Isaiah 19:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ግብጺ ኪፍለጥ እዩ፣ ግብጻውያን ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ንእግዚኣብሄር ኪፈልጥዎ እዮም፣ ግዳያትን መስዋእቲ ብልዕን ኬምጽኡ እዮም። እወ፡ ንእግዚኣብሄር መብጽዓ ኪኣትዉን ኪፍጽምዎን ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን እግዚአብሔር በግብፅ የታወቀ ይሆናል፤ በዚያም ጊዜ ግብፃውያን እግዚአብሔርን ያውቃሉ፤ መሥዋዕትም ያቀርቡለታል፤ ለእግዚአብሔርም ስእለት ይሳላሉ፤ መባኡንም ያገባሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን እግዚአብሔር በግብጽ የታወቀ ይሆናል፥ ግብጽAውያንም እግዚአብሔርን ያውቃሉ፤ በመሥዋዕትና በቍርባን ያመልካሉ፥ ለእግዚአብሔርም ስእለት ይሳላሉ ይፈጽሙትማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን ጌታ ለግብጻዊያን ራሱን ይገልጣል፤ ግብጻውያንም ጌታን ያውቃሉ፤ በመሥዋዕትና በእህል ቁርባንም ያመልኩታል፤ ለጌታም ስእለት ይሳላሉ፤ የተሳሉትንም ይፈጽማሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ጾሳይ ግብጼ ጋድያን ኤረቴዳዋ ግዳናዋ፤ ግብጼ አሳይካ ሄ ጋላስ ጾሳ ኤራናነ ያርሹዋነ ካ ያርሹዋ አክ ዪደ፥ አዉ ጎይናና። ኡንቱንቱ ጾሳዉ ሺቃናነ ባረንቱ ሺቆዋካ ጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode S'oossay Gibs'e gadiyaan eretteeddawaa gidanawaa; Gibs'e asaykka he gallassi S'oossaa erananne yarshshuwaanne katsaa yarshshuwaa akki yiide, aw goyinana. Unttunttu S'oossaw shiik'k'ananne barenttu shiik'owaakka gatsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY bana Gibxetas qonccisana; isttika he gallas GODAA erana; yarshoninne kaththa yarshon iza goynnana. Istti GODAAS adinettana; ba adinettidayssaka gaththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ባና ጊብጼታስ ቆንጪሳና፤ ኢስቲካ ሄ ጋላስ ጎዳ ኤራና፤ ያርሾኒኔ ካ ያርሾን ኢዛ ጎይናና። ኢስቲ ጎዳስ ኣዲኔታና፤ ባ ኣዲኔቲዳይሳካ ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳይ ግብፀ ቢታን ኤረትዳይሳ ግዳና፤ ግብፀ አሳይ ሄ ጋላስ ጎዳ ኤራና። ያርሾነ ካ ያርሾ ኤክ ይድ እያ ጎይናና። ኤንቲ ጎዳስ ቃንጋናነ ባንታ ቃንገ ጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Goday Gibxe biittan eretidaysa gidana; Gibxe asay he gallas Godaa erana. Yarshonne katha yarsho eki yidi iya goyinnana. Enti Godaas qangananne banta qangetha gathana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ራሱን ለግብፃውያን ይገልጣል፤ እነርሱም በዚያ ቀን እግዚአብሔርን ያውቁታል፤ በመሥዋዕትና በእህል ቍርባንም ያመልኩታል። ለእግዚአብሔር ስለት ይሳላሉ፤ የተሳሉትንም ይፈጽሙታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ለግብጽ ሕዝብ ራሱን ይገልጥላቸዋል፤ በዚያን ጊዜ እነርሱም አምላክነቱን ዐውቀው ይሰግዱለታል፤ መሥዋዕትና መባም ያቀርቡለታል፤ ለእግዚአብሔርም ስእለት ይሳላሉ፤ ስእለታቸውንም ሁሉ ይፈጽማሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ብግብፂ ዝተፈልጠ ይኸውን፤ ግብፃውያንውን ንእግዚኣብሄር ክፈልጥዎ እዮም፤ ብመስዋእትን ብቝርባንን ከምልኹ እዮም፤ ንእግዚኣብሄር መብፅዓ ኽመባፅዑ፥ ክፍፅምዎውን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ርእሱ ንግብጺ ኺገልጸላ እዩ፡ ግብጻውያን ከኣ በታ መዓልቲ እቲኣ ንእግዚኣብሄር ኪፈልጥዎ እዮም፡ ብመስዋእቲ ሕሩድን ብመስዋእቲ ብልዕን ኬገልግልዎ፡ ንእግዚኣብሄር ብመብጽዓ ኺማባጽዑሉ ኺፍጽምዎ ኸኣ እዮም። |