Isaiah 19:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጾር ግብጺ። እንሆ፡ እግዚኣብሄር ብቕልጡፍ ደበና ተወጢሑ ናብ ግብጺ ይመጽእ፡ ኣማልኽቲ ግብጺ ድማ ኣብ ቅድሚ ገጹ ይንቀጥቀጡ፡ ልቢ ግብጺ ድማ ብእኡ ኺፈስስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ግብፅ የተነገረ ራእይ። እነሆ፥ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና ተቀምጦ ወደ ግብፅ ይመጣል፤ የግብፅም የእጆቻቸው ሥራዎች በፊቱ ይዋረዳሉ፤ የግብፃውያንም ልብ በውስጣቸው ይቀልጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ግብጽ የተነገረ ትንቢት። እነሆ፥ ጌታ በፈጣን ደመና እየበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፤ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼ ቢታ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ መና ጎዳይ ድርቢያ ሻርያ ቶጊደ፥ ግብጼ ዬ። ግብጼ ኤቃቱ አ ስንን ኮኮራና፤ ግብጼ አሳ ዎዛናይካ ኡንቱንቱ ግዶን ሲላና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'e biittaa S'oossay hawaadan yaagee; «Be'ite, Med'inaa Goday dirbbiyaa shaariyaa toggiide, Gibs'e yee. Gibs'e eek'atuu Aa sintsan kokkorana; Gibs'e asaa wozanaykka unttunttu giddon siilana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe gishshas yootettida qaalay, «Be7ite, GODAY eesotiza shaara toggidi Gibxe yees. Gibxe eeqa xoossati iza sinththan kokkoreettes; Gibxe wozinay istta giddon seerees» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼ ጊሻስ ዮቴቲዳ ቃላይ፥ «ቤኢቴ፥ ጎዳይ ኤሶቲዛ ሻራ ቶጊዲ ጊብጼ ዬስ። ጊብጼ ኤቃ ጾሳቲ ኢዛ ሲንን ኮኮሬቴስ፤ ጊብጼ ዎዚናይ ኢስታ ጊዶን ሴሬስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀ ቦላ ጎዳይ ሀይሳዳ ያግድ ኦድስ: “ሄኮ፥ ጎዳይ ኤሶትያ ሻራ ቶግድ፥ ግብፀ ዬስ። ግብፀ ኤቃት እያ ስንን ኮኮራና፤ ግብፀ አሳ ዎዛናይ ያሻን ትልአና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe bolla Goday haysada yaagidi odis: “Heko, Goday eesotiya shaara toggidi, Gibxe yees. Gibxe eeqati iya sinthan kokorana; Gibxe asaa wozanay yashshan til7ana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ግብፅ የተነገረ ንግር፤ እነሆ፤ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና ላይ ተቀምጦ ወደ ግብፅ ይመጣል፤ የግብፅ ጣዖቶች በፊቱ ይርዳሉ፤ የግብፃውያንም ልብ በውስጣቸው ይቀልጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ግብጽ የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል የሚከተለው ነው፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በደመና ሆኖ በፍጥነት ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጻውያን ጣዖቶች በፊቱ ይናወጣሉ፤ የግብጽ ሕዝብም በፍርሃት ይርበደበዳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ግብፂ ዝተነግረ ፆር። እንሆ እግዚኣብሄር፥ ኣብ ፈጣን ደመና ተቐሚጡ ናብ ግብፂ ኽመፅእ እዩ። ጣዖታት ግብፂ ኣብ ቅድሚኡ ራዕራዕ ክብሉ እዮም፤ ልቢ ግብፃውያን ከዓ ኽመክኽ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጾር ብዛዕባ ግብጺ። እንሆ፡ እግዚኣብሄር ብቕልጡፍ ደበና ይወጽእ፡ ናብ ግብጺውን ይመጽእ፡ ጣኦታት ግብጺ ኣብ ቅድሚኡ ራዕራዕ ኪብሉ እዮም፡ ልቢ ግብጺ ኸኣ ኣብ ውሽጣ ኺመክኽ እዩ። |