Isaiah 19:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጾር ግብጺ። እንሆ፡ እግዚኣብሄር ብቕልጡፍ ደበና ተወጢሑ ናብ ግብጺ ይመጽእ፡ ኣማልኽቲ ግብጺ ድማ ኣብ ቅድሚ ገጹ ይንቀጥቀጡ፡ ልቢ ግብጺ ድማ ብእኡ ኺፈስስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ ግብፅ የተ​ነ​ገረ ራእይ። እነሆ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በፈ​ጣን ደመና ተቀ​ምጦ ወደ ግብፅ ይመ​ጣል፤ የግ​ብ​ፅም የእ​ጆ​ቻ​ቸው ሥራ​ዎች በፊቱ ይዋ​ረ​ዳሉ፤ የግ​ብ​ፃ​ው​ያ​ንም ልብ በው​ስ​ጣ​ቸው ይቀ​ል​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ግብጽ የተነገረ ትንቢት። እነሆ፥ ጌታ በፈጣን ደመና እየበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፤ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼ ቢታ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ መና ጎዳይ ድርቢያ ሻርያ ቶጊደ፥ ግብጼ ዬ። ግብጼ ኤቃቱ አ ስንን ኮኮራና፤ ግብጼ አሳ ዎዛናይካ ኡንቱንቱ ግዶን ሲላና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'e biittaa S'oossay hawaadan yaagee; «Be'ite, Med'inaa Goday dirbbiyaa shaariyaa toggiide, Gibs'e yee. Gibs'e eek'atuu Aa sintsan kokkorana; Gibs'e asaa wozanaykka unttunttu giddon siilana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxe gishshas yootettida qaalay, «Be7ite, GODAY eesotiza shaara toggidi Gibxe yees. Gibxe eeqa xoossati iza sinththan kokkoreettes; Gibxe wozinay istta giddon seerees» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼ ጊሻስ ዮቴቲዳ ቃላይ፥ «ቤኢቴ፥ ጎዳይ ኤሶቲዛ ሻራ ቶጊዲ ጊብጼ ዬስ። ጊብጼ ኤቃ ጾሳቲ ኢዛ ሲንን ኮኮሬቴስ፤ ጊብጼ ዎዚናይ ኢስታ ጊዶን ሴሬስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ ቦላ ጎዳይ ሀይሳዳ ያግድ ኦድስ: “ሄኮ፥ ጎዳይ ኤሶትያ ሻራ ቶግድ፥ ግብፀ ዬስ። ግብፀ ኤቃት እያ ስንን ኮኮራና፤ ግብፀ አሳ ዎዛናይ ያሻን ትልአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe bolla Goday haysada yaagidi odis: “Heko, Goday eesotiya shaara toggidi, Gibxe yees. Gibxe eeqati iya sinthan kokorana; Gibxe asaa wozanay yashshan til7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለ ግብፅ የተነገረ ንግር፤ እነሆ፤ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና ላይ ተቀምጦ ወደ ግብፅ ይመጣል፤ የግብፅ ጣዖቶች በፊቱ ይርዳሉ፤ የግብፃውያንም ልብ በውስጣቸው ይቀልጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ግብጽ የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል የሚከተለው ነው፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በደመና ሆኖ በፍጥነት ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጻውያን ጣዖቶች በፊቱ ይናወጣሉ፤ የግብጽ ሕዝብም በፍርሃት ይርበደበዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዛዕባ ግብፂ ዝተነግረ ፆር። እንሆ እግዚኣብሄር፥ ኣብ ፈጣን ደመና ተቐሚጡ ናብ ግብፂ ኽመፅእ እዩ። ጣዖታት ግብፂ ኣብ ቅድሚኡ ራዕራዕ ክብሉ እዮም፤ ልቢ ግብፃውያን ከዓ ኽመክኽ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ጾር ብዛዕባ ግብጺ። እንሆ፡ እግዚኣብሄር ብቕልጡፍ ደበና ይወጽእ፡ ናብ ግብጺውን ይመጽእ፡ ጣኦታት ግብጺ ኣብ ቅድሚኡ ራዕራዕ ኪብሉ እዮም፡ ልቢ ግብጺ ኸኣ ኣብ ውሽጣ ኺመክኽ እዩ።