Isaiah 16:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ግና እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ተዛረበ፦ ኣብ ውሽጢ ሰለስተ ዓመት፡ ከም ዓመተ ኽራይ፡ ክብሪ ሞኣብ ምስ ኵሉ እቲ ብዙሕ ህዝቢ ይንዕቕ። እቶም ተረፍ ድማ ኣዝዮም ውሑዳትን ድኹማትን ክኾኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም እን​ዲህ እላ​ለሁ፤ በሦ​ስት ዓመት ውስጥ እንደ ምን​ደኛ ዓመት የሞ​ዓብ ክብር ከብዙ ሀብ​ትዋ ጋር ይዋ​ረ​ዳል፤ በቍ​ጥ​ርም ጥቂት ይቀ​ራል፤ ክብ​ር​ዋም አይ​ገ​ኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁን ግን እግዚአብሔር። በሦስት ዓመት ውስጥ እንደ ምንደኛ ዓመት የሞዓብ ክብርና የሕዝቡ ሁሉ ብዛት ይዋረዳል፥ ቅሬታውም እጅግ ያነሰና የተጠቃ ይሆናል ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁን ግን ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እንደ ተቀጣሪ ደሞዝተኛ የሞዓብ ክብር፥ ምንም ያህል ሕዝቡ ቢበዛ፥ በሦስት ዓመት ውስጥ ይዋረዳል፤ የሚተርፈውም ሕዝብ እጅግ ጥቂትና ደካማ ይሆናል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሀእ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኮንትራትያ ኦሳንቻ ላይ ፓይዱዋዳን፥ ሞኣባ ቦንቹነ አ ጮራተይ ሄዙ ላይቱዋ ግዶን ዉራና፤ አን አትያ አሳቱካ አማሬዳዋንታነ ዎልቃይ ባይናዋንታ ግዳናዋንታ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin ha"i Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Konttiraatiyaa oosanchchaa laytsaa payduwaadan, Moo'aaba bonchchuunne Aa c'oratetsay heezzu laytsatuwaa giddon wurana; aan attiyaa asatuukka amareedawanttanne wolk'k'ay bayinnawantta gidanawantta» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7i gidikko GODAY, qaxxaretti ooththiza oosanchchay gallas qoodiza mala Mo7aabe bonchchoynne asaa corateththay heedzdzu layththa giddon kawuyana; heen attida asati guuththatanne wolqqay bayndayta gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢ ጊዲኮ ጎዳይ፥ ቃጻሬቲ ኦዛ ኦሳንቻይ ጋላስ ቆዲዛ ማላ ሞኣቤ ቦንቾይኔ ኣሳ ጮራቴይ ሄ ላይ ጊዶን ካዉያና፤ ሄን ኣቲዳ ኣሳቲ ጉታኔ ዎልቃይ ባይንዳይታ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሀእ ጎዳይ፥ “ኡነ ኦሳንቾ ዎደይ ጉ ግደይሳ መላ ሞአበ ቦንቾይነ እያ ዳሮተይ ሄ ላይ ግዶን ዉራና። እያን አትያ አሳይ ፓናይሳታነ ዎልቅ ባይናይሳታ ግዳና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin ha77i Goday, “Une oosancho wodey guutha gideysa mela Moo7abe bonchoynne iya darotethay heedzu laytha giddon wurana. Iyan attiya asay pathonaysatanne wolqi baynayisata gidana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የተቀጠረ ሠራተኛ ቀን እንደሚቈጥር፣ የሞዓብ ክብርና የሕዝቧ ብዛት በሦስት ዓመት ውስጥ ይዋረዳል፤ የሚቀረውም ሕዝብ ጥቂትና ደካማ ይሆናል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የአንድ ጊዜያዊ የቅጥር ሠራተኛ የሥራ ጊዜ እንደሚቋረጥ የሞአብ ክብርና ብዙ ሕዝቦችዋ በሦስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ይዋረዳል፤ ከሕዝቧ የተረፉትም በጣም ጥቂቶችና ደካሞች ይሆናሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ኸዓ እግዚኣብሄር “ዝተዓስበ ሰብ መዓልቲ ኸም ዝቘፅር፥ ብሰለስተ ዓመት እቲ ዅሉ ኽብሪ ሞኣብን፥ ብዝሒ ህዝባውን ክዋረድ እዩ። ካብዝ ብዙሕ ህዝባ ውሑዳት ጥራሕ ክተርፉ እዮም። እቲ ዝተረፈ ህዝባውን ውሑድን ድኹምን ክኸውን እዩ” ይብል።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸኣ እግዚኣብሄር፡ ከም ቊጽሪ ዓመት ዓስቢ ዓሳብ፡ ብሰለስተ ዓመት ክብሪ ሞኣብ ምስናይ ብዝሒ ህዝቡ ኺዋረድ እዩ፡ እቲ ዝተረፈውን ኣዝዩ ሒደትን ጥቑዕን ኪኸውን እዩ፡ ኢሉ ተዛረበ።