Isaiah 17:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ሰብ ናብ ፈጣሪኡ ኺጥምት፡ ኣዒንቱ ድማ ናብ ቅዱስ እስራኤል ኪጥምታ እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን ሰው በፈ​ጣ​ሪው ይታ​መ​ናል፤ ዐይ​ኖ​ቹም ወደ እስ​ራ​ኤል ቅዱስ ያያሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ቀን ሰው ወደ ፈጣሪው ይመለከታል፥ ዓይኖቹም ወደ እስራኤል ቅዱስ ያያሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያ ቀን ሰዎች ወደ ፈጣሪያቸው ይመለከታሉ፤ ዐይኖቻቸውም ወደ እስራኤል ቅዱስ ያያሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ አሳይ ባረና መዳዋኮ ጼላና፤ ባረንቱ አይፍያካ እስራኤልያ ጌሻኮ ዛራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Asay barena Med'd'eeddawaakko s'eelana; barenttu ayfiyaakka Israa'eeliyaa Geeshshaakko zaarana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode asay bana Medhdhidayssako xeellana; istta ayfey Isra7eele Geeshshaako xeellana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኣሳይ ባና ሜዳይሳኮ ጼላና፤ ኢስታ ኣይፌይ ኢስራኤሌ ጌሻኮ ጼላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ አሳይ ባንታና መዳይሳኮ፥ ባንታ አይፍያካ እስራኤለ ጌሻኮ ዛራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas asay bantana medhidaysako, banta ayfiyaka Isra7eele Geeshshaako zaarana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ቀን ሰዎች ወደ ፈጣሪያቸው ይመለከታሉ፤ ዐይኖቻቸውም ወደ እስራኤል ቅዱስ ያያሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያም ቀን ሲደርስ ሕዝቡ ርዳታ ለማግኘት ወደ እስራኤል ቅዱስ ወደ ፈጣሪአቸው ይመለሳሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ ሰብ ናብ ፈጣሪኡ ኽጥምት እዩ፤ ኣዒንቱ ኸዓ ናብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ክሪኣ እየን።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ ሰብ ናብ ፈጣሪኡ ግልጽ ኪብል፡ ኣዒንቱ ኸኣ ናብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ኪርእያ እየን።