Isaiah 19:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣብ ውሽጡ ኽፉእ መንፈስ ሓዋዊሱ፡ ንግብጺ ድማ ከም ሰኺሩ ብተምላስ ሰንከልከል እናበለ ብዅሉ ተግባራታ ኣስሓታ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ያ​ስት መን​ፈ​ስን ልኮ​ባ​ቸ​ዋ​ልና፤ ሰካ​ርም፥ ደም ያዞ​ረ​ውም እን​ዲ​ስት እን​ዲሁ ግብ​ፃ​ው​ያን በሥ​ራ​ቸው ሁሉ ሳቱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጥዋ ደባልቆአል፤ ሰካር በትፋቱ እንዲስት እንዲሁ ግብጽን በሥራዋ ሁሉ አሳቱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ግራ የመጋባት መንፈስ በውስጥዋ አፍሶባታል፤ ሰካራም በትፋቱ ዙሪያ እንደሚንገዳገድ እንዲሁ ግብጽን በሥራዋ ሁሉ እንድትንገዳገድ አደረጓት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ግዶን ጌላ አያና ዋላኬዳ፤ ያትና፥ ኡንቱንቱ ማቲደ አሳይ ባረ ጮሻን ጋንድጋርያዋዳን፥ ግብጼ ባረ ኦሶ ኡባን ጋንድጋራናዳን ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday unttunttu giddon geella ayaanaa walakkeedda; yaatina, unttunttu matsottiide Asay bare c'ooshshan ganddigaariyaawaadan, Gibs'ee bare ooso ubbaan ganddigaaranaadan ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY istta bolla dochchiza ayana gussides; maththottida asi ba cooshshan gandigarza mala Gibxey ba ooso ubbaan gandigarana mala ooththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢስታ ቦላ ዶቺዛ ኣያና ጉሲዴስ፤ ማቲዳ ኣሲ ባ ጮሻን ጋንዲጋርዛ ማላ ጊብጼይ ባ ኦሶ ኡባን ጋንዲጋራና ማላ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኤንታ ግዶን ኤይስያ አያና የድስ፤ ኤንቲ ማትዳ አስ ባ ጮሻን ጎንዶረተይሳዳ ግብፀይ ባ ኦሶ ኡባን ጎንዶረታና መላ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday enta giddon eeyisiya ayyaana yeddis; enti mathotida asi ba cooshshan gondoreteysada Gibxey ba ooso ubban gondoretana mela oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር የድንዛዜን መንፈስ አፍስሶባቸዋል፤ ሰካራም በትፋቱ ዙሪያ እንደሚንገዳገድ፣ ግብፅንም በምታደርገው ነገር ሁሉ እንድትንገዳገድ አደረጓት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተዘበራረቀ ምክር እንዲሰጡ ያደረጋቸውም እግዚአብሔር ነው፤ በመጨረሻም ግብጽ በሁሉ ነገር በመሳሳት የገዛ ትፋቱ አዳልጦት እንደሚጥለው ሰካራም ትንገዳገዳለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንግብፂ ቐይናን መንፈስ ኣፍሰሰላ። ስለዙይ ስኹር ኣብ ትፋኡ ሰንከልከል ከም ዝብል፥ ንግብፂ ኸዓ ኣብ ኵሉ ተግባራታ ሰንከልከል ከም እትብል ገበርዋ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር መንፈስ ዝርግርግ ኲዕዩላ፡ ስኹር ኣብ ትፋኡ ሰንከልከል ከም ዚብል፡ ንግብጺ ኣብ ኲሉ ተግባራ ኣጋገይዋ።