Isaiah 19:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንግብጺ ድማ ርእሲ ወይ ጭራ፡ ጨንፈር ወይ ቈጥቋጥ ኪገብሮ ዚኽእል ዕዮ ኣይኪህሉን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለግብፃውያን ራስ ወይም ጅራት፥ መጀመሪያ ወይም መጨረሻ ያለው ሥራ የላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ራስ ወይም ጅራት የሰሌን ቅርንጫፍ ወይም እንግጫ ቢሆን ሊሠራ የሚችል ሥራ ለግብጽ አይሆንላትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ራስ ይሁን ጅራት፥ የዘንባባ ዝንጣፊ ይሁን ደንገል፥ ለግብጽ አንዳች ነገር ሊያደርጉላት አይችሉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼዉ አ ሁጲ ዎይ አ ጎይናይ፥ አ ዛምባ ታሺ፥ ዎይ አ ሾምቦቁ ኦናባይ አያይነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'ew Aa huup'ii woy Aa goyinay, Aa zambbaa tashii, woy Aa shombbok'uu ootsanabay ayaynne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kace woykko goyna, zamba woykko shacca heyti ubbay Gibxes aykkoka maadettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካጬ ዎይኮ ጎይና፥ ዛምባ ዎይኮ ሻጫ ሄይቲ ኡባይ ጊብጼስ ኣይኮካ ማዴቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዛምቦይ ዎይኮ ቦዝ፥ ዛምባ ታሸይ ዎይኮ ማይረይ ግብፀን ኦናባይ አይብካ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zamboy woyko boozi, zamba tashey woyko mayrey Gibxen oothanabay aybika baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ራስም ይሁን ጅራት፣ የዘንባባ ዝንጣፊም ይሁን ደንገል፣ ለግብፅ የሚያደርጉላት አንዳች ነገር የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በግብጽ ባለጸጋም ሆነ ድኻ፥ ዝነኛ የሆነ ወይም ታዋቂነት የሌለው ምንም ነገር ማድረግ አይችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ደጊም ርእሲ ይኹን ጭራ፥ ስየ ይኹን ሰልሰላ፥ ዝኾነ ይኹን ስራሕ ንግብፂ ኣይጠቕማን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝዀነ ዕዮ፡ ርእሲ ወይስ ጭራ፡ ስየ ወይስ ሰቲ ዚገብሮ፡ ንግብጺ ኣይኪጠቕማን እዩ። |