Isaiah 16:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ግና እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ተዛረበ፦ ኣብ ውሽጢ ሰለስተ ዓመት፡ ከም ዓመተ ኽራይ፡ ክብሪ ሞኣብ ምስ ኵሉ እቲ ብዙሕ ህዝቢ ይንዕቕ። እቶም ተረፍ ድማ ኣዝዮም ውሑዳትን ድኹማትን ክኾኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም እንዲህ እላለሁ፤ በሦስት ዓመት ውስጥ እንደ ምንደኛ ዓመት የሞዓብ ክብር ከብዙ ሀብትዋ ጋር ይዋረዳል፤ በቍጥርም ጥቂት ይቀራል፤ ክብርዋም አይገኝም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁን ግን እግዚአብሔር። በሦስት ዓመት ውስጥ እንደ ምንደኛ ዓመት የሞዓብ ክብርና የሕዝቡ ሁሉ ብዛት ይዋረዳል፥ ቅሬታውም እጅግ ያነሰና የተጠቃ ይሆናል ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁን ግን ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እንደ ተቀጣሪ ደሞዝተኛ የሞዓብ ክብር፥ ምንም ያህል ሕዝቡ ቢበዛ፥ በሦስት ዓመት ውስጥ ይዋረዳል፤ የሚተርፈውም ሕዝብ እጅግ ጥቂትና ደካማ ይሆናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሀእ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኮንትራትያ ኦሳንቻ ላይ ፓይዱዋዳን፥ ሞኣባ ቦንቹነ አ ጮራተይ ሄዙ ላይቱዋ ግዶን ዉራና፤ አን አትያ አሳቱካ አማሬዳዋንታነ ዎልቃይ ባይናዋንታ ግዳናዋንታ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ha"i Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Konttiraatiyaa oosanchchaa laytsaa payduwaadan, Moo'aaba bonchchuunne Aa c'oratetsay heezzu laytsatuwaa giddon wurana; aan attiyaa asatuukka amareedawanttanne wolk'k'ay bayinnawantta gidanawantta» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i gidikko GODAY, qaxxaretti ooththiza oosanchchay gallas qoodiza mala Mo7aabe bonchchoynne asaa corateththay heedzdzu layththa giddon kawuyana; heen attida asati guuththatanne wolqqay bayndayta gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ጊዲኮ ጎዳይ፥ ቃጻሬቲ ኦዛ ኦሳንቻይ ጋላስ ቆዲዛ ማላ ሞኣቤ ቦንቾይኔ ኣሳ ጮራቴይ ሄ ላይ ጊዶን ካዉያና፤ ሄን ኣቲዳ ኣሳቲ ጉታኔ ዎልቃይ ባይንዳይታ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሀእ ጎዳይ፥ “ኡነ ኦሳንቾ ዎደይ ጉ ግደይሳ መላ ሞአበ ቦንቾይነ እያ ዳሮተይ ሄ ላይ ግዶን ዉራና። እያን አትያ አሳይ ፓናይሳታነ ዎልቅ ባይናይሳታ ግዳና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ha77i Goday, “Une oosancho wodey guutha gideysa mela Moo7abe bonchoynne iya darotethay heedzu laytha giddon wurana. Iyan attiya asay pathonaysatanne wolqi baynayisata gidana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የተቀጠረ ሠራተኛ ቀን እንደሚቈጥር፣ የሞዓብ ክብርና የሕዝቧ ብዛት በሦስት ዓመት ውስጥ ይዋረዳል፤ የሚቀረውም ሕዝብ ጥቂትና ደካማ ይሆናል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የአንድ ጊዜያዊ የቅጥር ሠራተኛ የሥራ ጊዜ እንደሚቋረጥ የሞአብ ክብርና ብዙ ሕዝቦችዋ በሦስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ይዋረዳል፤ ከሕዝቧ የተረፉትም በጣም ጥቂቶችና ደካሞች ይሆናሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ እግዚኣብሄር “ዝተዓስበ ሰብ መዓልቲ ኸም ዝቘፅር፥ ብሰለስተ ዓመት እቲ ዅሉ ኽብሪ ሞኣብን፥ ብዝሒ ህዝባውን ክዋረድ እዩ። ካብዝ ብዙሕ ህዝባ ውሑዳት ጥራሕ ክተርፉ እዮም። እቲ ዝተረፈ ህዝባውን ውሑድን ድኹምን ክኸውን እዩ” ይብል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ እግዚኣብሄር፡ ከም ቊጽሪ ዓመት ዓስቢ ዓሳብ፡ ብሰለስተ ዓመት ክብሪ ሞኣብ ምስናይ ብዝሒ ህዝቡ ኺዋረድ እዩ፡ እቲ ዝተረፈውን ኣዝዩ ሒደትን ጥቑዕን ኪኸውን እዩ፡ ኢሉ ተዛረበ። |