Isaiah 19:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንግብጺ ኪወቕዓ እዩ። ንሱ ክሃርሞን ክፍውሶን እዩ፤ ናብ እግዚኣብሄር ኪምለሱ እዮም፡ ንሱ ድማ ክሰምዖምን ከሕውዮምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ግብፅን በታላቅ መቅሠፍት ይመታታል፤ ይፈውሳታልም፤ ከዚያም በኋላ ወደ እግዚአብሔር ይመለሳሉ፤ እርሱም ይሰማቸዋል፤ ይፈውሳቸውማል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ግብጽን ይመታታል፤ ይመታታል ይፈውሳታልም፤ ወደ እግዚአብሔርም ይመለሳሉ እርሱም ይለመናቸዋል ይፈውሳቸውማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ግብጽን ይመታታል፤ ይመታታል ይፈውሳታልም፤ ወደ ጌታም ይመለሳሉ፥ እርሱም ልመናቸውን ሰምቶ ይፈውሳቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ግብጼ ሾጫና፤ ሾጫናነ ፓና። ኡንቱንቱካ መና ጎዳኮ ስማና፤ እካ ኡንቱንቱ ዋትዋቱዋ ስሲደ፥ ኡንቱንቱ ፓና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Gibs'e shoc'ana; shoc'ananne patsana. Unttunttukka Med'inaa Godaakko simmana; ikka unttunttu watiwatuwaa sisiide, unttunttu patsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Gibxe boshan shocana; zaaridikka istta paththana; isttika GODAAKKO simmana; izikka istta woosa siyidi istta paththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ጊብጼ ቦሻን ሾጫና፤ ዛሪዲካ ኢስታ ፓና፤ ኢስቲካ ጎዳኮ ሲማና፤ ኢዚካ ኢስታ ዎሳ ሲዪዲ ኢስታ ፓና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ግብፀ ቢታ ሾጫና፤ እዮ ዛሪድ ፓና። ኤንቲ ጎዳኮ ስማና፤ እ ኤንታ ዎሳ ስእድ ፓና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Gibxe biitta shocana; iyo zaaridi pathana. Enti Godaako simmana; I enta woosa si7idi pathana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ግብፅን በመቅሠፍት ይመታታል፤ መትቶም፤ ይፈውሳቸዋል። እነርሱም ወደ እግዚአብሔር ይመለሳሉ፤ እርሱም ልመናቸውን ሰምቶ ይፈውሳቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ግብጻውያንን ይቀጣል፤ ነገር ግን መልሶ ይፈውሳቸዋል፤ ወደ እርሱ ይመለሳሉ፤ እርሱም ጸሎታቸውን ሰምቶ ይፈውሳቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንግብፃውያን ኽወቕዖም እዩ፤ ወቒዑ ግና ኽፍውሶም እዩ፤ ንሳቶም ከዓ ናብ እግዚኣብሄር ክምለሱ እዮም፤ ንሱውን ክሰምዖምን ክፍውሶምን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንግብጺ ኺወቕዓ፡ ኪወቕዓ እምኦ ኪፍውሳ እዩ። ንሳቶም ከኣ ናብ እግዚኣብሄር ኪምለሱ እዮም፡ ንሱ ኺልመነሎምን ኪፍውሶምን እዩ። |