Isaiah 19:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምድሪ ይሁዳ ድማ ንግብጺ ራዕዲ ክትከውን እያ። ዝጠቐሶ ዘበለ ዅሉ ብሰንኪ እቲ ንሱ ኣንጻሩ ዝወሰኖ ምኽሪ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብ ገዛእ ርእሱ ኪፈርህ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁ​ዳም ምድር ግብ​ፅን የም​ታ​ስ​ደ​ነ​ግጥ ትሆ​ና​ለች፤ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከመ​ከ​ረ​ባት ምክር የተ​ነሣ ስም​ዋን የሚ​ሰማ ሁሉ ይፈ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳም ምድር ግብጽን የምታስደነግጥ ትሆናለች፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከመከረባት ምክር የተነሣ ወሬዋን የሚሰማ ሁሉ ይፈራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳም ምድር ለግብጽ ሽብር ትሆናለች፤ የሠራዊት ጌታ ከመከረባት ምክር የተነሣ ወሬዋን የሚሰማ ሁሉ ይፈራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ጋዲ ግብጼ ጋድያ አሳ ያሽያዋ ግዳናዋ፤ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ቦላን ኦናዉ ቆፔዳ ቆፋ ድራዉ፥ ይሁዳባ ስስያ ኡባይ ያያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa gaddii Gibs'e gadiyaa asaa yashshiyaawaa gidanawaa; Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday unttunttu bollan ootsanaw k'oppeedda k'ofaa diraw, Yihudaabaa sisiyaa ubbay yayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda asay Gibxe asaa bolla shiro denththeththana; Ubbaafe Wolqqama GODAY istta bollan ooththana halchchida halchchofe dendidayssan Yuhuda gishshas siyida ubbay shirotana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ኣሳይ ጊብጼ ኣሳ ቦላ ሺሮ ዴንና፤ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኢስታ ቦላን ኦና ሃልቺዳ ሃልቾፌ ዴንዲዳይሳን ዩሁዳ ጊሻስ ሲዪዳ ኡባይ ሺሮታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁድ ግብፀ ያሽሳና፤ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ኤንታ ቦላ ኦናዉ ቆፕዳ ቆፋ ግሾ ይሁዳባ ስእያ ኡባይ ያያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihudi Gibxe yashisana; Ubbaafe Wolqaama Goday enta bolla oothanaw qopida qofaa gisho Yihudaba si7iya ubbay yayyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ ምድር በግብፅ ላይ ሽብር ትነዛለች፤ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ካቀደው የተነሣ፣ ስለ ይሁዳ ወሬ የሰማ ሁሉ ይሸበራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይሁዳ ለግብጽ ሕዝብ አስፈሪ ትሆናለች፤ የይሁዳ ስም ሲነሣ እንኳ በጣም ይሸበራሉ፤ ይህም የሚሆነው የሠራዊት አምላክ እነርሱን ለመቅጣት መዘጋጀቱን በማወቃቸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምድሪ ይሁዳ ንግብፂ እተደንግፅ ክትከውን እያ። እቲ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ካብ ዝመኽረላ ምኽሪ ዝተልዓለ፥ ኵሉ ወረኣ ዝሰምዐ ኽፈርሕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሃገር ይሁዳ ኸኣ ንግብጺ መሰክሒ ኽትኰና እያ። ነፍሲ ወከፍ ንእኣ ዘዘክርዎ ኸኣ ብምኽንያት እቲ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብ ልዕሊኣ መዲብዎ ዘሎ ምኽሪ ኺሽበር እዩ።