Isaiah 19:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መንፈስ ግብጺ ድማ ኣብ ማእከላ ኺጠፍእ እዩ። ንምኽሩ ድማ ከጥፍኦ እየ፡ ንኣማልኽትን ጠንቆልትን መናፍስቲ ምዉታትን ጠንቆልትን ክደልዩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የግብፅም መንፈስ በውስጣቸው ትደነግጣለች፤ ምክራቸውን አጠፋለሁ፤ እነርሱም አማልክቶቻቸውንና ጣዖቶቻቸውን፥ ድምፃቸውን ዝቅ አድርገው የሚናገሩትን መናፍስት ጠሪዎቻቸውንም ይጠይቃሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ምክራቸውንም አጠፋለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን በድግምት የሚጠነቍሉትንም መናፍስት ጠሪዎቻቸውንም ጠንቋዮቻቸውንም ይጠይቃሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ዕቅዳቸውንም መና አስቀራለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን፥ የሙታን መናፍስትን፥ መናፍስት ጠሪዎቻቸውንና የጠንቋዮቻቸውን ምክር ይጠይቃሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼ አሳ አያናይ ጋገታና፤ ታን ኡንቱንቱ ሀልቹዋ ሀዳ ኦና። ኡንቱንቱ ኤቃቱዋነ ሞይትልያ ሃሳይስያ አሳቱዋ፥ ካይያዋንታነ ሻሬቾቱዋ ዞረታ ኦቻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'e asaa ayyaanay gagettana; taani unttunttu halchchuwaa hada ootsana. Unttunttu eek'atuwaanne moyttilliyaa haasayissiyaa asatuwaa, kaayiyaawanttanne shareechchotuwaa zoretaa oochchana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxeta wozinay labettana; tani istta halchcho hada ooththana. Istta eeqa xoossatanne moytilleta, tuna ayana xeygizaytanne marota zore oychchana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼታ ዎዚናይ ላቤታና፤ ታኒ ኢስታ ሃልቾ ሃዳ ኦና። ኢስታ ኤቃ ጾሳታኔ ሞይቲሌታ፥ ቱና ኣያና ጼይጊዛይታኔ ማሮታ ዞሬ ኦይቻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀ አሳይ ኤሾ ያና፤ ታኒ ኤንታ ሀልቹዋ ሀዳ ኦና። ኤንቲ ባንታ ኤቃታ፥ ሞይትለራ ኦደተይሳታ፥ ብታንቾታነ ማሮታ ዞረ ኦይቻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe asay eesho dhayana; taani enta halchuwa hada oothana. Enti banta eeqata, moytillera odeteyisata, bitanchotanne marota zore oychana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የግብፃውያን ልብ ይሰለባል፤ ዕቅዳቸውንም መና አስቀራለሁ፤ እነርሱም ጣዖታትንና የሙታንን መናፍስት፣ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ምክር ይጠይቃሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግብጻውያን ተስፋ ይቈርጣሉ፤ ዕቅዳቸውም ተግባራዊ እንዳይሆን አደርጋለሁ፤ በዚህም ጊዜ እንዲረዱአቸው ጣዖቶቻቸውን ይጠይቃሉ፤ ሙታንን ወደሚጠሩ ጠንቋዮቻቸው ሄደው ይማከራሉ፤ ከሙታን መናፍስትም ምክር ይጠይቃሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንፈስ ግብፃውያን ኣብ ውሽጦም ጥራሑ ክኸውን እዩ። ንምኽሮምውን ከንቱ ኽገብሮ እየ፤ ንሳቶም ድማ ንጣዖታትን ነስማተኛታትን ንጠንቈልትን ንመውደቕቲ ዛዕጐልን ክጥይቑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መንፈስ ግብጺ ኣብ ውሽጡ ጥራዩ ኪኸውን እዩ፡ ንምኽሩ ድማ ከንቱ ኽገብሮ እየ፡ ንሳቶም ከኣ ንጣኦታትን ነስማተኛታትን ንጠንቈልትን ንመውደቕቲ ዛዕጐልን ኪሐቱ እዮም። |