Isaiah 19:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ግብጺ ከም ኣንስቲ ክትከውን እያ፣ ብሰንኪ እቲ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብ ልዕሊኣ ዚንቀጥቀጠላ ምጭብባጥ ድማ ክትፈርህን ክትፈርህን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሚ​ያ​ወ​ር​ድ​ባ​ቸው ፍር​ሀ​ትና መን​ቀ​ጥ​ቀጥ የተ​ነሣ ግብ​ፃ​ው​ያን እንደ ሴቶች ይሆ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ቀን ግብጻውያን እንደ ሴቶች ይሆናሉ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ ከሚያንቀሳቅሳት ከእጁ መንቀሳቀስ የተነሣ ይሸበራሉ ይፈሩማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያ ቀን ግብጻውያን እንደ ሴቶች ይሆናሉ፥ የሠራዊት ጌታም በእነርሱ ላይ ከሚያንቀሳቅሳት ከእጁ የተነሣ ይርዳሉ ይፈራሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ግብጼ ጋድያ አሳይ ማጫ አሳ ማላ ግዳናዋ። ቃይ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ቦላን ዉጻክያ አ ኩሽያ በኢደ፥ ኡንቱንቱ ያሻን ኮኮራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Gibs'e gadiyaa Asay mac'c'a asaa mala gidanawaa. K'ay Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday unttunttu bollan wus'akkiyaa Aa kushiyaa be'iide, unttunttu yashshan kokkorana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Gibxe asay maccassa mala gidana. Qasse Ubbaafe Wolqqama GODAY istta bolla ba qese denththiza wode istti yashshan kokkorana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ጊብጼ ኣሳይ ማጫሳ ማላ ጊዳና። ቃሴ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኢስታ ቦላ ባ ቄሴ ዴንዛ ዎዴ ኢስቲ ያሻን ኮኮራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ግብፀ አሳይ ማጫሳ መላ ግዳና። ኤንቲ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ኤንታ ቦላ ቃያ እያ ኩሽያ በእድ ያሻን ኮኮራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Gibxe asay maccasa mela gidana. Enti Ubbaafe Wolqaama Goday enta bolla qaathiya iya kushiya be7idi yashshan kokorana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ቀን ግብፃውያን እንደ ሴት ይሆናሉ፤ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ካነሣው ክንዱ የተነሣ በፍርሀት ይንቀጠቀጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የግብጽ ሕዝብ በፍርሃት እንደ ሴት የሚሆኑበት ጊዜ ይመጣል፤ የሠራዊት አምላክ እነርሱን ለመቅጣት ኀይሉን በሚያሳይበት ጊዜ በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ ግብፃውያን ከም ኣንስቲ ክኾኑ እዮም፤ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ክቐፅዖም ኢሉ ኢዱ ኽዝርግሕ እንተሎ፥ ራዕራዕ ክብሉን ክድንግፁን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ ግብጺ ኸም ኣንስቲ ኽትከውን እያ፡ ብምውጥዋጥ እታ እተወጣውጠላ ኢድ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ራዕራዕ ክትብልን ክትስምብድን እየ።