Isaiah 19:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ እስራኤል ምስ ግብጽን ምስ ኣሶርን ሳልሳይ ኪኸውን እዩ፣ እዚ ኸኣ ኣብ ማእከል እታ ሃገር በረኸት ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ወራት እስራኤል ለግብፅና ለአሦር ሦስተኛ ይሆናል፤ በምድርም መካከል በረከት ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። ሕዝቤ ግብጽ፥ የእጄም ሥራ አሦር፥ ርስቴም እስራኤል የተባረከ ይሁን ብሎ ይባርካቸዋልና በዚያ ቀን እስራኤል ለግብጽና ለአሦር ሦስተኛ ይሆናል፥ በምድርም መካከል በረከት ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ቀን እስራኤል፤ ከግብጽና ከአሦር ጋር የምድር በረከት ለመሆን በሦስተኛነት ትቈጠራለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ እስራኤሊ ግብጼናነ አሶረና ሄዘን ቢታ ግዲደ፥ ሳኣ ግዶን አንጆ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Israa'eelii Gibs'enanne Asoorena heezzentso biittaa gidiide, sa'aa giddon anjjo gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Isra7eeley biittas anjjo gidanaas heedzdzanththo maaran Gibxeranne Asoorera issife qoodettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢስራኤሌይ ቢታስ ኣንጆ ጊዳናስ ሄን ማራን ጊብጼራኔ ኣሶሬራ ኢሲፌ ቆዴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ እስራኤለይ ግብፀራነ አሶረራ ሄን ቢታ ግድድ፥ ሳኣስ አንጆ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Isra7eeley Gibxeranne Asoorera heedzantho biitta gididi, sa7aas anjo gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ቀን እስራኤል፣ ከግብፅና ከአሦር ጋር የምድር በረከት ለመሆን በሦስተኛነት ትቈጠራለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ እስራኤል ከግብጽና ከአሦር ጋር ተደምራ ሦስተኛ አገር ትሆናለች፤ እነዚህም ሦስት ሕዝቦች በዓለም መካከል በረከት ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ እስራኤል፥ ንግብፅን ንኣሶርን ሳልሰይተን ክትከውን እያ፤ ኣብ ማእኸል ምድሪ ድማ በረኸት ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ እስራኤል ንግብጺን ንኣሶርን ሳልሳዮም፡ ኣብ ማእከል ምድሪ ድማ በረኸት ኪኸውን እዩ። |