Isaiah 19:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ኻብ ግብጺ ናብ ኣሶር ዚወስድ ጽርግያ ኪኸውን እዩ፣ ኣሶር ድማ ናብ ግብጺ፡ ግብጻውያን ከኣ ናብ ኣሶር፡ ግብጻውያን ከኣ ምስ ኣሶር ኬገልግሉ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ወራት ከግብፅ ወደ አሦር መንገድ ይሆናል፤ አሦራዊውም ወደ ግብፅ፥ ግብፃዊውም ወደ አሦር ይገባል፤ ግብፃውያንም ለአሦራውያን ይገዛሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ቀን ከግብጽ ወደ አሦር መንገድ ይሆናል፥ አሦራዊውም ወደ ግብጽ፥ ግብጻዊውም ወደ አሦር ይገባል፤ ግብጻውያንም ከአሦራውያን ጋር ይሰግዳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ቀን ከግብጽ ወደ አሦር መንገድ ይዘረጋል፤ አሦራዊያንም ወደ ግብጽ፥ ግብፃዊውም ወደ አሦር ይሄዳሉ፤ ግብፃውያንም ከአሦራውያን ጋር ይሰግዳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ግብጼፐ አሶረ ጋካናዉ አኮ ኦገ ከሳና፤ አሶረ አሳይ ግብጼ፥ ግብጼ አሳይካ አሶረ ስመረታና፤ ቃይ ግብጼ አሳይ አሶረ አሳና እትፐ ጎይናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Gibs'eppe Asoore gakkanaw aakko oge kesana; Asoore Asay Gibs'e, Gibs'e asaykka Asoore simerettana; k'ay Gibs'e Asay Asoore asaana ittippe goyinnana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Gibxeppe Asoore gakkanaas wogga ogey oosettana; Asooreti Gibxe, Gibxe asay Asoore baana; qasse Gibxetinne Asooreti issi bolla goynnana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጊብጼፔ ኣሶሬ ጋካናስ ዎጋ ኦጌይ ኦሴታና፤ ኣሶሬቲ ጊብጼ፥ ጊብጼ ኣሳይ ኣሶሬ ባና፤ ቃሴ ጊብጼቲኔ ኣሶሬቲ ኢሲ ቦላ ጎይናና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ግብፀፈ አሶረ ጋካናዉ ዳልጋ ኦገይ ከያና፤ አሶረ አሳይ ግብፀ፥ ግብፀ አሳይ አሶረ ስመረታና፤ ግብፀ አሳይ አሶረ አሳራ እስፈ ጎይናና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Gibxefe Asoore gakanaw dalga ogey keyana; Asoore asay Gibxe, Gibxe asay Asoore simeretana; Gibxe asay Asoore asaara issife goyinnana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ቀን ከግብፅ ወደ አሦር አውራ መንገድ ይዘረጋል፤ አሦራውያን ወደ ግብፅ፣ ግብፃውያንም ወደ አሦር ይሄዳሉ፤ ግብፃውያንና አሦራውያን በአንድነት ያመልካሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ በግብጽና በአሦር መካከል አውራ ጎዳና ይከፈታል፤ የእነዚህ ሁለት አገር ሕዝቦች አንዱ ወገን ወደ ሌላ ይተላለፋሉ፤ የሁለቱም ሕዝቦች አምልኮ አንድ ዐይነት ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ኻብ ግብፂ ናብ ኣሶር መንገዲ ክኸውን እዩ። ኣሶራውያን ናብ ግብፂ፥ ግብፃውያን ከዓ ናብ ኣሶር ክመፁ እዮም። ግብፃውያንን ኣሶራውያንን ብሓደ ኾይኖም ከምልኹ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ጽርግያ ካብ ግብጺ ናብ ኣሶር ክትከውን እያ፡ ኣሶራውያን ናብ ግብጺ፡ ግብጻውያን ከኣ ናብ ኣሶር ኪመጹ እዮም። ግብጻውያን ድማ ምስ ኣሶራውያን ኬምልኹ እዮም። |