Isaiah 19:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መንፈስ ግብጺ ድማ ኣብ ማእከላ ኺጠፍእ እዩ። ንምኽሩ ድማ ከጥፍኦ እየ፡ ንኣማልኽትን ጠንቆልትን መናፍስቲ ምዉታትን ጠንቆልትን ክደልዩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የግ​ብ​ፅም መን​ፈስ በው​ስ​ጣ​ቸው ትደ​ነ​ግ​ጣ​ለች፤ ምክ​ራ​ቸ​ውን አጠ​ፋ​ለሁ፤ እነ​ር​ሱም አማ​ል​ክ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንና ጣዖ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን፥ ድም​ፃ​ቸ​ውን ዝቅ አድ​ር​ገው የሚ​ና​ገ​ሩ​ትን መና​ፍ​ስት ጠሪ​ዎ​ቻ​ቸ​ው​ንም ይጠ​ይ​ቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ምክራቸውንም አጠፋለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን በድግምት የሚጠነቍሉትንም መናፍስት ጠሪዎቻቸውንም ጠንቋዮቻቸውንም ይጠይቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ዕቅዳቸውንም መና አስቀራለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን፥ የሙታን መናፍስትን፥ መናፍስት ጠሪዎቻቸውንና የጠንቋዮቻቸውን ምክር ይጠይቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼ አሳ አያናይ ጋገታና፤ ታን ኡንቱንቱ ሀልቹዋ ሀዳ ኦና። ኡንቱንቱ ኤቃቱዋነ ሞይትልያ ሃሳይስያ አሳቱዋ፥ ካይያዋንታነ ሻሬቾቱዋ ዞረታ ኦቻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'e asaa ayyaanay gagettana; taani unttunttu halchchuwaa hada ootsana. Unttunttu eek'atuwaanne moyttilliyaa haasayissiyaa asatuwaa, kaayiyaawanttanne shareechchotuwaa zoretaa oochchana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxeta wozinay labettana; tani istta halchcho hada ooththana. Istta eeqa xoossatanne moytilleta, tuna ayana xeygizaytanne marota zore oychchana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼታ ዎዚናይ ላቤታና፤ ታኒ ኢስታ ሃልቾ ሃዳ ኦና። ኢስታ ኤቃ ጾሳታኔ ሞይቲሌታ፥ ቱና ኣያና ጼይጊዛይታኔ ማሮታ ዞሬ ኦይቻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ አሳይ ኤሾ ያና፤ ታኒ ኤንታ ሀልቹዋ ሀዳ ኦና። ኤንቲ ባንታ ኤቃታ፥ ሞይትለራ ኦደተይሳታ፥ ብታንቾታነ ማሮታ ዞረ ኦይቻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe asay eesho dhayana; taani enta halchuwa hada oothana. Enti banta eeqata, moytillera odeteyisata, bitanchotanne marota zore oychana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የግብፃውያን ልብ ይሰለባል፤ ዕቅዳቸውንም መና አስቀራለሁ፤ እነርሱም ጣዖታትንና የሙታንን መናፍስት፣ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ምክር ይጠይቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ግብጻውያን ተስፋ ይቈርጣሉ፤ ዕቅዳቸውም ተግባራዊ እንዳይሆን አደርጋለሁ፤ በዚህም ጊዜ እንዲረዱአቸው ጣዖቶቻቸውን ይጠይቃሉ፤ ሙታንን ወደሚጠሩ ጠንቋዮቻቸው ሄደው ይማከራሉ፤ ከሙታን መናፍስትም ምክር ይጠይቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መንፈስ ግብፃውያን ኣብ ውሽጦም ጥራሑ ክኸውን እዩ። ንምኽሮምውን ከንቱ ኽገብሮ እየ፤ ንሳቶም ድማ ንጣዖታትን ነስማተኛታትን ንጠንቈልትን ንመውደቕቲ ዛዕጐልን ክጥይቑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 መንፈስ ግብጺ ኣብ ውሽጡ ጥራዩ ኪኸውን እዩ፡ ንምኽሩ ድማ ከንቱ ኽገብሮ እየ፡ ንሳቶም ከኣ ንጣኦታትን ነስማተኛታትን ንጠንቈልትን ንመውደቕቲ ዛዕጐልን ኪሐቱ እዮም።