Isaiah 20:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብተመሳሳሊ ጊዜ፡ እግዚኣብሄር ብኢሳይያስ ወዲ ኣሞዝ ኣቢሉ ከምዚ ኢሉ ተዛረበ፦ ኪድ፡ ነቲ ማቕ ካብ ሕቝፍኻ ኣውጽእ፡ ጫማኻ ድማ ካብ እግርኻ ኣውጽኣዮ። ዕርቃኑን ጥራይ እግሩን ድማ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ዓመት እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፥ “ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውጣ፤ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ፤ ያለጫማም በባዶ እግርህ ሂድ” ብሎ ተናገረው። እንዲህም አደረገ፤ ራቁቱንም ያለ ጫማ ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ዓመት እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን። ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ ብሎ ተናገረው። እንዲህም አደረገ፥ ራቁቱንም ባዶ እግሩንም ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ጊዜ ጌታ የዓሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፥ “ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውርድ፤ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ” ብሎ ተናገረው። እንደተባለውም አደረገ፤ ራቁቱን ሆኖ በባዶ እግሩም ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ መና ጎዳይ አሞጻ ናኣ ኢስያሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ባ፤ ነ ቦላፐ ማቃ ቃራ፤ ነ ገድያፐካ ነ ጫማ ከሳ” ያጌዳ፤ እስያስ ጾሳይ ጌዳዋዳን ሀኒደ፥ ካሎ ጺራነ መላ ገድያን ሀመቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | he wode Med'inaa Goday Amoos'a na'aa Isiyaasa hawaadan yaageedda; «Ba; ne bollappe maak'aa k'aara; ne gediyaappekka ne c'aammaa kessa» yaageedda; Isiyaasi S'oossay geeddawaadan haniide, kallo s'iiranne mela gediyaan hametteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | he wode GODAY Amoxe naa Isayaasa, «Maaqa ne bollafe qaara; ne caammaa tohoppe kessa» gi yootides; izikka hessaththo ooththides; kallonne caammay baynda simerettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጎዳይ ኣሞጼ ና ኢሳያሳ፥ «ማቃ ኔ ቦላፌ ቃራ፤ ኔ ጫማ ቶሆፔ ኬሳ» ጊ ዮቲዴስ፤ ኢዚካ ሄሳ ኦዴስ፤ ካሎኔ ጫማይ ባይንዳ ሲሜሬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ አሞፀ ናኣ እሳያሳ ሀይሳዳ ያግስ፦ “ነ ካዮ ማኡዋ ቃራ፤ ነ ቶሁዋፐ ጫማ ከሳ” ያግስ። እሳያስ ጎዳይ ግዳይሳዳ ኦድ ካሎነ መላ ቶሆን ሄመትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Amoxe na7aa Isayaasa haysada yaagis: “Ne kayo ma7uwa qaara; ne tohuwape caamma kessa” yaagis. Isayaasi Goday gidaysada oothidi kallonne mela tohon hemetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ጊዜ እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፣ “ማቁን ከሰውነትህ፣ ጫማህን ከእግርህ አውልቅ” ሲል ተናገረው። እርሱም እንዲሁ አደረገ፤ ዕርቃኑንና ባዶ እግሩን ተመላለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን “ጫማህንና የማቅ ልብስህን አውልቀህ በባዶ እግርህ ሂድ” ብሎ አዘዘው። ኢሳይያስም ለቃሉ በመታዘዝ ዕራቊቱን በባዶ እግሩ ይመላለስ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ “ኪድ እሞ ነቲ ወጮ ኻብ ሕቘኻ ፍትሓዮ፤ ኣሳእንካ ድማ ኻብ ኣእጋርካ ኣውፅእ” ኢሉ ተዛረቦ። ንሱውን ከምኡ ገበረ እሞ ጥራሕ ዝባኑን ጥራሕ እግሩን ከደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ጊዜ እቲ እግዚኣብሄር፡ ብኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ገይሩ፡ ኪድ እሞ ነቲ ማቕ ካብ ሕቜኻ ፍትሓዮ፡ ኣሳእንካ ድማ ካብ ኣእጋርካ ኣውጽእ፡ ኢሉ ተዛረቦ። ንሱውን ከምኡ ገበረ እሞ ጥራይ ዝባኑን ጥራይ እግሩን ከደ። |