Isaiah 16:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሞኣብ፡ እቶም እተባረሩኒ ምሳኻ ይነብሩ! ካብ ገጽ መጥፋእቲ መሕብኢ ኩኑ፤ ከመይሲ፡ ሸፋቱ ኣብ መወዳእታ በጺሑ ኣሎ፡ እቲ ኣጥፋኢ ደው ይብል፡ እቶም ጨቆንቲ ካብታ ምድሪ ይጠፍኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሚከቧችሁ ጋር ጠላቶች እንዳይሆኗችሁ ከሞዓብ የተሰደዱትን ከእናንተ ጋር አታስቀምጡ፤ ሰልፈኞች አልቀዋልና፤ በሀገሪቱ ሁሉ የነበረውም አለቃ ጠፍቶአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሞዓብ የተሰደዱት ከአንቺ ጋር ይቀመጡ፤ ከሚያጠፋቸው ፊት መጋረጃ ሁኛቸው። የሚያስጨንቁ አልቀዋል፥ ጥፋትም ቀርቶአል፤ ይጨቍኑ የነበሩ ከምድር ጠፍተዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሞዓብ የተሰደዱት ከአንቺ ዘንድ ይኑሩ፤ ስደተኞቹን ከሚሳድዷቸው መሸሸጊ ሁኛቸው። የሚያስጨንቁ አልቀዋል፥ ጥፋትም ቀርቷል፤ ጨቋኞች የነበሩ ከምድር ጠፍተዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሞኣባፐ የደርሴቴዳዋንቱ ህንተ ግዶን ደእኖ፤ ኡንቱንታ ይስያዋንቱፐ ኡንቱንቱ ቆሰት አትያሳ ግድተ። ኡንቱንታ ኡቁንያዋንቱ ዉሬድኖ፤ ባሻይ አቴዳ፤ ኡንቱንቱ ቱጋይያዋንቱካ ጋድያፐ ዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Moo'aabappe yedersseeteeddawanttu hintte giddon de'ino; unttuntta d'ayissiyaawanttuppe unttunttu k'osetti attiyaasaa gidite. Unttuntta uk'k'unniyaawanttu wureeddino; bashshay atteeda; unttunttu tuggayiyaawanttukka gadiyaappe d'ayeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mo7aabeppe goodettidayti inttekon takketto; istta dhayssizaytappe istti qotetti attizasoho gidite» gees. Un7eththizayssas wurseththi yaana; bashshi attana; otoranchchay biitta bollafe dhayana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሞኣቤፔ ጎዴቲዳይቲ ኢንቴኮን ታኬቶ፤ ኢስታ ይሲዛይታፔ ኢስቲ ቆቴቲ ኣቲዛሶሆ ጊዲቴ» ጌስ። ኡንኤዛይሳስ ዉርሴ ያና፤ ባሺ ኣታና፤ ኦቶራንቻይ ቢታ ቦላፌ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞአበፐ ጎደተይሳት ህንተ ግዶን ደኦ፤ ኤንታ ይሳናዉ ኮየይሳታፐ ቆሰትድ አትያ በሰ ግድተ። ኤንታ ኡንኤይሳት ዉርዶሶና፤ ኤንታ ዮይ አትስ፤ ኦቶራንቾት ቢታፈ ይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Moo7abepe goodeteysati hinte giddon de7o; enta dhaysanaw koyeysatape qosetidi attiya besse gidite. Enta un7etheysati wuridosona; enta dhayoy attis; otoranchoti biittafe dhayidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሞዓባውያን ስደተኞች ከእናንተ ጋር ይቈዩ፤ እናንተም ከአጥፊው መጠጊያ ሁኗቸው።” የጨቋኙ ፍጻሜ ይመጣል፤ ጥፋቱ ያከትማል፤ እብሪተኛም ከምድር ገጽ ይጠፋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሞአብ ስደተኞች በመካከላችሁ ይኑሩ፤ ሊያጠፉአቸው ከሚፈልጉ ወገኖች መጠጊያ ሁኑአቸው።” ጨቋኞች ከእንግዲህ ወዲያ አይኖሩም፤ ያገር መፈራረስም ያከትማል። ወራሪዎችም ይወገዳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ሞኣብ ዝተሰደዱ ምሳኺ ይቀመጡ፤ ካብ ቅድሚ እቶም ዘጥፍእዎም ከውሊ ኹኒዮም። እቶም ዘጨንቑ ሃሊቖም፥ ጥፍኣትውን ተሪፉ፥ እቶም ዝጭቍኑ ዝነበሩ ኻብ ምድሪ ጠፊኦም እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ጠዋዪ ጠፊኡ፡ ምዝማት ከኣ ተወዲኡ፡ ጨቈንቲ ሃገርውን ህልም ኢሎም እዮም እሞ፡ ዎ ሞኣብ፡ ንሰጉጓተይ ምሳኺ ኣስፍርዮም፡ ካብ ቅድሚ እቲ ዘማቲ ኸውሊ ዂንዮ። |