Isaiah 17:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከተማታት ኣሮኤር ምድረበዳ እየን፤ ንዝደቀሳ መጓሰ ክኾና እየን፡ ሓደ እኳ ዜፍርህ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለዘለዓለም የተፈታች ትሆናለች፤ ለመንጋ ማሰማርያም ትሆናለች፤ የሚያሳድዳቸውም የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከተሞችዋ ለዘላለም የተፈቱ ይሆናሉ፤ ለመንጋ ማሰማሪያ ሆናሉ፤ መንጎች በዚያ ያርፋሉ የሚያስፈራቸውም የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከተሞችዋ ለዘለዓለም ባድማ ይሆናሉ፤ ለመንጋ ማሰማርያ ይሆናሉ፤ መንጎች በዚያ ያርፋሉ የሚያስፈራቸውም የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሩራ ካታማቱ አሳይ ደኤና ሳኣ ግዳናዋንታ፤ ሄዋን መህያ ዉዲ አላጻና፤ ኡንቱንቱ ያሽስያዌካ ደኤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aruura katamatuu Asay de'enna sa'aa gidanawantta; hewan mehiyaa wudii allas's'ana; unttunttu yashissiyaawekka de'enna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aaro7eere katamati kays gidana; mehe heenththasoho gidana; istta babisiza miishshika deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኤሬ ካታማቲ ካይስ ጊዳና፤ ሜሄ ሄንሶሆ ጊዳና፤ ኢስታ ባቢሲዛ ሚሺካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮራ ካታማት አስ ባይና ባይሳ ቢታ ግዳና፤ ያን መሄይ ሄመታና፤ ኤንታ ያሽያባይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aroora katamati asi bayna baysa biitta gidana; yan mehey heemetana; enta yashshiyabay deenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአሮኤር ከተሞች ባድማ ይሆናሉ፤ የመንጎች መሰማሪያ ይሆናሉ፤ የሚያስፈራቸውም የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሶርያ ከተሞች ሰው የማይኖርባቸው ባድማዎች ይሆናሉ፤ በጎችና ከብቶች በዚያ ይሰማራሉ፤ የሚያስፈራቸውም አይኖርም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከተማታታ ኽባድማ እየን። መጓሰታት ዝውዕላለን ክኾና እየን፤ ዘፍርሐንውን የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከተማታት ኣሮኤር ተሐዲጉ፡ ብዘይ ፍርሃት ዚነብራሉ፡ መውፈር መጓሴታት ኪኸውን እዩ። |