Isaiah 19:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ምድሪ ግብጺ ድማ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ምልክትን ምስክርን ኪኸውን እዩ። ብሰንኪ እቶም ጨቆንቲ ንእግዚኣብሄር ኪጽውዑ እዮም እሞ፡ ንሱ መድሓንን ዓብይን ክሰደሎም እዩ፡ ንሱ ድማ ከናግፎም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም ለሠ​ራ​ዊት ጌታ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በግ​ብፅ ምድር ለዘ​ለ​ዓ​ለም ምል​ክት ይሆ​ናል፤ ከሚ​ያ​ስ​ጨ​ን​ቋ​ቸው የተ​ነሣ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይጮ​ኻ​ሉና፥ እር​ሱም የሚ​ያ​ድ​ና​ቸ​ውን ሰው ይል​ክ​ላ​ቸ​ዋል፤ ይፈ​ር​ዳል፤ ያድ​ና​ቸ​ዋ​ልም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር በግብጽ ምድር ምልክትና ምስክር ይሆናል፤ ከሚያስጨንቁአቸው የተነሣ ወደ እግዚአብሔር ይጮኻሉና፥ እርሱም መድኃኒትንና ኃያልን ሰድዶ ያድናቸዋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ለሠራዊት ጌታ በግብጽ ምድር ምልክትና ምስክር ይሆናል፤ ከሚያስጨንቁአቸው ምክንያት ወደ ጌታ በመጮኻቸው፥ እርሱ መድኃኒትንና ኃያልን ሰዶ ያድናቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዌ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ ግብጼ ጋድያን ማላታነ ማርካ ግዳናዋ፤ ኡንቱንቱ ባረና ኡቁንያዋንቱፐ ደንዴዳዋን መና ጎዳኮ ዋስያ ዎደ፥ እ ኡንቱንቶ አሽያዋ ኪታና፤ ኡንቱንታ አሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewe Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaw Gibs'e gadiyaan malaatanne markka gidanawaa; unttunttu barena uk'k'unniyaawanttuppe denddeeddawaan Med'inaa Godaakko waassiyaa wode, I unttunttoo ashshiyaawaa kiittana; unttuntta ashshana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessi Ubbaafe Wolqqama GODAAS Gibxe biittan malatanne markka gidana; istti banttana un7eththizaytappe dendidayssan GODAAKKO waassiza wode izi istta ashshizaadenne maaddizaade kiittidi istta ashshana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳስ ጊብጼ ቢታን ማላታኔ ማርካ ጊዳና፤ ኢስቲ ባንታና ኡንኤዛይታፔ ዴንዲዳይሳን ጎዳኮ ዋሲዛ ዎዴ ኢዚ ኢስታ ኣሺዛዴኔ ማዲዛዴ ኪቲዲ ኢስታ ኣሻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳስ ግብፀ ቢታን ማላነ ማርካ ግዳና። ኤንቲ ባንታና ኡንኤይሳታ ግሾ ጎዳኮ ዋስያ ዎደ ኤንታዉ አሸይሳ ኪትድ ኤንታ አሻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessi Ubbaafe Wolqaama Godaas Gibxe biittan mallanne marka gidana. Enti bantana un7etheyisata gisho Godaako waassiya wode entaw ashsheysa kiittidi enta ashshana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም በግብፅ ምድር ለሰራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ምልክትና ምስክር ይሆናል፤ ከሚያስጨንቋቸውም የተነሣ ወደ እግዚአብሔር ሲጮኹ፣ አዳኝና ታዳጊ ይልክላቸዋል፤ እርሱም ያድናቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም የሠራዊት አምላክ በግብጽ ምድር ለመኖሩ ምልክትና ምስክር ይሆናሉ፤ በዚያ የሚኖሩ ሕዝቦች ችግር ሲደርስባቸው እግዚአብሔር እንዲረዳቸው በሚጠይቁበት ጊዜ የሚታደጋቸውን አዳኝ ይልክላቸዋል፤ እርሱም ከጠላቶቻቸው ያድናቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ከዓ ንጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣብ ሃገር ግብፂ ምልክትን ምስክርን ክኸውን እዩ። ብምኽንያት እቶም ገፋዕቶም ናብ እግዚኣብሄር እንትጠርዑ ድማ፥ ንሱ መድሓንን ሓያልን ሰዲዱ ኸድሕኖም እዩሞ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኸኣ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብ ሃገር ግብጺ ምልክትን ምስክርን ኪኸውን እዩ። ብምኽንያት እቶም ጨቈንቶም ናብ እግዚኣብሄር ኪጠርዑ እዮም እሞ፡ ንሱውን መድሓንን ተኻላኻልን ኪሰደሎምን ኬናግፎምን እዩ።