Isaiah 19:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንግብጺ ኪወቕዓ እዩ። ንሱ ክሃርሞን ክፍውሶን እዩ፤ ናብ እግዚኣብሄር ኪምለሱ እዮም፡ ንሱ ድማ ክሰምዖምን ከሕውዮምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ግብ​ፅን በታ​ላቅ መቅ​ሠ​ፍት ይመ​ታ​ታል፤ ይፈ​ው​ሳ​ታ​ልም፤ ከዚ​ያም በኋላ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ለ​ሳሉ፤ እር​ሱም ይሰ​ማ​ቸ​ዋል፤ ይፈ​ው​ሳ​ቸ​ው​ማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ግብጽን ይመታታል፤ ይመታታል ይፈውሳታልም፤ ወደ እግዚአብሔርም ይመለሳሉ እርሱም ይለመናቸዋል ይፈውሳቸውማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ግብጽን ይመታታል፤ ይመታታል ይፈውሳታልም፤ ወደ ጌታም ይመለሳሉ፥ እርሱም ልመናቸውን ሰምቶ ይፈውሳቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ግብጼ ሾጫና፤ ሾጫናነ ፓና። ኡንቱንቱካ መና ጎዳኮ ስማና፤ እካ ኡንቱንቱ ዋትዋቱዋ ስሲደ፥ ኡንቱንቱ ፓና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Gibs'e shoc'ana; shoc'ananne patsana. Unttunttukka Med'inaa Godaakko simmana; ikka unttunttu watiwatuwaa sisiide, unttunttu patsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Gibxe boshan shocana; zaaridikka istta paththana; isttika GODAAKKO simmana; izikka istta woosa siyidi istta paththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ጊብጼ ቦሻን ሾጫና፤ ዛሪዲካ ኢስታ ፓና፤ ኢስቲካ ጎዳኮ ሲማና፤ ኢዚካ ኢስታ ዎሳ ሲዪዲ ኢስታ ፓና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ግብፀ ቢታ ሾጫና፤ እዮ ዛሪድ ፓና። ኤንቲ ጎዳኮ ስማና፤ እ ኤንታ ዎሳ ስእድ ፓና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Gibxe biitta shocana; iyo zaaridi pathana. Enti Godaako simmana; I enta woosa si7idi pathana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ግብፅን በመቅሠፍት ይመታታል፤ መትቶም፤ ይፈውሳቸዋል። እነርሱም ወደ እግዚአብሔር ይመለሳሉ፤ እርሱም ልመናቸውን ሰምቶ ይፈውሳቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ግብጻውያንን ይቀጣል፤ ነገር ግን መልሶ ይፈውሳቸዋል፤ ወደ እርሱ ይመለሳሉ፤ እርሱም ጸሎታቸውን ሰምቶ ይፈውሳቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንግብፃውያን ኽወቕዖም እዩ፤ ወቒዑ ግና ኽፍውሶም እዩ፤ ንሳቶም ከዓ ናብ እግዚኣብሄር ክምለሱ እዮም፤ ንሱውን ክሰምዖምን ክፍውሶምን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንግብጺ ኺወቕዓ፡ ኪወቕዓ እምኦ ኪፍውሳ እዩ። ንሳቶም ከኣ ናብ እግዚኣብሄር ኪምለሱ እዮም፡ ንሱ ኺልመነሎምን ኪፍውሶምን እዩ።