Isaiah 20:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ከምዚ በለ፦ ከምቲ ባርያይ ኢሳይያስ ኣብ ልዕሊ ግብጽን ኩሽን ትእምርትን ተኣምራትን ንሰለስተ ዓመት ዕርቃኑን ጥራይ እግሩን ዚመላለስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አለ፥ “ባሪ​ያዬ ኢሳ​ይ​ያስ ሦስት ዓመት ራቁ​ቱን በባዶ እግሩ እንደ ሄደ፥ እን​ዲሁ በግ​ብ​ፅና በኢ​ት​ዮ​ጵያ ላይ ሦስት ዓመት ምል​ክ​ትና ተአ​ም​ራት ይደ​ረ​ጋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አለ። ባሪያዬ ኢሳይያስ በግብጽና በኢትዮጵያ ላይ ሦስት ዓመት ለምልክትና ለተአምራት ሊሆን ራቁቱንና ባዶ እግሩን እንደ ሄደ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም እንዲህ አለ፦ “አገልጋዬ ኢሳይያስ በግብጽና በኢትዮጵያ ላይ ሦስት ዓመት ለምልክትና ለተአምራት እንዲሆን ራቁቱንና ባዶ እግሩን እንደ ሄደ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታ ቆማይ እስያስ ግብጼነ ቶጵያ ቦላን ጋክያባዉ ማላታ ግዳና ማላ፥ ሄዙ ላይ ካሎ ጺራነ መላ ገድያን ሀመቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaageedda; «Ta k'oomay Isiyaasi Gibs'enne Toop'p'iyaa bollan gakkiyaabaw malaataa gidana mala, heezzu laytsaa kallo s'iiranne mela gediyaan hametteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe GODAY, «Ta aylle Isayaasi Gibxe bollanne Tophphiya bolla gakkanayssas malata gidana mala heedzdzu layth may7o may7onttanne caamma aaththontta de7ida mala,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጎዳይ፥ «ታ ኣይሌ ኢሳያሲ ጊብጼ ቦላኔ ቶጵያ ቦላ ጋካናይሳስ ማላታ ጊዳና ማላ ሄ ላይ ማይኦ ማይኦንታኔ ጫማ ኣንታ ዴኢዳ ማላ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን ጎዳይ ሀይሳዳ ያግስ፦ “ታ አይለይ እሳያስ ግብፀነ ቶጰ ቦላ ጋካና መቱዋስ ማላ ግዳና መላ ሄ ላይ ካሎነ መላ ቶሆን ሄመትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin Goday haysada yaagis: “Ta aylley Isayaasi Gibxenne Tophe bolla gakana metuwas malla gidana mela heedzu laythi kallonne mela tohon hemetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “ባሪያዬ ኢሳይያስ ሦስት ዓመት በግብፅና በኢትዮጵያ ለምልክትና ለማስጠንቀቂያ ዕርቃኑንና ባዶ እግሩን እንደ ሄደ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “አገልጋዬ ኢሳይያስ ዕራቊቱን በባዶ እግሩ ሦስት ዓመት ሙሉ ሲመላለስ ነበር፤ በግብጽና በኢትዮጵያ ላይ የሚደርስባቸውም ምልክት ይኸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ በለ፦ “ከምቲ ኢሳይያስ ባርያይ፥ ነቲ ኣብ ልዕሊ ግብፅን ኢትዮጵያን ምልክትን ተኣምራትን ክኸውን፥ ሰለስተ ዓመት ጥራሕ ዝባኑን ጥራሕ እግሩን ዝኸደ፥
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ በለ፡ ከምቲ ኢሳይያስ ባርያይ ኣብ ልዕሊ ግብጺን ኢትዮጵያን ምልክትን ትእምርትን ኪኸውንሲ፡ ሰለስተ ዓመት ጥራይ ዝባንን ጥራይ እግርን ዝኸደ፡