Isaiah 17:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዕርዲ ድማ ኣብ ኤፍሬምን መንግስቲ ደማስቆን ኣብ ተረፍ ኣራምን ደው ክብል እዩ። ከም ክብሪ ደቂ እስራኤል ኪዀኑ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤፍሬም የሚጠጋበት ምሽግ አይኖርም፤ ከእንግዲህም ወዲያ ንጉሥ በደማስቆ አይነግሥም። የሶርያ ቅሬታ ሆይ፥ ከእስራኤል ልጆች ከክብራቸው የምትሻል አይደለህም” ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምሽግም ከኤፍሬም፥ መንግሥትም ከደማስቆ ተወገደች፤ የሶርያም ቅሬታ እንደ እስራኤል ልጆች ክብር ይሆናል ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምሽግም ከኤፍሬም፥ መንግሥትም ከደማስቆ ይወገዳል፤ የሶርያም ትሩፍ እንደ እስራኤል ልጆች ክብር ይሆናል፤ ይላል የሠራዊት ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤፍሬመፐ ጌሳቱ፥ ዳማስቆፐካ ካዉተይ ያና፤ ሶርያ አሳፐ አቴዳዋንቱ እስራኤልያ አሳ ቦንቹዋ ማላ ግዳናዋንታ። ታን፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Efireemeppe geesatuu, Damask'k'oppekka kawutetsay d'ayana; Sooriyaa asaappe atteeddawanttu Israa'eeliyaa asaa bonchchuwaa mallaa gidanawantta. Taani, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gimbettida katamay Efreemeppe, kawoteththa maatay Damasqofe dhayana; Aaraameppe casha attidayta bonchchoy Isra7eeletayssa mala kawuyana» gees Ubbaafe Wolqqama GODAY. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊምቤቲዳ ካታማይ ኤፍሬሜፔ፥ ካዎቴ ማታይ ዳማስቆፌ ያና፤ ኣራሜፔ ጫሻ ኣቲዳይታ ቦንቾይ ኢስራኤሌታይሳ ማላ ካዉያና» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤፍሬማፐ ሚፃት፥ ዳማስቆፈ ካዎተይ ያና፤ ሶረፐ አትዳ ጉት እስራኤለ አሳ ቦንቹዋ መላ ግዳና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Efreemape Miixati, Damasqofe kawotethay dhayana; Soorepe attida guuthati Isra7eele asaa bonchuwa mela gidana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የተመሸገ ከተማ ከኤፍሬም፣ የመንግሥት ሥልጣን ከደማስቆ ይወርዳል፤ የሶርያም ቅሬታ እንደ እስራኤላውያን ክብር ይሆናል” ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤል ያለ መከላከያ ትቀራለች፤ ደማስቆም ነጻነትዋን ትገፈፋለች፤ ከጥፋት የተረፉ እነዚያ ሶርያውያን እንደ እስራኤል ሕዝብ የተዋረዱ ይሆናሉ፤ እኔ የሠራዊት አምላክ ይህን ተናግሬአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዕርድታት ካብ ኤፍሬም፥ መንግስቲ እውን ካብ ደማስቆ፥ ክውገድ እዩ። ተረፍ ሶርያ ድማ፥ ከም ክብሪ ተረፍ እስራኤል ክኸውን እዩ” ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምባ ኻብ ኤፍሬም፡ መንግስቲ ኸኣ ካብ ደማስቆ፡ ትርፊ ሶርያውን ኪጠፍእ እዩ። ከም ክብሪ ደቂ እስራኤል ኪዀኑ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |