Isaiah 16:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍርድን ፍትሕን እናደለየ፡ ንፍትሒ ድማ እናቐላጠፈ፡ እቲ ዝፋን ብምሕረት ኪጸንዕ እዩ፣ ኣብ ድንኳን ዳዊት ድማ ብሓቂ ኣብ ልዕሊኡ ኪቕመጥ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዙፋን በምሕረት ይጸናል፥ በዚያም ላይ በዳዊት ቤት ፍርድን የሚሻ ጽድቅንም የሚያፋጥን ፈራጅ በእውነት ይቀመጣል፤ ይፈርዳልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዙፋንም በምሕረት ይቀናል፥ በዚያም ላይ በዳዊት ድንኳን ፍርድን የሚሻ ጽድቅንም የሚያፈጥን ፈራጅ በእውነት ይቀመጣል |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዙፋኑም በምሕረት ይቀናል፥ በዚያም በዳዊት ድንኳን ፍትህን የሚሻ ትክክል የሆነውን ለመፈጸም የሚፈጥን ፈራጅ በእውነት ይቀመጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ እት ካተቱዋ አራታይ አገና ሲቁዋን ኤቃና፤ ሄ አራታን፥ ዳዊታ ዱንካንያን እት አማነትያ ዳናይ ኡታና። እ ሱረተ ኮያና፤ ጽሎተ ኦናዉካ ኤሌላና” ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, itti kaatetuwaa araatay aggena siik'uwaan ek'k'ana; he araatan, Daawita dunkkaaniyaan itti ammanettiyaa daannay uttana. I suuretetsaa koyana; s'illotetsaa ootsanawukka elleellana» yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Araatay siiqon minnees; he araatan Dawite keeththafe gididay, suure pirda amottizay, xilloteth eesosizay issi asi ammaneteththan iza bolla uttana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣራታይ ሲቆን ሚኔስ፤ ሄ ኣራታን ዳዊቴ ኬፌ ጊዲዳይ፥ ሱሬ ፒርዳ ኣሞቲዛይ፥ ጺሎቴ ኤሶሲዛይ ኢሲ ኣሲ ኣማኔቴን ኢዛ ቦላ ኡታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ሲቆን እስ ካዎተ አራታይ ኤቃና፤ ሄ አራታን፥ ዳዊታ ኮቻፈ እስ አማነትያ ካዎይ ኡታና። እ ሱረተ ኮያና፤ ፅሎተ ኦናዉ ኤለሳና” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, siiqon issi kawotetha araatay eqana; he araatan, Dawita kochaafe issi ammanetiya kawoy uttana. I suuretetha koyana; xillotethaa oothanaw ellesana” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዙፋን በፍቅር ይመሠረታል፤ ከዳዊት ቤት የሆነ፣ በፍርድ ፍትሕን የሚሻ፣ ጽድቅንም የሚያፋጥን፣ አንድ ሰው በታማኝነት በላዩ ይቀመጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ አንድ መንግሥት በዘለዓለማዊ ፍቅር ይመሠረታል፤ በዙፋኑም ላይ ከዳዊት ዘር አንድ ታማኝ የሆነ፥ ፍትሕን የሚፈልግና ትክክለኛውን ነገር ለማድረግ ፈጣን የሆነ ንጉሥ ይቀመጥበታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዙፋን ምሕረት ክምስረት፥ ኣብኡውን ዝፈርድን፥ ቅንዕና ዝደልን፥ ፅድቂ ንምግባር ዝፈጥንን ብሓቂ ኣብ ዙፋን ዳዊት ክቕመጥ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝፋን ብምሕረት ኪትከል፡ ኣብኡውን ዚፈርድን ቅንዕና ዚደልን ጽድቂ ንምግባር ዚፈጥንን ብሓቂ ኣብ ድንኳን ዳዊት ኪቕመጥ እዩ። |