Isaiah 17:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣምላኽ ምድሓንካ ስለ ዝረሳዕካዮ፡ ብዛዕባ ከውሒ ሓይልኻ ስለ ዘይሓሰብካ፡ ስለዚ ፍቑራት ተኽልታት ክትተክልን ኣብ ጓና መሸፈኒታት ከተቐምጦምን ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አዳ​ኝህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትተ​ኸ​ዋ​ልና፥ ረዳ​ትህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አላ​ስ​ብ​ኸ​ውም፤ ስለ​ዚህ የሐ​ሰ​ትን ተክል ተክ​ለ​ሃል፤ የሐ​ሣ​ር​ንም ዘር ዘር​ተ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የደኅንነትህን አምላክ ረስተሃል፥ የረድኤትህንም ጌታ አላሰብህም፤ ስለዚህ ያማረውን ተክል ተክለሃል፥ እንግዳንም ዘር ዘርተሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አዳኝ አምላክህን ረስተሃል፤ መሸሸጊያ ዐለትህንም አላሰብክም፤ ስለዚህ ያማረውን ተክል ብትተክልም እንግዳንም ዘር ብትዘራ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ህንተና አሽያ፥ ጾሳ ዶጌድታ፤ ህንተ ባቃት አትያ ዎጋ ዛላካ ሀሳይበይክታ። ሄዋ ድራዉ፥ ኔን ሎኦ ምቱዋ ቶኮፐካ፥ ካረ ጋድያፐ ዬዳ ሎኦ አታክልትያ ቶኮፐካ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, hintte hinttena Ashshiyaa S'oossaa dogeeddita; hintte bak'ati attiyaa wogga Zaallaakka hassayibeykkita. Hewaa diraw, neeni lo"o mitsatuwaa tokkooppekka, kare gadiyaappe yeedda lo"o ataakilttiyaa tokkooppekka,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nena ashshiza Xoossaa baladasa; ne izan qotetta attiza ne zaallaka akeekabeekka; hessa neni doorettida atakilte tokkikokka, ooraththa zereth ne zerikkoka,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔና ኣሺዛ ጾሳ ባላዳሳ፤ ኔ ኢዛን ቆቴታ ኣቲዛ ኔ ዛላካ ኣኬካቤካ፤ ሄሳ ኔኒ ዶሬቲዳ ኣታኪልቴ ቶኪኮካ፥ ኦራ ዜሬ ኔ ዜሪኮካ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ህንተና አሽያ ፆሳ ዶግደታ፤ ህንተ ቆሰት አትያ ዛላ ቆፕበከታ። ሄሳ ግሾ፥ ኔኒ ሎኦ ምነ ካረ ቢታፈ ይዳ ሎኦ አታክልትያ ቶክኮካ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte hintena ashshiya Xoossaa dogideta; hinte qoseti attiya zaalla qopibeketa. Hessa gisho, neeni lo77o mithaanne kare biittafe yida lo77o atakiltiya tokikoka,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አዳኝ አምላክህን ረስተሃል፤ መሸሸጊያ ዐለትህንም አላስታወስህም፤ ስለዚህ ምርጥ ተክል ብትተክልም፣ እንግዳ ዘርንም ብትዘራ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤል ሆይ እናንተ እንደ ጽኑ አለት መከላከያ ሆኖ የተቤዣችሁን እግዚአብሔርን ረስታችኋል፤ ስለዚህ ከፍ ያለ ዋጋ ያለው ድንቅና ብርቅ የሆነ ተክል ብትተክሉና
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እስራኤል፥ ንኣምላኽ ምድሓንኪ ረሳዕኺዮ፤ ነቲ ፅኑዕ ኰዅሒ ሓይሊ ዝኾነልኪ ኸዓ ኣይዘከርክዮን፥ ስለዙይ ደስ ዘብል ኣትክልቲ ትተኽሊ፥ ጋሻ ዝኾነ ዘርኢ እውን ትዘርኢ ኣለኺ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣምላኽ ምድሓንኪ ስለ ዝረሳዕኪ፡ ንኸውሒ ሓይልኺውን ስለ ዘይዘከርኪ፡ ስለዚ ባህ ዜብል ኣትክልቲ ትተኽሊ፡ ጋሻ ዝዀነ ሓረግ ወይኒውን ተፍልሲ ኣሎኺ።