Isaiah 19:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሓቂ መሳፍንቲ ጾኣን ዓያሹ እዮም፣ ምኽሪ ለባማት ኣማኸርቲ ፈርኦን ዕሽነት ኰይኑ። ከመይ ጌርካ ንፈርኦን ትብሎ፡ ኣነ ወዲ ለባማት፡ ወዲ ኣረግቶት ነገስታት እየ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጣ​ኔ​ዎስ አለ​ቆች ሰነ​ፎች ይሆ​ናሉ፤ ነገ​ሥ​ታ​ትን የሚ​መ​ክሩ ጥበ​በ​ኞ​ችም ምክ​ራ​ቸው ስን​ፍና ትሆ​ና​ለች። ንጉ​ሥን፥ “እኛ የጥ​በ​በ​ኞች ልጆች፥ የቀ​ደሙ ነገ​ሥ​ታ​ትም ልጆች ነን እን​ዴት ትሉ​ታ​ላ​ችሁ?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጣኔዎስ አለቆች ፍጹም ሰነፎች ናቸው፤ ፈርዖንን የሚመክሩ ጥበበኞች ምክራቸው ድንቍርና ሆነች። ፈርዖንን። እኛ የጥበበኞች ልጆች የቀደሙም ነገሥታት ልጆች ነን እንዴት ትሉታላችሁ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጣኔዎስ አለቆች ፍጹም ሞኞች ናቸው፤ ፈርዖንን የሚመክሩ ጥበበኞች ምክራቸው እርባና ቢስ ይሆናል። ፈርዖንን “እኛ የጥበበኞች ልጆች የቀደሙም ነገሥታት ልጆች ነን” እንዴት ትሉታላችሁ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾኣነ ካታማ ሞድያዋንቱ ሙለካ ኤያ፤ አዳ ኤራንቻ ግያ ግብጼ ካትያ ዞርያዋንቱ ዞሪካ ዳማ። ያትና፥ ህንተ ግብጼ ካትያዉ፥ “ኑን አዳ ኤራንቻቱዋ ናናቱዋ፤ ኑን በን ካተቱ ናናቱዋ” ጋናዉ ዋኒደ ዳንዳዪቴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'o'aane katamaa mooddiyaawanttu mulekka eeyya; aad'd'eeda eranchcha giyaa Gibs'e kaatiyaa zoriyaawanttu zoriikka damma. Yaatina, hintte Gibs'e kaatiyaw, «Nuuni aad'd'eeda eranchchatuwaa naanatuwaa; nuuni beni kaatetuu naanatuwaa» gaanaw waaniide danddayiitee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xaanoose biitta halaqati keehi eeya; aadho eranchcha gidida kawo Paaroone aadho eranchchata zorey hada. Paaroones, «Tani aadho eranchchatappe issaa; tani kase kawota kaallizaade» waanidi geetii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጻኖሴ ቢታ ሃላቃቲ ኬሂ ኤያ፤ ኣ ኤራንቻ ጊዲዳ ካዎ ፓሮኔ ኣ ኤራንቻታ ዞሬይ ሃዳ። ፓሮኔስ፥ «ታኒ ኣ ኤራንቻታፔ ኢሳ፤ ታኒ ካሴ ካዎታ ካሊዛዴ» ዋኒዲ ጌቲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆኣነ ሃረይሳት ኤያ፤ ግብፀ ካዋ ዞርያ ጭንጫት ፓና ዞረ ዞሮሶና። ያትን፥ ህንተ ግብፀ ካዋኮ፥ “ኑኒ ጭንጫታ ናይታ፤ ኑኒ በን ካዎታ ናይታ” ጋናዉ ዋንድ ዳንዳኤቲ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xo7aane haareysati eeya; Gibxe kawa zoriya cincati pathonna zore zoroosona. Yaatin, hinte Gibxe kawako, “Nuuni cincata nayta; nuuni beni kawota nayta” gaanaw waanidi danda7eetii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጣኔዎስ አለቆች በጣም ሞኞች ናቸው፤ የፈርዖን ጠቢባን ምክራቸው የማይረባ ነው፤ ፈርዖንን፣ “እኔ ከጥበበኞች አንዱ ነኝ፤ የጥንት ነገሥታትም ደቀ መዝሙር ነኝ” እንዴት ትሉታላችሁ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጾዓን ያሉ የንጉሡ ባለ ሥልጣኖች ፍጹም ሞኞች ናቸው፤ ጠቢባን የሆኑት የግብጽ ንጉሥ አማካሪዎች ጥቅም የሌለው ምክር ይመክራሉ፤ እንዴት አድርገው ለንጉሡ “እኛ ብልኆች ነን፤ ዘራችንም ከቀድሞ ነገሥታት ሲወርድ፥ ሲዋረድ የመጣ ነው” ይላሉ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መሳፍንቲ ጣኔዎስ የመና ሰነፋት እዮም፤ እቶም ጥበበኛታት መማኽርቲ ፈርዖን ከዓ፥ ምኽሮም ድንቍርና ኾይኑ። ከመይ ኢልኩም ደኣ ንፈርዖን “ንሕና ደቂ ጥበበኛታት፥ ደቂ ዘርኢ እቶም ናይ ቀደም ነገስታት ኢና” እትብልዎ?
Amharic Tigrinya 2011 መሳፍንቲ ጾኣን ኣዝዮም ዐሸው፡ ምኽሪ እቶም ጥበበኛታት መኸርቲ ፈርኦንሲ ዕሽነት ኰነ። ከመይ ኢልኩም ደኣ ንፈርኦን፡ ኣነ ወዲ ጥበበኛታት፡ ወዲ እቶም ናይ ቀደም ነገስታት እየ፡ እትብልዎ