Isaiah 20:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብተመሳሳሊ ጊዜ፡ እግዚኣብሄር ብኢሳይያስ ወዲ ኣሞዝ ኣቢሉ ከምዚ ኢሉ ተዛረበ፦ ኪድ፡ ነቲ ማቕ ካብ ሕቝፍኻ ኣውጽእ፡ ጫማኻ ድማ ካብ እግርኻ ኣውጽኣዮ። ዕርቃኑን ጥራይ እግሩን ድማ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ዓመት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የአ​ሞ​ጽን ልጅ ኢሳ​ይ​ያ​ስን፥ “ሂድ፥ ማቅ​ህን ከወ​ገ​ብህ አውጣ፤ ጫማ​ህ​ንም ከእ​ግ​ርህ አው​ልቅ፤ ያለ​ጫ​ማም በባዶ እግ​ርህ ሂድ” ብሎ ተና​ገ​ረው። እን​ዲ​ህም አደ​ረገ፤ ራቁ​ቱ​ንም ያለ ጫማ ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ዓመት እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን። ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ ብሎ ተናገረው። እንዲህም አደረገ፥ ራቁቱንም ባዶ እግሩንም ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያ ጊዜ ጌታ የዓሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፥ “ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውርድ፤ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ” ብሎ ተናገረው። እንደተባለውም አደረገ፤ ራቁቱን ሆኖ በባዶ እግሩም ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ መና ጎዳይ አሞጻ ናኣ ኢስያሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ባ፤ ነ ቦላፐ ማቃ ቃራ፤ ነ ገድያፐካ ነ ጫማ ከሳ” ያጌዳ፤ እስያስ ጾሳይ ጌዳዋዳን ሀኒደ፥ ካሎ ጺራነ መላ ገድያን ሀመቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) he wode Med'inaa Goday Amoos'a na'aa Isiyaasa hawaadan yaageedda; «Ba; ne bollappe maak'aa k'aara; ne gediyaappekka ne c'aammaa kessa» yaageedda; Isiyaasi S'oossay geeddawaadan haniide, kallo s'iiranne mela gediyaan hametteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) he wode GODAY Amoxe naa Isayaasa, «Maaqa ne bollafe qaara; ne caammaa tohoppe kessa» gi yootides; izikka hessaththo ooththides; kallonne caammay baynda simerettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ጎዳይ ኣሞጼ ና ኢሳያሳ፥ «ማቃ ኔ ቦላፌ ቃራ፤ ኔ ጫማ ቶሆፔ ኬሳ» ጊ ዮቲዴስ፤ ኢዚካ ሄሳ ኦዴስ፤ ካሎኔ ጫማይ ባይንዳ ሲሜሬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ አሞፀ ናኣ እሳያሳ ሀይሳዳ ያግስ፦ “ነ ካዮ ማኡዋ ቃራ፤ ነ ቶሁዋፐ ጫማ ከሳ” ያግስ። እሳያስ ጎዳይ ግዳይሳዳ ኦድ ካሎነ መላ ቶሆን ሄመትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Amoxe na7aa Isayaasa haysada yaagis: “Ne kayo ma7uwa qaara; ne tohuwape caamma kessa” yaagis. Isayaasi Goday gidaysada oothidi kallonne mela tohon hemetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ጊዜ እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፣ “ማቁን ከሰውነትህ፣ ጫማህን ከእግርህ አውልቅ” ሲል ተናገረው። እርሱም እንዲሁ አደረገ፤ ዕርቃኑንና ባዶ እግሩን ተመላለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን “ጫማህንና የማቅ ልብስህን አውልቀህ በባዶ እግርህ ሂድ” ብሎ አዘዘው። ኢሳይያስም ለቃሉ በመታዘዝ ዕራቊቱን በባዶ እግሩ ይመላለስ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ “ኪድ እሞ ነቲ ወጮ ኻብ ሕቘኻ ፍትሓዮ፤ ኣሳእንካ ድማ ኻብ ኣእጋርካ ኣውፅእ” ኢሉ ተዛረቦ። ንሱውን ከምኡ ገበረ እሞ ጥራሕ ዝባኑን ጥራሕ እግሩን ከደ።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ጊዜ እቲ እግዚኣብሄር፡ ብኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ገይሩ፡ ኪድ እሞ ነቲ ማቕ ካብ ሕቜኻ ፍትሓዮ፡ ኣሳእንካ ድማ ካብ ኣእጋርካ ኣውጽእ፡ ኢሉ ተዛረቦ። ንሱውን ከምኡ ገበረ እሞ ጥራይ ዝባኑን ጥራይ እግሩን ከደ።