Isaiah 16:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሞኣብ፡ እቶም እተባረሩኒ ምሳኻ ይነብሩ! ካብ ገጽ መጥፋእቲ መሕብኢ ኩኑ፤ ከመይሲ፡ ሸፋቱ ኣብ መወዳእታ በጺሑ ኣሎ፡ እቲ ኣጥፋኢ ደው ይብል፡ እቶም ጨቆንቲ ካብታ ምድሪ ይጠፍኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሚ​ከ​ቧ​ችሁ ጋር ጠላ​ቶች እን​ዳ​ይ​ሆ​ኗ​ችሁ ከሞ​ዓብ የተ​ሰ​ደ​ዱ​ትን ከእ​ና​ንተ ጋር አታ​ስ​ቀ​ምጡ፤ ሰል​ፈ​ኞች አል​ቀ​ዋ​ልና፤ በሀ​ገ​ሪቱ ሁሉ የነ​በ​ረ​ውም አለቃ ጠፍ​ቶ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሞዓብ የተሰደዱት ከአንቺ ጋር ይቀመጡ፤ ከሚያጠፋቸው ፊት መጋረጃ ሁኛቸው። የሚያስጨንቁ አልቀዋል፥ ጥፋትም ቀርቶአል፤ ይጨቍኑ የነበሩ ከምድር ጠፍተዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሞዓብ የተሰደዱት ከአንቺ ዘንድ ይኑሩ፤ ስደተኞቹን ከሚሳድዷቸው መሸሸጊ ሁኛቸው። የሚያስጨንቁ አልቀዋል፥ ጥፋትም ቀርቷል፤ ጨቋኞች የነበሩ ከምድር ጠፍተዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሞኣባፐ የደርሴቴዳዋንቱ ህንተ ግዶን ደእኖ፤ ኡንቱንታ ይስያዋንቱፐ ኡንቱንቱ ቆሰት አትያሳ ግድተ። ኡንቱንታ ኡቁንያዋንቱ ዉሬድኖ፤ ባሻይ አቴዳ፤ ኡንቱንቱ ቱጋይያዋንቱካ ጋድያፐ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Moo'aabappe yedersseeteeddawanttu hintte giddon de'ino; unttuntta d'ayissiyaawanttuppe unttunttu k'osetti attiyaasaa gidite. Unttuntta uk'k'unniyaawanttu wureeddino; bashshay atteeda; unttunttu tuggayiyaawanttukka gadiyaappe d'ayeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Mo7aabeppe goodettidayti inttekon takketto; istta dhayssizaytappe istti qotetti attizasoho gidite» gees. Un7eththizayssas wurseththi yaana; bashshi attana; otoranchchay biitta bollafe dhayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሞኣቤፔ ጎዴቲዳይቲ ኢንቴኮን ታኬቶ፤ ኢስታ ይሲዛይታፔ ኢስቲ ቆቴቲ ኣቲዛሶሆ ጊዲቴ» ጌስ። ኡንኤዛይሳስ ዉርሴ ያና፤ ባሺ ኣታና፤ ኦቶራንቻይ ቢታ ቦላፌ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሞአበፐ ጎደተይሳት ህንተ ግዶን ደኦ፤ ኤንታ ይሳናዉ ኮየይሳታፐ ቆሰትድ አትያ በሰ ግድተ። ኤንታ ኡንኤይሳት ዉርዶሶና፤ ኤንታ ዮይ አትስ፤ ኦቶራንቾት ቢታፈ ይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Moo7abepe goodeteysati hinte giddon de7o; enta dhaysanaw koyeysatape qosetidi attiya besse gidite. Enta un7etheysati wuridosona; enta dhayoy attis; otoranchoti biittafe dhayidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሞዓባውያን ስደተኞች ከእናንተ ጋር ይቈዩ፤ እናንተም ከአጥፊው መጠጊያ ሁኗቸው።” የጨቋኙ ፍጻሜ ይመጣል፤ ጥፋቱ ያከትማል፤ እብሪተኛም ከምድር ገጽ ይጠፋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሞአብ ስደተኞች በመካከላችሁ ይኑሩ፤ ሊያጠፉአቸው ከሚፈልጉ ወገኖች መጠጊያ ሁኑአቸው።” ጨቋኞች ከእንግዲህ ወዲያ አይኖሩም፤ ያገር መፈራረስም ያከትማል። ወራሪዎችም ይወገዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ሞኣብ ዝተሰደዱ ምሳኺ ይቀመጡ፤ ካብ ቅድሚ እቶም ዘጥፍእዎም ከውሊ ኹኒዮም። እቶም ዘጨንቑ ሃሊቖም፥ ጥፍኣትውን ተሪፉ፥ እቶም ዝጭቍኑ ዝነበሩ ኻብ ምድሪ ጠፊኦም እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ጠዋዪ ጠፊኡ፡ ምዝማት ከኣ ተወዲኡ፡ ጨቈንቲ ሃገርውን ህልም ኢሎም እዮም እሞ፡ ዎ ሞኣብ፡ ንሰጉጓተይ ምሳኺ ኣስፍርዮም፡ ካብ ቅድሚ እቲ ዘማቲ ኸውሊ ዂንዮ።