Isaiah 17:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ እተን ድልዱላት ከተማታቱ፡ ምእንቲ ደቂ እስራኤል ኢሎም ዝገደፍዎ ጨንፈርን ላዕለዋይ ጨንፈርን ኪዀና እየን፡ በረኻ ኸኣ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን በእስራኤል ልጆች ፊት የአሞራውያንና የኤዌዎያውያን ከተሞች እንደ ተፈቱ፥ እንዲሁ ከተሞችህ ይፈታሉ፤ ባድማም ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን በእስራኤል ልጆች ፊት የአሞራውያንና የኤውያውያን ከተሞች እንደ ተፈቱ፥ እንዲሁ ከተሞችህ ይፈታሉ፥ ባድማም ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን በእስራኤል ልጆች ምክንያት የአሞራውያንና የኤዊያውያን ከተሞች ምድረ በዳ እንደ ሆኑ፥ እንዲሁ ጠንካራ ከተሞችህ ባድማም ይሆናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ እስራኤልያ አሳ ጋሱዋን ሂዌቱዋነ አሞረቱዋ ካታማቱ ላለቴዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ ምኖ ካታማቱ ላለታና፤ ሄ ካታማቱ መላ ግዳናዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Israa'eeliyaa asaa gaasuwaan Hiiwetuwaanne Amooretuwaa katamatuu laaletteeddawaadan, unttunttu mino katamatuu laalettana; he katamatuu mela gidanawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Isra7eele asaa gaason boshettontta attida mino katamati woranne aykkoy bayndaso gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋሶን ቦሼቶንታ ኣቲዳ ሚኖ ካታማቲ ዎራኔ ኣይኮይ ባይንዳሶ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ እስራኤለ አሳ ጋሶን ህወነ አሞረ ካታማት ላለትዳይሳዳ ኤንታ ምኖ ካታማት ላለታና፤ ባይሳ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Isra7eele asaa gaason Hiwenne Amoore katamati laaletidaysada enta mino katamati laaletana; baysa gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ቀን በእስራኤል ልጆች ምክንያት የተተዉት ጠንካራ ከተሞች ጥሻና ውድማ እንደ ሆኑ ሁሉ፣ እነዚህ ሁሉ ባድማ ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ እስራኤላውያን አደጋ ባደረሱባቸው ጊዜ የሒዋውያንና የአሞራውያን ከተሞች ባድማ እንደ ሆኑት የእናንተም ጠንካራ ከተሞች ባድማዎች ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸምተን ኣሞራውያንን ኤዊያውያንን፥ ብምኽንያት ደቂ እስራኤል እትሓድጋ ቦታታት ዝባደማ፥ እተን ፅኑዓት ከተማታት ክባድማ እየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ እተን ጽኑዓት ከተማታቱ፡ ከምቲ ብምኽንያት ደቂ እስራኤል እተሐድገ ቦታታት፡ ዱርን ርእሲ ኣኽራንን ኪዀና እየን፡ ኪባድማ ድማ እየን። |