Isaiah 19:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገፈፍቲ ዓሳ ድማ ኪሓዝኑ እዮም፣ ኵሎም እቶም መንጠልጠሊ ናብ ወሓይዝ ዚድርብዩ ዅሎም ኪበኽዩ እዮም፣ እቶም ኣብ ልዕሊ ማይ መርበብ ዚዘርግሑ ድማ ኪደክሙ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዓሣ አጥማጆቹ ያዝናሉ፤ በዓባይም ወንዝ መቃጥን የሚጥሉት ሁሉ ያለቅሳሉ፤ በውኆችም ላይ መረብ የሚዘረጉት ያለቅሳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓሣ አጥማጆቹ ያዝናሉ፥ በዓባይም ወንዝ መቃጥን የሚጥሉት ሁሉ ያለቅሳሉ፥ በውኆችም ላይ መረብ የሚዘረጉት ይዝላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዓሣ አጥማጆቹ ያዝናሉ፤ በዐባይ ወንዝ ላይ መንጠቆአቸውን የሚጥሉት ሁሉ ያለቅሳሉ፤ በውኆችም ላይ መረብ የሚዘረጉት በድካም ይዝላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሞልያ ኦይቂያዋንቱ ካዮታና። ናይለ ሻፋን ግትያ የግያ ኡባቱ ዬካና፤ ሃን ግትያ የግያዋንቱካ ዶጫና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Moliyaa oyk'k'iyaawanttu kayyottana. Nayle Shaafaan gitiyaa yeggiyaa ubbatuu yeekkana; haatsaan gitiyaa yeggiyaawanttukka doc'c'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mole oykkizayti ceecana; Abbaye shaafan gaattile yeggizayti ubbay yeekkana; haaththa bolla bantta gite yeggizayta ubbaa wolqqay ixxana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሞሌ ኦይኪዛይቲ ጬጫና፤ ኣባዬ ሻፋን ጋቲሌ ዬጊዛይቲ ኡባይ ዬካና፤ ሃ ቦላ ባንታ ጊቴ ዬጊዛይታ ኡባ ዎልቃይ ኢጻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞሎ ኦይከይሳት ካዮታና፤ ናይለ ሻፋን ግተነ ሞሎ ማንፃቆ የግያ ኡባይ ዬካናነ ዶጫና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Molo oykeysati kayotana; Nayle shaafan gitenne molo manxaqo yeggiya ubbay yeekananne doccana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዓሣ አጥማጆች ያዝናሉ፤ በአባይ ወንዝ ላይ መንጠቋቸውን የሚወረውሩ ሁሉ ያለቅሳሉ፤ በውሃ ላይ መረባቸውን የሚጥሉ ሁሉ፣ ጕልበታቸው ይዝላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መንጠቆአቸውን ወደ አባይ ወንዝ የሚጥሉ ዓሣ አጥማጆች ያዝናሉ፤ ያለቅሳሉም፤ መረቦቻቸውንም በውሃ ላይ የሚዘረጉ ተስፋ ይቈርጣሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣስገርቲ ዓሳ ኽሓዝኑ፥ እቶም ኣብ ሩባ ኣባይ መቝለብ ዝድርብዩ ዅሎም ክበኽዩ፥ እቶም መርበብ ኣብ ልዕሊ ማያት ዝዝርግሑ ድማ፥ ልቦም ክጠልሞም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገፈፍቲ ዓሳ ኼስቈርቊሩ፡ እቶም ኣብ ኒል መቚለብ ዚድርብዩ ዂሎም ኪሐዝኑ፡ እቶም መርበብ ኣብ ልዕሊ ማያት ዚዝርግሑ ድማ ሕሊናኦም ኪዐርብ እዩ። |