Isaiah 17:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣህዛብ ከም ምጉርምራም ብዙሕ ማያት ኪጉረምረሙ እዮም፣ ኣምላኽ ግና ኪገንሖም እዩ፣ ንርሑቕ ኪሃድሙን ከም ሓሰር ካብ ኣኽራን ኣብ ቅድሚ ንፋስን ከም ውሕጅ ኣብ ቅድሚ ህቦብላ ክስጐጉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብዙዎች አሕዛብ እንደ ብዙ ውኃ ናቸው፤ ከፏፏቴ ውስጥ በኀይል እንደሚወርድ እንደ ብዙ ውኃ ፈሳሽ ይጮኻሉ፤ ያጠፉታልም፤ እነርሱም ከሩቅ ይወርዳሉ፤ በተራራም ላይ እንዳለ እብቅ፥ በነፋስ ፊት ዐውሎ ነፋስ እንደሚያዞረው እንደ መንኰራኵር ትቢያም ይበተናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሕዛብ እንደ ብዙ ውኃ ጩኸት ይጮኻሉ፤ እርሱ ግን ይገሥጻቸዋል፥ እነርሱም እየሸሹ ይርቃሉ፥ በተራራም ላይ እንዳለ እብቅ በነፋስ ፊት፥ ዐውሎ ነፋስ እንደሚያዞረው ትቢያ ይበተናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቦች እንደ ብዙ ውኃ ጩኸት ይጮኻሉ፤ እርሱ ግን ይገሥጻቸዋል፤ እነርሱም እየሸሹ ይርቃሉ፤ በተራራም ላይ እንዳለ እብቅ በነፋስ ፊት፥ ዐውሎ ነፋስ እንደሚያዞረውም ትቢያ ይበተናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካዉተቱ ዳሮ ሃቱዋ ጉንዳን ጉሚኖ፤ ሽን ጾሳይ ኡንቱንታ ሴራና፤ ኡንቱንቱ ደርያ ሁጲያን ደእያ ሱላይ ጫርኩዋን ደንድያዋዳንነ ጎቲ ደንያ ባናዳን፥ የደርሰቲደ፥ ሃኮ ሳ ባቃታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kawutetsatuu daro haatsatuwaa guntsaadan guummiino; shin S'oossay unttuntta seerana; unttunttu deriyaa huup'iyaan de'iyaa suullay c'arkkuwaan denddiyaawaadaninne gotii dentsiyaa baanaadan, yederssetiide, haako sa'aa bak'atana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay wolqqama haaththa mala guummikkoka, izi istta seerikko zumbulla bollara carkon biza gudulla mala gote carkoy laalliza happa mala laalettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ዎልቃማ ሃ ማላ ጉሚኮካ፥ ኢዚ ኢስታ ሴሪኮ ዙምቡላ ቦላራ ጫርኮን ቢዛ ጉዱላ ማላ ጎቴ ጫርኮይ ላሊዛ ሃፓ ማላ ላሌታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎተት ዳሮ ሃዳ ጉሞሶና፤ ሽን ጎዳይ ኤንታ ሴራና። ኤንቲ ዙማ ሁጰን ደእያ ቡረ ጫርኮይ ደንይሳዳነ ጎተይ ባና ደንይሳዳ ኤንታ ደንድ ሃሆ በሲ ላላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawotethati daro haathada guummoosona; shin Goday enta seerana. Enti zumaa huuphen de7iya buure carkoy dentheysadanne gotey baana dentheysada enta denthidi haaho bessi laallana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎቹ እንደ ኀይለኛ ውሃ ጩኸት ቢያስገመግሙም፣ እርሱ ሲገሥጻቸው፣ በኰረብታ ላይ በነፋስ እንደሚበንን ትቢያ፣ በዐውሎ ነፋስ ፊት እንደሚበተን ገለባ ይበተናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቦች እንደ ኀይለኛ ውሃ ድምፅ ያሰማሉ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሲገሥጻቸው በተራራ ላይ ገለባዎች በነፋስ እንደሚበተኑና በዐውሎ ነፋስም ዐቧራ እንደሚበተን ርቀው ይሸሻሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣህዛብ ከም ብዙሕ ማያት ድዋሕዋሕ እናበሉ ይመፁ፥ ግና እግዚኣብሄር ይገንሖም እሞ ኣርሒቖም ይሃድሙ። ከምቲ ኣብ እምባ ዘሎ ብቚቡቕ ብንፋስ፥ ከምቲ ሓሰር ድማ ብህቦብላ ዝብተን ክብተኑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣህዛብ ከም ድዋሕዋሕ ብዙሕ ማያት ድዋሕዋሕ ይብሉ ኣለው፡ ግናኸ ንሱ ይገንሖም፡ ኣርሒቖም ከኣ ይሀድሙ። ከም ብቚቡቚ ኣኽራን ኣብ ቅድሚ ንፋስ፡ ከም ሓሰር ኣብ ቅድሚ ህቦብላ ይብተኑ። |