Isaiah 17:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣምላኽ ምድሓንካ ስለ ዝረሳዕካዮ፡ ብዛዕባ ከውሒ ሓይልኻ ስለ ዘይሓሰብካ፡ ስለዚ ፍቑራት ተኽልታት ክትተክልን ኣብ ጓና መሸፈኒታት ከተቐምጦምን ኣሎካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አዳኝህ እግዚአብሔርን ትተኸዋልና፥ ረዳትህ እግዚአብሔርንም አላስብኸውም፤ ስለዚህ የሐሰትን ተክል ተክለሃል፤ የሐሣርንም ዘር ዘርተሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የደኅንነትህን አምላክ ረስተሃል፥ የረድኤትህንም ጌታ አላሰብህም፤ ስለዚህ ያማረውን ተክል ተክለሃል፥ እንግዳንም ዘር ዘርተሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አዳኝ አምላክህን ረስተሃል፤ መሸሸጊያ ዐለትህንም አላሰብክም፤ ስለዚህ ያማረውን ተክል ብትተክልም እንግዳንም ዘር ብትዘራ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ህንተና አሽያ፥ ጾሳ ዶጌድታ፤ ህንተ ባቃት አትያ ዎጋ ዛላካ ሀሳይበይክታ። ሄዋ ድራዉ፥ ኔን ሎኦ ምቱዋ ቶኮፐካ፥ ካረ ጋድያፐ ዬዳ ሎኦ አታክልትያ ቶኮፐካ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, hintte hinttena Ashshiyaa S'oossaa dogeeddita; hintte bak'ati attiyaa wogga Zaallaakka hassayibeykkita. Hewaa diraw, neeni lo"o mitsatuwaa tokkooppekka, kare gadiyaappe yeedda lo"o ataakilttiyaa tokkooppekka, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nena ashshiza Xoossaa baladasa; ne izan qotetta attiza ne zaallaka akeekabeekka; hessa neni doorettida atakilte tokkikokka, ooraththa zereth ne zerikkoka, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔና ኣሺዛ ጾሳ ባላዳሳ፤ ኔ ኢዛን ቆቴታ ኣቲዛ ኔ ዛላካ ኣኬካቤካ፤ ሄሳ ኔኒ ዶሬቲዳ ኣታኪልቴ ቶኪኮካ፥ ኦራ ዜሬ ኔ ዜሪኮካ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ህንተና አሽያ ፆሳ ዶግደታ፤ ህንተ ቆሰት አትያ ዛላ ቆፕበከታ። ሄሳ ግሾ፥ ኔኒ ሎኦ ምነ ካረ ቢታፈ ይዳ ሎኦ አታክልትያ ቶክኮካ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte hintena ashshiya Xoossaa dogideta; hinte qoseti attiya zaalla qopibeketa. Hessa gisho, neeni lo77o mithaanne kare biittafe yida lo77o atakiltiya tokikoka, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አዳኝ አምላክህን ረስተሃል፤ መሸሸጊያ ዐለትህንም አላስታወስህም፤ ስለዚህ ምርጥ ተክል ብትተክልም፣ እንግዳ ዘርንም ብትዘራ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤል ሆይ እናንተ እንደ ጽኑ አለት መከላከያ ሆኖ የተቤዣችሁን እግዚአብሔርን ረስታችኋል፤ ስለዚህ ከፍ ያለ ዋጋ ያለው ድንቅና ብርቅ የሆነ ተክል ብትተክሉና |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስራኤል፥ ንኣምላኽ ምድሓንኪ ረሳዕኺዮ፤ ነቲ ፅኑዕ ኰዅሒ ሓይሊ ዝኾነልኪ ኸዓ ኣይዘከርክዮን፥ ስለዙይ ደስ ዘብል ኣትክልቲ ትተኽሊ፥ ጋሻ ዝኾነ ዘርኢ እውን ትዘርኢ ኣለኺ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣምላኽ ምድሓንኪ ስለ ዝረሳዕኪ፡ ንኸውሒ ሓይልኺውን ስለ ዘይዘከርኪ፡ ስለዚ ባህ ዜብል ኣትክልቲ ትተኽሊ፡ ጋሻ ዝዀነ ሓረግ ወይኒውን ተፍልሲ ኣሎኺ። |