Isaiah 17:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ መሰውኢታት፡ ንስራሕ ኣእዳዉ ኣይኪጥምትን፡ ነቲ ኣጻብዕቱ ዝሰርሓኦ፡ ነቲ ቕዱስ ጕንዲ ኣእዋም ወይ ንኣምሳላት እውን ኣየቕልበሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጣዖታቸውና ጣቶቻቸው በሠሩአቸው የእጃቸው ሥራዎች አይተማመኑም፤ ለርኵሰታቸውም ዛፎችን አይቈርጡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እጁም የሠራችውን መሠዊያ አይመለከትም፤ ጣቶቹም ወደ አበጁአቸው፥ ወደ ማምለኪያ ዐፀዶች ወይም ወደ ፀሐይ ምስሎች፥ አያይም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእጃቸውም ወደ ሠሯቸው መሠዊያዎች አይመለከቱም፤ በጣቶቻቸው ወዳበጇቸው የዕጣን መሠዊያዎች ወይም ወደ ማምለኪያ ዐምዶች አይመለከቱም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ ኩሽያን ጊግሴዳ ያርሽያ ሳኣ ጼልክኖ፤ አሼሮ ግያ ኤቃት ምስልያ ግድናካ፥ እጻና ጩዋይያ ሳኣ ግድናካ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ብራያን መዳዋን አማነትያዋ አጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu kushiyan giigisseedda yarshshiyaa sa'aa s'eellikkino; Asheero giyaa eek'atti misiliyaa gidinakka, is'aanaa c'uwayiyaa sa'aa gidinakka, unttunttu barenttu birad'd'iyan med'd'eeddawan ammanettiyaawaa aggana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti bantta kushen ooththida yarshosohota xeellettenna; istti bantta eeqatas exaane cu7asizasohotassinne Asheeris goynnana essida tuussatas bonchcho imettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባንታ ኩሼን ኦዳ ያርሾሶሆታ ጼሌቴና፤ ኢስቲ ባንታ ኤቃታስ ኤጻኔ ጩኣሲዛሶሆታሲኔ ኣሼሪስ ጎይናና ኤሲዳ ቱሳታስ ቦንቾ ኢሜቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ኩሸን ጊግስዳ ያርሾ በሳኮ ፄሎኮና፤ አሼራ ኤቃ ምስልያስ ግድን፥ እፃነ ጩይሳናዉ ኤንቲ ባንታ ኩሸን መዳ ያርሾ በሳ ቦንቾኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta kushen giigisida yarsho bessaako xeellokona; Asheera eeqa misiliyas gidin, ixaane cuyisanaw enti banta kushen medhida yarsho bessa bonchokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእጃቸውም ወደ ሠሯቸው መሠዊያዎች አይመለከቱም፤ በጣቶቻቸው ላበጇቸው የዕጣን መሠዊያዎች፣ ለአሼራም የአምልኮ ዐምዶች ክብር አይሰጡም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያን በኋላ በገዛ እጃቸው በሠሩት መሠዊያ መታመናቸው ይቀራል፤ እንዲሁም የእጃቸው ሥራ በሆኑት በአሼራ ምስልና ዕጣን ሊያጥኑባቸው በሠሩአቸው መሠዊያዎች መተማመናቸውን ይተዋሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ ብኢዱ ዝሰርሖ መሰውኢታት ኣይጥምትን እዩ፤ ናብቲ በፃብዕቱ ዝገበሮ ጣዖታት ኣስታሮት ወይ ናብ ምስልታት ፀሓይ ድማ ኣይርእን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቲ ብኢዱ ዝሰርሖ መሰውኢ ግልጽ ኣይኪብልን፡ ናብቲ ኣጻብዑ ዝገበራኦ ኣስታርቴታት ወይስ ናብ ሓወልቲ ጸሓይ ኣይኪጥምትን እዩ። |