Isaiah 18:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብባሕሪ ልኡኻት ዝልእኹ፡ እወ፡ ኣብ ልዕሊ ማያት ዕትሮታት ረሳሕ ፈሳሲ፡ ኪዱ፡ ኣቱም ቅልጡፋት ልኡኻት፡ ናብ ፋሕ ዝበለን ዝተመቓቐለን ህዝቢ፡ ናብቲ ካብ መጀመርታኡ ክሳብ ሕጂ ዘስካሕክሕ ህዝቢ፤ ዝተለክዐን ዝተረገጸን ህዝቢ፡ መሬቱ ሩባታት ዘዕነውዎ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን በባ​ሕር ላይ፥ ደብ​ዳ​ቤ​ዎ​ች​ንም በውኃ ላይ ይል​ካል። ፈጣ​ኖች መል​እ​ክ​ተ​ኞች ወደ ረዥ​ምና ወደ ባዕድ፥ ወደ ክፉም ሕዝብ ይሄ​ዳ​ሉና፤ ተስፋ የቈ​ረ​ጡና የተ​ረ​ገጡ ሕዝብ እነ​ማን ናቸው? ዛሬ ግን የም​ድር ወን​ዞች ሁሉ፥ ሰዎች እን​ደ​ሚ​ኖ​ሩ​ባት ሀገር ይኖ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መልእክተኞችን በባሕር ላይ የደንገል መርከቦችንም በውኃ ላይ ለምትልክ ምድር ወዮላት! እናንተ ፈጣኖች መልእክተኞች ሆይ፥ ወደ ረጅምና ወደ ለስላሳ ሕዝብ፥ ከመጀመሪያው አስደንጋጭ ወደ ሆነ ወገን፥ ወደሚሰፍርና ወደሚረግጥ፥ ወንዞችም ምድራቸውን ወደሚከፍሉት ሕዝብ ሂዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መልእክተኞችን በባሕር ላይ፥ የደንገል መርከቦችንም በውኃ ላይ ለምትልክ ምድር ወዮላት! እናንተ ፈጣን መልእክተኞች ሆይ፥ ወደ ረጅምና ወደ ለስላሳ ሕዝብ፥ ከቅርብም ከሩቅም አስፈሪ ወደ ሆነ ሕዝብ፥ ኀያል ወደሆነና ወደሚገዛ፥ ወንዞችም ምድራቸውን ወደሚከፍሉት ሕዝብ ሂዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋዲ ኪተትያ አሳቱዋ ናይለ ሻፋ ቦላና ኪቴ፤ ቃይ ሾምቦቁዋ ዎልዎሉዋን ዎደ፥ ሃቱዋ ቦላናካ ኪቴ። ህንተኖ፥ ድርቢያ ኪተትያዋንቶ፥ እት አዱሳነ ሊቆ አሳኮ ቢተ፤ ማታይ ሃኩ ያይያ አሳኮ፥ ዎልቃማነ ጾንያ ካዉተ ግድያ፥ ሻፋይ ኡንቱንቱ ጋድያ ግዱዋን ሻኪደ ጎግያ ጋድያ አሳኮ ቢተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gaddii kiitettiyaa asatuwaa Nayle Shaafaa bollaanna kiittee; k'ay shombbok'uwaa woliwoluwaan wotsiide, haatsatuwaa bollaanakka kiittee. Hinttenoo, dirbbiyaa kiitettiyaawanttoo, itti adussanne liik'o asaakko biite; matay haakuu yayyiyaa asaakko, wolk'k'aamanne s'ooniyaa kawutetsaa gidiyaa, shaafay unttunttu gadiyaa gidduwaan shaakkiide goggiyaa gadiyaa asaakko biite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He biittaya qasttanneta shaccafe oosettida wogolon abba bollara shaafappe he pinth kiita yeddizaaro. Intteno pilata qasttannetoo! Adussanne bolla shugo asataakko, haakoninne matan dizay isttas yayyiza deretakko, wolqqamanne qaalay erettontta deretakko, shaafa haaththati iza dere shaakki biza kawoteththaako biite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ቢታያ ቃስታኔታ ሻጫፌ ኦሴቲዳ ዎጎሎን ኣባ ቦላራ ሻፋፔ ሄ ፒን ኪታ ዬዲዛሮ። ኢንቴኖ ፒላታ ቃስታኔቶ! ኣዱሳኔ ቦላ ሹጎ ኣሳታኮ፥ ሃኮኒኔ ማታን ዲዛይ ኢስታስ ያዪዛ ዴሬታኮ፥ ዎልቃማኔ ቃላይ ኤሬቶንታ ዴሬታኮ፥ ሻፋ ሃቲ ኢዛ ዴሬ ሻኪ ቢዛ ካዎቴኮ ቢቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ቢታይ፥ ኪተትያ አሳታ ማይረ ዎጎሎን ዎድ ናይለ ሻፋ ቦላራ ኪቴስ። ህንተኖ፥ ኤሶን ኪተተይሳቶ፥ አዱሰነ ሊቆ አሳኮ፥ ማታንነ ሃሆን ያሽያ አሳኮ፥ ዎልቃማነ ፆንያ ካዎተኮ፥ ሻፋን ኤንታ ዛዋይ ሻከትዳ ቢታኮ ቢተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He biittay, kiitetiya asata mayre wogolon wothidi Nayle Shaafa bollara kiittees. Hinteno, eeson kiiteteysato, adusenne liiqo asaako, mataninne haahon yashshiya asaako, wolqaamanne xooniya kawotethaako, shaafan enta zaway shaaketida biittako biite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህችውም መልእክተኞችን በባሕር፣ ከወንዞች ማዶ በደንገል ጀልባ የምትልክ ናት። እናንት ፈጣን መልእክተኞች ረዣዥምና ቈዳው ወደ ለሰለሰ፣ ከቅርብም ከሩቅም ወደሚፈራ ሕዝብ፣ ኀያልና ቋንቋው ወደማይገባ፣ ወንዞች ምድሩን ወደሚከፍሉት መንግሥት፣ ሂዱ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያቺ አገር መልእክተኞችን ከደንገል በተሠራ ጀልባ በአባይ ወንዝ ላይ ትልካለች፤ ሕዝብዋ ረጃጅሞችና ቆዳቸው ለስላሳ፥ አገራቸው በወንዞች የተከፋፈለች፥ ጠንካሮችና ኀያላን በመሆናቸው በዓለም ሁሉ ወደሚፈሩት ሕዝቦች እናንት ፈጣን መልእክተኞች ሂዱ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ቅልጡፋት ልኡኻት ናብቲ ነዊሕ ዝቑመቱ ልሙፅ ህዝቢ፥ ናብቲ ኸም መጀመርታ ዝተፈርሐን ዝሰፍርን ዝረግፅን፥ ሃገሩውን ብሩባታት ዝተመቓቐለ ህዝቢ ኺዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ በተን ኣብ ልዕሊ ማያት ዚሰፋ መርከብ ሰልሰላ ጌርካ፡ ብባሕሪ ልኡኻት እትልእኽ ሃገር፡ ኣቱም ፈጣናት ልኡኻት ናብቲ ነዊሕ ዝቚመቱ ልሙጽ ህዝቢ፡ ናብቲ ኻብ መጀመርታ እተፈርሄ ህዝቢ፡ ዚኽፋፍልን ዚረግጽን፡ ሃገሩውን ብርባታት እተመቓቐለ ህዝቢ ኺዱ።