Isaiah 18:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብባሕሪ ልኡኻት ዝልእኹ፡ እወ፡ ኣብ ልዕሊ ማያት ዕትሮታት ረሳሕ ፈሳሲ፡ ኪዱ፡ ኣቱም ቅልጡፋት ልኡኻት፡ ናብ ፋሕ ዝበለን ዝተመቓቐለን ህዝቢ፡ ናብቲ ካብ መጀመርታኡ ክሳብ ሕጂ ዘስካሕክሕ ህዝቢ፤ ዝተለክዐን ዝተረገጸን ህዝቢ፡ መሬቱ ሩባታት ዘዕነውዎ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መልእክተኞችን በባሕር ላይ፥ ደብዳቤዎችንም በውኃ ላይ ይልካል። ፈጣኖች መልእክተኞች ወደ ረዥምና ወደ ባዕድ፥ ወደ ክፉም ሕዝብ ይሄዳሉና፤ ተስፋ የቈረጡና የተረገጡ ሕዝብ እነማን ናቸው? ዛሬ ግን የምድር ወንዞች ሁሉ፥ ሰዎች እንደሚኖሩባት ሀገር ይኖራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መልእክተኞችን በባሕር ላይ የደንገል መርከቦችንም በውኃ ላይ ለምትልክ ምድር ወዮላት! እናንተ ፈጣኖች መልእክተኞች ሆይ፥ ወደ ረጅምና ወደ ለስላሳ ሕዝብ፥ ከመጀመሪያው አስደንጋጭ ወደ ሆነ ወገን፥ ወደሚሰፍርና ወደሚረግጥ፥ ወንዞችም ምድራቸውን ወደሚከፍሉት ሕዝብ ሂዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መልእክተኞችን በባሕር ላይ፥ የደንገል መርከቦችንም በውኃ ላይ ለምትልክ ምድር ወዮላት! እናንተ ፈጣን መልእክተኞች ሆይ፥ ወደ ረጅምና ወደ ለስላሳ ሕዝብ፥ ከቅርብም ከሩቅም አስፈሪ ወደ ሆነ ሕዝብ፥ ኀያል ወደሆነና ወደሚገዛ፥ ወንዞችም ምድራቸውን ወደሚከፍሉት ሕዝብ ሂዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋዲ ኪተትያ አሳቱዋ ናይለ ሻፋ ቦላና ኪቴ፤ ቃይ ሾምቦቁዋ ዎልዎሉዋን ዎደ፥ ሃቱዋ ቦላናካ ኪቴ። ህንተኖ፥ ድርቢያ ኪተትያዋንቶ፥ እት አዱሳነ ሊቆ አሳኮ ቢተ፤ ማታይ ሃኩ ያይያ አሳኮ፥ ዎልቃማነ ጾንያ ካዉተ ግድያ፥ ሻፋይ ኡንቱንቱ ጋድያ ግዱዋን ሻኪደ ጎግያ ጋድያ አሳኮ ቢተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gaddii kiitettiyaa asatuwaa Nayle Shaafaa bollaanna kiittee; k'ay shombbok'uwaa woliwoluwaan wotsiide, haatsatuwaa bollaanakka kiittee. Hinttenoo, dirbbiyaa kiitettiyaawanttoo, itti adussanne liik'o asaakko biite; matay haakuu yayyiyaa asaakko, wolk'k'aamanne s'ooniyaa kawutetsaa gidiyaa, shaafay unttunttu gadiyaa gidduwaan shaakkiide goggiyaa gadiyaa asaakko biite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He biittaya qasttanneta shaccafe oosettida wogolon abba bollara shaafappe he pinth kiita yeddizaaro. Intteno pilata qasttannetoo! Adussanne bolla shugo asataakko, haakoninne matan dizay isttas yayyiza deretakko, wolqqamanne qaalay erettontta deretakko, shaafa haaththati iza dere shaakki biza kawoteththaako biite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታያ ቃስታኔታ ሻጫፌ ኦሴቲዳ ዎጎሎን ኣባ ቦላራ ሻፋፔ ሄ ፒን ኪታ ዬዲዛሮ። ኢንቴኖ ፒላታ ቃስታኔቶ! ኣዱሳኔ ቦላ ሹጎ ኣሳታኮ፥ ሃኮኒኔ ማታን ዲዛይ ኢስታስ ያዪዛ ዴሬታኮ፥ ዎልቃማኔ ቃላይ ኤሬቶንታ ዴሬታኮ፥ ሻፋ ሃቲ ኢዛ ዴሬ ሻኪ ቢዛ ካዎቴኮ ቢቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቢታይ፥ ኪተትያ አሳታ ማይረ ዎጎሎን ዎድ ናይለ ሻፋ ቦላራ ኪቴስ። ህንተኖ፥ ኤሶን ኪተተይሳቶ፥ አዱሰነ ሊቆ አሳኮ፥ ማታንነ ሃሆን ያሽያ አሳኮ፥ ዎልቃማነ ፆንያ ካዎተኮ፥ ሻፋን ኤንታ ዛዋይ ሻከትዳ ቢታኮ ቢተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He biittay, kiitetiya asata mayre wogolon wothidi Nayle Shaafa bollara kiittees. Hinteno, eeson kiiteteysato, adusenne liiqo asaako, mataninne haahon yashshiya asaako, wolqaamanne xooniya kawotethaako, shaafan enta zaway shaaketida biittako biite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህችውም መልእክተኞችን በባሕር፣ ከወንዞች ማዶ በደንገል ጀልባ የምትልክ ናት። እናንት ፈጣን መልእክተኞች ረዣዥምና ቈዳው ወደ ለሰለሰ፣ ከቅርብም ከሩቅም ወደሚፈራ ሕዝብ፣ ኀያልና ቋንቋው ወደማይገባ፣ ወንዞች ምድሩን ወደሚከፍሉት መንግሥት፣ ሂዱ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያቺ አገር መልእክተኞችን ከደንገል በተሠራ ጀልባ በአባይ ወንዝ ላይ ትልካለች፤ ሕዝብዋ ረጃጅሞችና ቆዳቸው ለስላሳ፥ አገራቸው በወንዞች የተከፋፈለች፥ ጠንካሮችና ኀያላን በመሆናቸው በዓለም ሁሉ ወደሚፈሩት ሕዝቦች እናንት ፈጣን መልእክተኞች ሂዱ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ቅልጡፋት ልኡኻት ናብቲ ነዊሕ ዝቑመቱ ልሙፅ ህዝቢ፥ ናብቲ ኸም መጀመርታ ዝተፈርሐን ዝሰፍርን ዝረግፅን፥ ሃገሩውን ብሩባታት ዝተመቓቐለ ህዝቢ ኺዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ በተን ኣብ ልዕሊ ማያት ዚሰፋ መርከብ ሰልሰላ ጌርካ፡ ብባሕሪ ልኡኻት እትልእኽ ሃገር፡ ኣቱም ፈጣናት ልኡኻት ናብቲ ነዊሕ ዝቚመቱ ልሙጽ ህዝቢ፡ ናብቲ ኻብ መጀመርታ እተፈርሄ ህዝቢ፡ ዚኽፋፍልን ዚረግጽን፡ ሃገሩውን ብርባታት እተመቓቐለ ህዝቢ ኺዱ። |