Isaiah 19:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ግብጺ ከም ኣንስቲ ክትከውን እያ፣ ብሰንኪ እቲ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብ ልዕሊኣ ዚንቀጥቀጠላ ምጭብባጥ ድማ ክትፈርህን ክትፈርህን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከሚያወርድባቸው ፍርሀትና መንቀጥቀጥ የተነሣ ግብፃውያን እንደ ሴቶች ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ቀን ግብጻውያን እንደ ሴቶች ይሆናሉ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ ከሚያንቀሳቅሳት ከእጁ መንቀሳቀስ የተነሣ ይሸበራሉ ይፈሩማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ቀን ግብጻውያን እንደ ሴቶች ይሆናሉ፥ የሠራዊት ጌታም በእነርሱ ላይ ከሚያንቀሳቅሳት ከእጁ የተነሣ ይርዳሉ ይፈራሉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ግብጼ ጋድያ አሳይ ማጫ አሳ ማላ ግዳናዋ። ቃይ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ቦላን ዉጻክያ አ ኩሽያ በኢደ፥ ኡንቱንቱ ያሻን ኮኮራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Gibs'e gadiyaa Asay mac'c'a asaa mala gidanawaa. K'ay Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday unttunttu bollan wus'akkiyaa Aa kushiyaa be'iide, unttunttu yashshan kokkorana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Gibxe asay maccassa mala gidana. Qasse Ubbaafe Wolqqama GODAY istta bolla ba qese denththiza wode istti yashshan kokkorana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጊብጼ ኣሳይ ማጫሳ ማላ ጊዳና። ቃሴ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኢስታ ቦላ ባ ቄሴ ዴንዛ ዎዴ ኢስቲ ያሻን ኮኮራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ግብፀ አሳይ ማጫሳ መላ ግዳና። ኤንቲ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ኤንታ ቦላ ቃያ እያ ኩሽያ በእድ ያሻን ኮኮራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Gibxe asay maccasa mela gidana. Enti Ubbaafe Wolqaama Goday enta bolla qaathiya iya kushiya be7idi yashshan kokorana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ቀን ግብፃውያን እንደ ሴት ይሆናሉ፤ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ካነሣው ክንዱ የተነሣ በፍርሀት ይንቀጠቀጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የግብጽ ሕዝብ በፍርሃት እንደ ሴት የሚሆኑበት ጊዜ ይመጣል፤ የሠራዊት አምላክ እነርሱን ለመቅጣት ኀይሉን በሚያሳይበት ጊዜ በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ግብፃውያን ከም ኣንስቲ ክኾኑ እዮም፤ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ክቐፅዖም ኢሉ ኢዱ ኽዝርግሕ እንተሎ፥ ራዕራዕ ክብሉን ክድንግፁን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ግብጺ ኸም ኣንስቲ ኽትከውን እያ፡ ብምውጥዋጥ እታ እተወጣውጠላ ኢድ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ራዕራዕ ክትብልን ክትስምብድን እየ። |