Isaiah 17:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብኣ ግና ከም ምንቅጥቃጥ ኦም ኣውሊዕ ዝኣመሰለ ዘይተዓጽደ ወይኒ፡ ኣብ ርእሲ እቲ ላዕለዋይ ጨንፈር ክልተ ወይ ሰለስተ ፍረታት፡ ኣብ ደጋዊ ፍርያም ጨናፍር ኣርባዕተ ወይ ሓሙሽተ ፍረታት ክተርፍ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወይራ በተመታ ጊዜ ሁለት ወይም ሦስት ፍሬ በራሱ ላይ እንደሚቀር፥ አራት ወይም አምስት በዛፊቱ ጫፍ እንደሚገኝ፥ በእርሱ ዘንድ ቃርሚያ ይቀራል” ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወይራ በተመታ ጊዜ ሁለት ወይም ሦስት ፍሬ በራሱ ላይ እንደሚቀር፥ አራት ወይም አምስት በዛፊቱ ጫፍ እንደሚገኝ፥ በእርሱ ዘንድ ቃርሚያ ይቀራል ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የወይራ ዛፍ ሲያራግፉት በቅርንጫፉ ራስ ላይ ሁለት ወይም ሦስት ፍሬ እንደሚቀር፥ አራት ወይም አምስት ፍሬ ችፍግ ባለው ቅርንጫፍ ላይ እንደሚገኝ፥ እንዲሁ ጥቂት ቃርሚያ ይቀራል፥ ይላል ጌታ የእስራኤል አምላክ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎጋራ ቃ ስምና፥ ጼራን ላኡ ዎይ ሄዙ ቃርመ አይፈቱ አትያዋዳን፥ ዎይ ዳሻ ግዶን ኦይዱ ዎይ እቼሹ አይፈቱ አትያዋዳን፥ እስራኤልያፐ ቃርመቱ አታና” ያጌዳ። ሄዋ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሃሳዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wogaraa k'aatsi simmina, s'eeran laa"u woy heezzu k'aarime ayifetuu attiyaawaadan, woy daashshaa giddon oyddu woy ichcheshu ayifetuu attiyaawaadan, Israa'eeliyaappe k'aarimetuu attana» yaageedda. Hewaa Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay haasayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wogara mith shociin nam7u woykko heedzdzu ayfeti hagga xeera bolla attiza mala oyddu woykko ichchash ayfeti dhippi gida haggata bolla attiza mala guuththa haggati attana» gi GODAA Isra7eele Xoossay haasaydes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎጋራ ሚ ሾጪን ናምኡ ዎይኮ ሄ ኣይፌቲ ሃጋ ጼራ ቦላ ኣቲዛ ማላ ኦይዱ ዎይኮ ኢቻሽ ኣይፌቲ ፒ ጊዳ ሃጋታ ቦላ ኣቲዛ ማላ ጉ ሃጋቲ ኣታና» ጊ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ሃሳይዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሻማሆ ቆቆፍ ስምን፥ ፄራን ናምኡ ዎይኮ ሄ አይፈት አተይሳዳ ዎይኮ እስ ያንግያ ቦላ ኦይዱ ዎይኮ እቻሹ አይፈት አተይሳዳ እስራኤለፐ ጉት አታና” ያጌስ ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shamaho qoqofi simmin, xeeran nam7u woyko heedzu ayfeti atteysada woyko issi yangiya bolla oyddu woyko ichashu ayfeti atteysada Isra7eelepe guuthati attana” yaagees Goday Isra7eele Xoossay. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሆኖም የወይራ ዛፍ ሲመታ፣ ሁለት ወይም ሦስት ፍሬ በቅርንጫፍ ራስ ላይ እንደሚቀር፣ አራት ወይም አምስት ፍሬ ችፍግ ባለው ቅርንጫፍ ላይ እንደሚቀር፣ እንዲሁ ጥቂት ቃርሚያ ይተርፋል” ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤል በላይኛው ቅርንጫፍ ላይ ሁለት ወይም ሦስት ፍሬዎች ብቻ እንዳሉት፥ እንዲሁም በታችኛው ቅርንጫፉ ላይ አራት ወይም አምስት ፍሬዎች እንደ ቀሩበት የወይራ ዛፍ ትሆናለች፤ ሆኖም ጥቂት ሕዝቦች ይተርፋሉ። እኔ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ኣውሊዕ ምስተነነወ፥ ኣብ ጫፍ እቲ ላዕለዋይ ጨናፍሩ ኽልተ ወይ ሰለስተ ፍረ፥ ኣብቲ ጨናፍር ፍርያም ኦም ከዓ፥ ኣርባዕተ ወይ ሓሙሽተ ጥራሕ ዝተርፍ፥ ውሑድ ቀሪም ክተርፍ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ከምቲ ኣውልዕ ምስ ተነዝነዘ፡ ኣብ ጫፍ እቲ ላዕላይ ጨናፍሩ ኽልተ ወይስ ሰለስተ ፍረ፡ ኣብቲ ጨናፍር ፍርያም ኦም ከኣ ኣርባዕተ ወይስ ሓሙሽተ ኸም ዚተርፍ፡ ኣብኡ ሒደት ቀሪም ኪተርፍ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል። |