Isaiah 19:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብ ውሽጡ ኽፉእ መንፈስ ሓዋዊሱ፡ ንግብጺ ድማ ከም ሰኺሩ ብተምላስ ሰንከልከል እናበለ ብዅሉ ተግባራታ ኣስሓታ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር የሚያስት መንፈስን ልኮባቸዋልና፤ ሰካርም፥ ደም ያዞረውም እንዲስት እንዲሁ ግብፃውያን በሥራቸው ሁሉ ሳቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጥዋ ደባልቆአል፤ ሰካር በትፋቱ እንዲስት እንዲሁ ግብጽን በሥራዋ ሁሉ አሳቱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ግራ የመጋባት መንፈስ በውስጥዋ አፍሶባታል፤ ሰካራም በትፋቱ ዙሪያ እንደሚንገዳገድ እንዲሁ ግብጽን በሥራዋ ሁሉ እንድትንገዳገድ አደረጓት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ግዶን ጌላ አያና ዋላኬዳ፤ ያትና፥ ኡንቱንቱ ማቲደ አሳይ ባረ ጮሻን ጋንድጋርያዋዳን፥ ግብጼ ባረ ኦሶ ኡባን ጋንድጋራናዳን ኦድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday unttunttu giddon geella ayaanaa walakkeedda; yaatina, unttunttu matsottiide Asay bare c'ooshshan ganddigaariyaawaadan, Gibs'ee bare ooso ubbaan ganddigaaranaadan ootseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY istta bolla dochchiza ayana gussides; maththottida asi ba cooshshan gandigarza mala Gibxey ba ooso ubbaan gandigarana mala ooththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢስታ ቦላ ዶቺዛ ኣያና ጉሲዴስ፤ ማቲዳ ኣሲ ባ ጮሻን ጋንዲጋርዛ ማላ ጊብጼይ ባ ኦሶ ኡባን ጋንዲጋራና ማላ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኤንታ ግዶን ኤይስያ አያና የድስ፤ ኤንቲ ማትዳ አስ ባ ጮሻን ጎንዶረተይሳዳ ግብፀይ ባ ኦሶ ኡባን ጎንዶረታና መላ ኦዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday enta giddon eeyisiya ayyaana yeddis; enti mathotida asi ba cooshshan gondoreteysada Gibxey ba ooso ubban gondoretana mela oothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር የድንዛዜን መንፈስ አፍስሶባቸዋል፤ ሰካራም በትፋቱ ዙሪያ እንደሚንገዳገድ፣ ግብፅንም በምታደርገው ነገር ሁሉ እንድትንገዳገድ አደረጓት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተዘበራረቀ ምክር እንዲሰጡ ያደረጋቸውም እግዚአብሔር ነው፤ በመጨረሻም ግብጽ በሁሉ ነገር በመሳሳት የገዛ ትፋቱ አዳልጦት እንደሚጥለው ሰካራም ትንገዳገዳለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንግብፂ ቐይናን መንፈስ ኣፍሰሰላ። ስለዙይ ስኹር ኣብ ትፋኡ ሰንከልከል ከም ዝብል፥ ንግብፂ ኸዓ ኣብ ኵሉ ተግባራታ ሰንከልከል ከም እትብል ገበርዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር መንፈስ ዝርግርግ ኲዕዩላ፡ ስኹር ኣብ ትፋኡ ሰንከልከል ከም ዚብል፡ ንግብጺ ኣብ ኲሉ ተግባራ ኣጋገይዋ። |