Isaiah 20:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ንጉስ ኣሶር ንግብጻውያን ምሩኻትን ንኹሻውያን ምሩኻትን፡ ንኣሽቱን ዓበይትን፡ ዕርቃኖምን ጥራይ እግሮምን፡ እወ፡ መዓኮሮም ከይተሸፈነ፡ ንግብጺ ሕፍረት ክወስዶም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲሁ የአ​ሦር ንጉሥ የግ​ብ​ፅ​ንና የኢ​ት​ዮ​ጵ​ያን ምርኮ፥ ጐበ​ዛ​ዝ​ቱ​ንና ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ቹን ራቁ​ታ​ቸ​ው​ንና ባዶ እግ​ራ​ቸ​ውን አድ​ርጎ፥ ገላ​ቸ​ው​ንም ገልጦ ለግ​ብፅ ኀፍ​ረት ይነ​ዳ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲሁ የአሦር ንጉሥ የግብጽንና የኢትዮጵያን ምርኮ፥ ጐበዛዝቱንና ሽማግሌዎቹን፥ ራቁታቸውንና ባዶ እግራቸውን አድርጎ ገላቸውንም ገልጦ፥ ለግብጽ ጕስቍልና ይነዳቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁ የአሦር ንጉሥ የግብጽንና የኢትዮጵያን ምርኮ፥ ጐበዛዝቱንና ሽማግሌዎቹን፥ ራቁታቸውንና ባዶ እግራቸውን አድርጎ ገላቸውንም ገልጦ፥ ለግብጽ ጉስቁልና ይነዳቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋዳን አሶረ ካቲ፥ ግብጼፐ ኦሞደቴዳዋንታነ ቶጵያፐ በቲደ ከሴዳዋንታ ካሎ ጺራነ መላ ገድያና፥ ዱሊካ ካሎ ደእሽን ላግ፥ ግብጼ ዬላዉ አፋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaadan Asoore kaatii, Gibs'eppe omoodetteeddawanttanne Top'p'iyaappe betiide keseeddawantta kallo s'iiranne mela gediyaana, dulliikka kallo de'ishshin laaggi, Gibs'e yeellaw afana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asoore kawoy Gibxeppe di7ettida cimatanne yelagata, Tophphiyappe beti yidayta kallonne caamma aaththontta ekki baana; istti duca kallo qaari yeggidi yedereththishe Gibxeta kawushshana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሶሬ ካዎይ ጊብጼፔ ዲኤቲዳ ጪማታኔ ዬላጋታ፥ ቶጵያፔ ቤቲ ዪዳይታ ካሎኔ ጫማ ኣንታ ኤኪ ባና፤ ኢስቲ ዱጫ ካሎ ቃሪ ዬጊዲ ዬዴሬሼ ጊብጼታ ካዉሻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ አሶረ ካዎይ፥ ግብፀታስ ዬላ ግዳና መላ ግብፀፈነ ቶጰፈ ድኤትዳ ናአተታነ ጭማታ ካሎነ መላ ቶሆ ላግድ ኤፋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Asoore kawoy, Gibxetas yeella gidana mela Gibxefenne Tophefe di7etida na7atethatanne cimata kallonne mela toho laaggidi efana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁ የአሦር ንጉሥ ወጣትና ሽማግሌ የሆኑትን የተማረኩ ግብፃውያንንና የተሰደዱ ኢትዮጵያውያንን ዕርቃናቸውንና ባዶ እግራቸውን ይወስዳቸዋል፤ መቀመጫቸውን ገልቦ በመስደድም ግብፅን ያዋርዳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአሦር ንጉሠ ነገሥት ለግብጻውያን ኀፍረት ይሆን ዘንድ መቀመጫዎቻቸው ሳይሸፈኑ ወጣቶችም ሆኑ ሽማግሌዎች ዕራቊታቸውንና ባዶ እግራቸውን ሆነው ግብጾችንና ኢትዮጵያውያንን በምርኮ ይመራቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምኡውን ንጉስ ኣሶር፥ ንእሱራት ግብፅን ንምሩኻት ኢትዮጵያን ኣጕባዝን ሽማግለታትን ሓፍረቶም ቀሊዑ፥ ጥራሕ ዝባኖምን ጥራሕ እግሮምን ንውርደት ግብፂ ኽወስዶም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምኡ ንጉስ ኣሶር ንእሱራት ግብጺን ንምሩኻት ኢትዮጵያን፡ ናእሽቱን ኣረገውትን፡ ጥራይ ዝባኖምን ጥራይ እግሮምን፡ ስጋኦም ተቐሊዑ ንነውሪ ግብጺ ኺወስዶም እዩ።