Isaiah 17:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ሰብ ናብ ፈጣሪኡ ኺጥምት፡ ኣዒንቱ ድማ ናብ ቅዱስ እስራኤል ኪጥምታ እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን ሰው በፈጣሪው ይታመናል፤ ዐይኖቹም ወደ እስራኤል ቅዱስ ያያሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ቀን ሰው ወደ ፈጣሪው ይመለከታል፥ ዓይኖቹም ወደ እስራኤል ቅዱስ ያያሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ቀን ሰዎች ወደ ፈጣሪያቸው ይመለከታሉ፤ ዐይኖቻቸውም ወደ እስራኤል ቅዱስ ያያሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ አሳይ ባረና መዳዋኮ ጼላና፤ ባረንቱ አይፍያካ እስራኤልያ ጌሻኮ ዛራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Asay barena Med'd'eeddawaakko s'eelana; barenttu ayfiyaakka Israa'eeliyaa Geeshshaakko zaarana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode asay bana Medhdhidayssako xeellana; istta ayfey Isra7eele Geeshshaako xeellana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኣሳይ ባና ሜዳይሳኮ ጼላና፤ ኢስታ ኣይፌይ ኢስራኤሌ ጌሻኮ ጼላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ አሳይ ባንታና መዳይሳኮ፥ ባንታ አይፍያካ እስራኤለ ጌሻኮ ዛራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas asay bantana medhidaysako, banta ayfiyaka Isra7eele Geeshshaako zaarana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ቀን ሰዎች ወደ ፈጣሪያቸው ይመለከታሉ፤ ዐይኖቻቸውም ወደ እስራኤል ቅዱስ ያያሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያም ቀን ሲደርስ ሕዝቡ ርዳታ ለማግኘት ወደ እስራኤል ቅዱስ ወደ ፈጣሪአቸው ይመለሳሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ሰብ ናብ ፈጣሪኡ ኽጥምት እዩ፤ ኣዒንቱ ኸዓ ናብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ክሪኣ እየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ሰብ ናብ ፈጣሪኡ ግልጽ ኪብል፡ ኣዒንቱ ኸኣ ናብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ኪርእያ እየን። |