይ፥ ‹ካሴ ኢስቲ ጬቄቲዳይቲ፥ ኣሶሬ ካዎፔ ኣታናሲኔ ላኣ ኬዛናስ ኑ ኢስታ ጊዶን ቆቴቲዳይታ ኣዚ ጋኪዳኮ ኣኔ ጼሊቴ፤ ሂስቲን ኑኒ ዋኒ ኬሲ ኤኪ ኣታኔ? ጋና› » ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ አባ ጋፃን ደእያ አሳይ ሀይሳዳ ያጋና፦ ‘ኑና አሶረ ካዉዋፐ አሻና ግድ ኡፋይስ ኦድ ኤንታኮ ባቃትዳ አሳ ቦላ ሀይስ ጋክኮ፥ ያትን፥ ኑኒ ዋንድ ከስ ኤካኔ?’ ያጋና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Abbaa gaxan de7iya asay haysada yaagana: ‘Nuna Asoore kawuwape ashshana gidi ufaysi oothidi entako baqatida asaa bolla haysi gakiko, yaatin, nuuni waanidi kessi ekanee?’ yaagana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ቀን በዚህ ባሕር ዳርቻ የሚኖረው ሕዝብ፣ ‘የተመካንባቸው፣ ከአሦር ንጉሥ ለማምለጥና ነጻ ለመውጣት የተሸሸግንባቸው ምን እንደ ደረሰባቸው ተመልከቱ፤ እንግዲህ እኛስ እንዴት እናመልጣለን?’ ይላል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ በባሕር ዳርቻ የሚኖሩ ሰዎች፦ ‘እኛን ከአሦር ንጉሠ ነገሥት ያድኑናል ብለን ተስፋ ያደረግንባቸውና ወደ እነርሱ የተጠጋንባቸው አገሮች ምን እንደ ደረሰባቸው ተመልከቱ! እኛማ እንዴት እናመልጣለን?’ ” ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ እቶም ኣብ ገማግም ባሕሪ ዝነብሩ ህዝቢ ‘እንሆ እቶም ካብ ንጉስ ኣሶር ከድሕኑና ናብኣቶም ዝሃደምናዮ ተስፋና እዙይ ኮነ፤ ንሕና ደኣ ኸመይ ጌርና ኽነምልጥ ኢና?’ ኽብሉ እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ እቶም ኣብ ጥቓ ባሕሪ ዚነብሩ፡ እንሆ፡ ትጽቢትና፡ እቲ ኻብ ንጉስ ኣሶር ኬናግፈናስ ረዲኤት ደሊና ናብኡ ዝሀደምና እዚ እዩ፡ ንሕና ደኣ ኸመይ ጌርና ኽነምልጥ ኢና ኪብሉ እዮም። |