Isaiah 16:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ገንሸል ካብ ሰላ ናብ በረኻ፡ ናብ ከረን ጓል ጽዮን ናብ ገዛኢ እታ ሃገር ስደዶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጽዮን ሴት ልጅ ተራራ ምድረ በዳ አይደለችምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምድርም ላይ ለሠለጠነው አለቃ የበግ ጠቦቶችን በምድረ በዳ ካለችው ከሴላ ወደ ጽዮን ሴት ልጅ ተራራ ስደዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምድረ በዳ ካለችው ከሴላ በምድር ላይ ገዢ ለሆነው ወደ ጽዮን ሴት ልጅ ተራራ የበግ ጠቦቶችን ስደዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሞኣባ አሳይ ባዙዋ ብያ ኦግያን ደእያ ሰላአ ካታማፐ ያላጋ ዶርሳ ኦርገቱዋ የሩሳላመን ደእያ ቢታ ሞድያዎ የድተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Moo'aaba Asay bazzuwaa biyaa ogiyaan de'iyaa Selaa'a katamaappe yalaga dorssaa orggetuwaa Yerusaalamen de'iyaa biittaa mooddiyaawoo yeddite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bazzo biittafe he pinththan diza Seelappe Xiyoone macca nay zuman deraa haarizayssas dorsa laaqqa yeddite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባዞ ቢታፌ ሄ ፒንን ዲዛ ሴላፔ ጺዮኔ ማጫ ናይ ዙማን ዴራ ሃሪዛይሳስ ዶርሳ ላቃ ዬዲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞአበ አሳዉ፥ ባዞ ብያ ኦግያን ደእያ ሴላፐ ኡርገ ዶርሳታ እሞታ ኦድ፥ የሩሳላመን ደእያ ቢታ ሃረይሳስ የድተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Moo7abe asaw, bazzo biya ogiyan de7iya Seelape urge dorsata imota oothidi, Yerusalaamen de7iya biitta haareysas yeddite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከምድረ በዳው ማዶ ካለችው ከሴላ፣ ለምድሪቱ ገዥ፣ ወደ ጽዮን ሴት ልጅ ተራራ የበግ ጠቦት ግብር ላኩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሞአብ ሕዝብ ሆይ! በጽዮን ተራራ ላይ ለሚገኘው ለሀገሪቱ መሪ ከሴላ በበረሓው በኩል ጠቦቶችን እጅ መንሻ አድርጋችሁ ላኩለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብታ ኣብ ምድረ በዳ ዘላ ሴላ፥ ናብቲ ኣብ እምባ ጓል ፅዮን ኮይኑ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ንዝሰልጠነ፥ ጡቦታት ኣባጊዕ ስደዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገናሽል ናብቲ ገዛእ ሃገር ካብ ሴላ ብበረኻ ኣቢልኩም ናብ ከረን ጓል ጽዮን ስደዱ። |