Isaiah 17:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ መሰውኢታት፡ ንስራሕ ኣእዳዉ ኣይኪጥምትን፡ ነቲ ኣጻብዕቱ ዝሰርሓኦ፡ ነቲ ቕዱስ ጕንዲ ኣእዋም ወይ ንኣምሳላት እውን ኣየቕልበሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በጣ​ዖ​ታ​ቸ​ውና ጣቶ​ቻ​ቸው በሠ​ሩ​አ​ቸው የእ​ጃ​ቸው ሥራ​ዎች አይ​ተ​ማ​መ​ኑም፤ ለር​ኵ​ሰ​ታ​ቸ​ውም ዛፎ​ችን አይ​ቈ​ር​ጡም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እጁም የሠራችውን መሠዊያ አይመለከትም፤ ጣቶቹም ወደ አበጁአቸው፥ ወደ ማምለኪያ ዐፀዶች ወይም ወደ ፀሐይ ምስሎች፥ አያይም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእጃቸውም ወደ ሠሯቸው መሠዊያዎች አይመለከቱም፤ በጣቶቻቸው ወዳበጇቸው የዕጣን መሠዊያዎች ወይም ወደ ማምለኪያ ዐምዶች አይመለከቱም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ ኩሽያን ጊግሴዳ ያርሽያ ሳኣ ጼልክኖ፤ አሼሮ ግያ ኤቃት ምስልያ ግድናካ፥ እጻና ጩዋይያ ሳኣ ግድናካ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ብራያን መዳዋን አማነትያዋ አጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu kushiyan giigisseedda yarshshiyaa sa'aa s'eellikkino; Asheero giyaa eek'atti misiliyaa gidinakka, is'aanaa c'uwayiyaa sa'aa gidinakka, unttunttu barenttu birad'd'iyan med'd'eeddawan ammanettiyaawaa aggana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti bantta kushen ooththida yarshosohota xeellettenna; istti bantta eeqatas exaane cu7asizasohotassinne Asheeris goynnana essida tuussatas bonchcho imettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ባንታ ኩሼን ኦዳ ያርሾሶሆታ ጼሌቴና፤ ኢስቲ ባንታ ኤቃታስ ኤጻኔ ጩኣሲዛሶሆታሲኔ ኣሼሪስ ጎይናና ኤሲዳ ቱሳታስ ቦንቾ ኢሜቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታ ኩሸን ጊግስዳ ያርሾ በሳኮ ፄሎኮና፤ አሼራ ኤቃ ምስልያስ ግድን፥ እፃነ ጩይሳናዉ ኤንቲ ባንታ ኩሸን መዳ ያርሾ በሳ ቦንቾኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti banta kushen giigisida yarsho bessaako xeellokona; Asheera eeqa misiliyas gidin, ixaane cuyisanaw enti banta kushen medhida yarsho bessa bonchokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእጃቸውም ወደ ሠሯቸው መሠዊያዎች አይመለከቱም፤ በጣቶቻቸው ላበጇቸው የዕጣን መሠዊያዎች፣ ለአሼራም የአምልኮ ዐምዶች ክብር አይሰጡም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያን በኋላ በገዛ እጃቸው በሠሩት መሠዊያ መታመናቸው ይቀራል፤ እንዲሁም የእጃቸው ሥራ በሆኑት በአሼራ ምስልና ዕጣን ሊያጥኑባቸው በሠሩአቸው መሠዊያዎች መተማመናቸውን ይተዋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብቲ ብኢዱ ዝሰርሖ መሰውኢታት ኣይጥምትን እዩ፤ ናብቲ በፃብዕቱ ዝገበሮ ጣዖታት ኣስታሮት ወይ ናብ ምስልታት ፀሓይ ድማ ኣይርእን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብቲ ብኢዱ ዝሰርሖ መሰውኢ ግልጽ ኣይኪብልን፡ ናብቲ ኣጻብዑ ዝገበራኦ ኣስታርቴታት ወይስ ናብ ሓወልቲ ጸሓይ ኣይኪጥምትን እዩ።