Isaiah 15:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ነቲ ዝረኸብዎን ዘቐመጥዎን ብብዝሒ ናብ ዓይኒ ኣእዋም በረድ ኪወስድዎ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ሞዓብ ይድናልን? ዐረባውያንን ወደ ሸለቆው አመጣቸዋለሁና፤ እነርሱም ይወስዷታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ የሰበሰቡትን ሀብትና መዝገባቸውን ወደ አኻያ ዛፍ ወንዝ ማዶ ይወስዱታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ የሰበሰቡትን ሀብትና መዝገባቸውን ወደ አኻያ ዛፍ ወንዝ ማዶ ይወስዱታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ሺሼዳ አቁዋነ ምንጃ ቶክ አኪደ፥ አሃያ ግያ ምይ ደእያ ዎምባፐ ሄፍን አፊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, unttunttu barenttu shiishsheedda ak'uwaanne minjjaa tookki akkiide, Ahaayaa giyaa mitsay de'iyaa wombbaappe hefintsa afiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas istti haarida aqotanne istti shiishshida haaro Ahaya shaafa tookki pinththeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ሃሪዳ ኣቆታኔ ኢስቲ ሺሺዳ ሃሮ ኣሃያ ሻፋ ቶኪ ፒንቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ባንታ ሺሽዳ ሻሉዋነ ምንጃ ቶክ ኤክድ፥ አሀያ ምይ ደእያ ዛንጋራፐ ሄፍን ኤፎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, enti banta shiishida shaluwanne minja tooki ekidi, Ahaya mithay de7iya zangaarape hefinthi efoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ያገኙትን ሀብት፣ ያከማቹትን ንብረት ከአኻያ ወንዝ ማዶ ተሸክመው ያሻግሩታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡ የሰበሰቡትን ሀብት እንደ ያዙ የአኻያ ዛፍ የበቀለበትን ሸለቆ ተሻግረው ይሄዳሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ሰባት ነቲ ዝኣከብዎን ነቲ ዝዓቘርዎን ሒዞም ብሩባ ዕቦል ከሳግርዎ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ነቲ ዘትረፍዎን ነቲ ዝዐቘርዎን ብርባ ዕቦል ኬሳግርዎ እዮም። |