Isaiah 17:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወይለ እቶም ከም ጫውጫው ባሕሪ ጫውጫው ዝገብሩ ብዙሓት ሰባት። ንጫውጫው ከም ጫውጫው ብርቱዕ ማያት ዝገብርዎ ጫውጫው ኣህዛብ ድማ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንደ ውኃ ለሞሉ፥ ከተ​ራራ በመ​ከ​ታ​ተል እን​ደ​ሚ​ወ​ርድ የውኃ ፈሳሽ ለሆ​ኑም ብዙ​ዎች አሕ​ዛብ ወዮ​ላ​ቸው!
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ ባሕር ሞገድ ድምፅ ለሚተምሙ ለወገኖች ብዛት፥ እንደ ኃይለኛም ውኃ ጩኸት ለሚጮኹ አሕዛብ ወዮላቸው!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደ ባሕር ሞገድ ለሚተም የብዙ ሕዝቦች ጩኸት፥ እንደ ኃያል የውኃ ሞገድ የሚያስገመግም ድምጽ ለሚያሰሙ ሕዝቦች ወዮላቸው!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በአ፥ ዳሮ አሳይ ጉሜ፤ ኡንቱንቱ አባ ቤታዳን ጉሚኖ። ቃይ ካዉተቱ ዋሲኖ፤ ኡንቱንቱ ዎልቃማ ሃዳን ዋሲኖ። ኡንቱንቶ አየ አና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'a, daro Asay guummee; unttunttu abbaa beetaadan guummiino. K'ay kawutetsatuu waassiino; unttunttu wolk'k'aama haatsaadan waassiino. Unttunttoo aayye ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7a, daro asaa hanqo giirissi abba dambala mala giirees; be7a, asaa waaso daroy wolqqama haaththa mala guummees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኣ፥ ዳሮ ኣሳ ሃንቆ ጊሪሲ ኣባ ዳምባላ ማላ ጊሬስ፤ ቤኣ፥ ኣሳ ዋሶ ዳሮይ ዎልቃማ ሃ ማላ ጉሜስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ አባ ቤታዳ ጉምያ ዳሮ አሳ፥ ቃስ ዎልቃማ ሃዳ ዋስያ ካዎተታ አየ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, abba beetada guummiya daro asaa, qassi wolqaama haathada waassiya kawotethata ayye!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አቤት፤ የብዙ ሕዝቦች የቍጣ ድምፅ እንደ ባሕር ሞገድ ይጮኻል! አቤት፤ የሰዎች ከፍተኛ ጩኸት እንደ ኀይለኛ ውሃ ያስገመግማል!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደ ባሕር ሞገድ ድምፀ ለሚያሰሙ ለብዙ ወገን ስብስቦች ወዮላቸው! እንደ ኀይለኛ ጐርፍ ለሚጣደፉ ሕዝቦች ወዮላቸው!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም ምትማም ባሕሪ ንዝተሙ፥ ከም ብርቱዕ ማያት ድዋሕዋሕ ዝብል ድምፂ ዘስምዑ ህዝቢ ወይለኦም!
Amharic Tigrinya 2011 ኣየ፡ ህማም ብዙሕ ህዝብታት፡ ከም ህማም ባሕሪ ይሀምም ኣሎ፡ ኣህዛብ ከም ድዋሕዋሕ ብርቱዕ ማያት ድዋሕዋሕ ይብሉ ኣለው።