Isaiah 16:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግራት ሄሽቦንን ወይኒ ሲብማን ይነቅጽ። ገዛእቲ ኣህዛብ ንቐንዲ ኣትክልታ ኣፍረስዎ፣ ክሳዕ ያዜር በጽሑ፣ ኣብ ምድረበዳ ኮለል በሉ። ጨናፍራ ተዘርጊሑ፡ ኣብ ልዕሊ ባሕሪ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሐሴቦን እርሻዎችና የሴባማ ወይን ግንዶች አዝነዋል። የአሕዛብ አለቆች የሰባበሩአቸው ቅርንጫፎች እስከ ኢያዜር ደርሰው ወደ ምድረ በዳ ወጥተው ነበር፤ ቍጥቋጦቹም ተዘርግተው ባሕርን ተሻግረው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሐሴቦን እርሻዎችና የሴባማ ወይን ግንዶች አዝነዋል። የአሕዛብ አለቆች የሰባበሩአቸው ቅርንጫፎች እስከ ኢያዜር ደርሰው ወደ ምድረ በዳ ወጥተው ነበር፤ ቍጥቋጦቹም ተዘርግተው ባሕርን ተሻግረው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሐሴቦን እርሻዎችና የሴባማ ወይን ግንዶች አዝነዋል። የአሕዛብ አለቆች የሰባበሩአቸው ቅርንጫፎች ኢያዜርን አልፈው ወደ ምድረ በዳ ወጥተው ነበር፤ ቁጥቋጦቹም ተዘርግተው ባሕርን ተሻግረው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀሰቦና ሾይቃቱነ ሲብማ ዎይንያ ቶክያ ሳአቱ ዬድኖ፤ ኡንቱንቶ ታሺ ያእዜራ ጋኪደ፥ ባዞ ዛኤዳ ዶረቴዳ ዎይነቱዋ ካዉተቱዋ ካፓቱ የደርሲደ ይሴድኖ፤ ኡንቱንቱ አጫይካ ዛኢደ፥ አባ ፕኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Haseboona shooyk'atuunne Siibima woyniyaa tokkiyaa sa'atuu d'ayeeddino; unttunttoo tashii Yaa'izeera gakkiide, bazzoo zaa'eedda dooretteedda woynnetuwaa kawutetsatuwaa kaappatuu yederssiide d'ayisseeddino; unttunttu aac'aykka zaa'iide, abbaa pinneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haseboone goshsha gadeti Seebama woyne miththati shullida; kawoteththata haarizayti Iyaazeere aadhdhi biidi bazzo biitta kanththidi bantta xapho abba gakkanaas yeddidayta doorettida woyne miththata yedhettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃሴቦኔ ጎሻ ጋዴቲ ሴባማ ዎይኔ ሚቲ ሹሊዳ፤ ካዎቴታ ሃሪዛይቲ ኢያዜሬ ኣ ቢዲ ባዞ ቢታ ካንዲ ባንታ ጻጶ ኣባ ጋካናስ ዬዲዳይታ ዶሬቲዳ ዎይኔ ሚታ ዬቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀሰቦና ጎሻይነ ሰባማ ዎይነ ጋደይ ይስ። ካዎተታ ሀላቃት የረዳ ታሸት መላ ቢታ ካንድ ያእዜራ ጋክዶሶና፤ ኤንታ አጫይ ዳይድ፥ አባ ፕንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haseboona goshshaynne Sebama woyne gadey dhayis. Kawotethata halaqati yedherethida tasheti mela biitta kanthidi Ya7izeera gakidosona; enta aacay daayidi, abba pinnis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሐሴቦን ዕርሻ፣ የሴባማም የወይን ተክል ጠውልጓል፤ የአሕዛብ ገዦች፣ ኢያዜርን ዐልፈው፣ ምድረ በዳውን ዘልቀው፣ ሥሮቻቸውን እስከ ባሕር ሰድደው የነበሩትን የተመረጡ የወይን ተክሎችን ረጋግጠዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሀሴቦን እርሻዎችና የሲብማ የወይን ተክል ቦታዎች ተደምስሰዋል፤ እነዚህ የወይን ተክል ቦታዎች የአሕዛብ መሪዎችን የሚያሰክር የወይን ጠጅ ለማዘጋጀት የሚያስችሉ ነበሩ፤ ከዚያ በፊት የእነዚያ የወይን ተክሎች ሐረግ እስከ ያዕዜር ከተማ ድረስ የተንሰራፋ ነበር፤ እንዲሁም በስተ ምዕራብ እስከ ሙት ባሕር ማዶና በስተ ምሥራቅም እስከ በረሓው ይደርስ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣብ ጥቓ ሄስቦን ዝነበረ ገራሁን ኣታኽልቲ ወይኒ ሲባማን ፀምልዩ እዩ። እቶም ገዛእቲ ኣህዛብ ዝሰባበርወን ጨናፍር ክሳዕ ኢያዜር በፂሑ ዝነበረ፥ ብወገን ምብራቕ ክሳዕ ናብ ምድረ በዳ ወፂኡ ነይሩ። ብወገን ምዕራብ ከዓ ኽሳዕ ባሕሪ ጨው በፂሑ ዝነበረ ኣታኽልቲ ወይኒ፥ ገዛእቲ ኣህዛብ ቈራረፅዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግርሁ ሄስቦንን ኣትክልቲ ወይኒ ሲብማን ጸምልዩ ኣሎ። እተን ክቡራት ተኽልታታ ጨናፍረን ኣስፋሕፊሑ፡ ክሳዕ ያዕዜር በጺሑ፡ ኣብ በረኻ ወፊሩ፡ ባሕሪ ተሳጊሩ ዝነበረስ፡ እቶም ጐይተት ኣህዛብ ሰበርወን። |