Isaiah 19:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምድሪ ይሁዳ ድማ ንግብጺ ራዕዲ ክትከውን እያ። ዝጠቐሶ ዘበለ ዅሉ ብሰንኪ እቲ ንሱ ኣንጻሩ ዝወሰኖ ምኽሪ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብ ገዛእ ርእሱ ኪፈርህ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ምድር ግብፅን የምታስደነግጥ ትሆናለች፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከመከረባት ምክር የተነሣ ስምዋን የሚሰማ ሁሉ ይፈራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ምድር ግብጽን የምታስደነግጥ ትሆናለች፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከመከረባት ምክር የተነሣ ወሬዋን የሚሰማ ሁሉ ይፈራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳም ምድር ለግብጽ ሽብር ትሆናለች፤ የሠራዊት ጌታ ከመከረባት ምክር የተነሣ ወሬዋን የሚሰማ ሁሉ ይፈራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ጋዲ ግብጼ ጋድያ አሳ ያሽያዋ ግዳናዋ፤ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ቦላን ኦናዉ ቆፔዳ ቆፋ ድራዉ፥ ይሁዳባ ስስያ ኡባይ ያያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa gaddii Gibs'e gadiyaa asaa yashshiyaawaa gidanawaa; Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday unttunttu bollan ootsanaw k'oppeedda k'ofaa diraw, Yihudaabaa sisiyaa ubbay yayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda asay Gibxe asaa bolla shiro denththeththana; Ubbaafe Wolqqama GODAY istta bollan ooththana halchchida halchchofe dendidayssan Yuhuda gishshas siyida ubbay shirotana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ኣሳይ ጊብጼ ኣሳ ቦላ ሺሮ ዴንና፤ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኢስታ ቦላን ኦና ሃልቺዳ ሃልቾፌ ዴንዲዳይሳን ዩሁዳ ጊሻስ ሲዪዳ ኡባይ ሺሮታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁድ ግብፀ ያሽሳና፤ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ኤንታ ቦላ ኦናዉ ቆፕዳ ቆፋ ግሾ ይሁዳባ ስእያ ኡባይ ያያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudi Gibxe yashisana; Ubbaafe Wolqaama Goday enta bolla oothanaw qopida qofaa gisho Yihudaba si7iya ubbay yayyana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ምድር በግብፅ ላይ ሽብር ትነዛለች፤ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ካቀደው የተነሣ፣ ስለ ይሁዳ ወሬ የሰማ ሁሉ ይሸበራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁዳ ለግብጽ ሕዝብ አስፈሪ ትሆናለች፤ የይሁዳ ስም ሲነሣ እንኳ በጣም ይሸበራሉ፤ ይህም የሚሆነው የሠራዊት አምላክ እነርሱን ለመቅጣት መዘጋጀቱን በማወቃቸው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምድሪ ይሁዳ ንግብፂ እተደንግፅ ክትከውን እያ። እቲ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ካብ ዝመኽረላ ምኽሪ ዝተልዓለ፥ ኵሉ ወረኣ ዝሰምዐ ኽፈርሕ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሃገር ይሁዳ ኸኣ ንግብጺ መሰክሒ ኽትኰና እያ። ነፍሲ ወከፍ ንእኣ ዘዘክርዎ ኸኣ ብምኽንያት እቲ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብ ልዕሊኣ መዲብዎ ዘሎ ምኽሪ ኺሽበር እዩ። |