Isaiah 15:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ልበይ ንሞኣብ ኺጭድር እዩ። ሃደምቱ ናብ ጾዓር ይሃድሙ፣ ጓል ሰለስተ ዓመት ጤል፤ ኣብ መንገዲ ሆሮናይም ናይ ጥፍኣት ኣውያት ከስምዑ እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሞዓብ ራሷን ይዛ ትጮ​ኻ​ለች፤ ለል​ቧም ይረ​ዳ​ታል፤ እስከ ሴጎ​ርም ድረስ ብቻ​ዋን ታለ​ቅ​ሳ​ለች። ሞዓብ እንደ ሦስት ዓመት ጥጃ ናትና በሉ​ሒት ዐቀ​በት ትጮ​ኻ​ለች። በአ​ሮ​ሜ​ዎን መን​ገ​ድም ይመ​ለ​ሳሉ፤ ይጮ​ኻ​ሉም፥ ጥፋ​ትና መና​ወ​ጥም ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልቤ ስለ ሞዓብ ጮኸ፤ ከእርስዋም የሚሸሹ ወደ ዞዓር ወደ ዔግላት ሺሊሺያ ኰበለሉ፤ በሉሒት ዓቀበት ላይ እያለቀሱ ይወጣሉ፥ በሖሮናይምም መንገድ የዋይታ ጩኸት ያነሣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልቤ ስለ ሞዓብ አለቀሰ፤ ከእርሷ የሚሸሹ ወደ ዞዐር ወደ ዔግላት ሺሊሺያ ኮበለሉ፤ በሉሒት አቀበት ላይ እያለቀሱ ወጡ፤ በሖሮናይምም መንገድ የዋይታ ጩኽት አሰሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ሞኣባዉ ዎዛናፐ ዬካድ፤ አን ደእያ አሳይ ጾኣሮነ ኤግላት-ሻሊሽያ ግያ ካታማቶ ባቃቴዳ። ኡንቱንቱ ሉሂታ ኦግያን ዬኪደ ቢኖ፤ ባጋቱ ቃይ ሆሮናይማ ብያ ኦግያን፥ ባረንቱ ባሻ ድራዉ፥ ዋሱዋ ጹሊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Moo'aabaw wozanaappe yeekkaad; aan de'iyaa Asay S'oo'aaronne Egilaati-Shaliishiyaa giyaa katamatoo bak'ateedda. Unttunttu Luhiita ogiyaan yeekkiidde biino; baggatuu k'ay Horonayma biyaa ogiyaan, barenttu bashshaa diraw, waasuwaa s'uliino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta wozinay Mo7aabe gishshas yeekkides; izippe goodettida asati Zo7aare gakkanaas, Egilaate-Shalishiya gakkanaas baqatida; istti afunth gussishe pude Luhite kezida; qasse Horonayme efiza ogera bishe bantti dhayanayssas waassida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ዎዚናይ ሞኣቤ ጊሻስ ዬኪዴስ፤ ኢዚፔ ጎዴቲዳ ኣሳቲ ዞኣሬ ጋካናስ፥ ኤጊላቴ-ሻሊሺያ ጋካናስ ባቃቲዳ፤ ኢስቲ ኣፉን ጉሲሼ ፑዴ ሉሂቴ ኬዚዳ፤ ቃሴ ሆሮናይሜ ኤፊዛ ኦጌራ ቢሼ ባንቲ ያናይሳስ ዋሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ሞአበስ ዎዛናፐ ዬካስ፤ እያን ደእያ አሳይ ዞኣረነ ኤግላት-ሸልሻ ካታማ ባቃትስ። ኤንቲ ሉህታ ኦግያን ዬክሸ ቦሶና፤ ባጋት ቃስ ሆሮናይማ ብያ ኦግያን፥ ባንታ ዩዋ ግሾ ዋሶ ጎችዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Moo7abes wozanape yeekas; iyan de7iya asay Zo7aarenne Egilaat-Shelisha katamaa baqatis. Enti Luhita ogiyan yeekishe boosona; baggati qassi Horonayma biya ogiyan, banta dhayuwa gisho waaso goochidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልቤ ስለ ሞዓብ አለቀሰ፤ ስደተኞቿም እስከ ዞዓር፣ እስከ ዔግላት ሺሊሺያ ሸሹ፤ እንባቸውን እያፈሰሱ ወደ ሉሒት ወጡ፤ በሖሮናይም መንገድም፣ ስለ ጥፋታቸው ዋይ እያሉ ነጐዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ሞአብ ከልቤ አለቅሳለሁ፤ ሕዝቡ ወደ ጾዓርና ወደ ዔግላት ሸሊሺያ ኰበለሉ፤ ጥቂቶችም ወደ ሉሒት አቀበት ወጡ፤ በሚወጡበትም ጊዜ ያለቅሱ ነበር፤ ሌሎች ደግሞ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ስለ ጥፋታቸው እያለቀሱ ወደ ሖሮናይም ለማምለጥ ይሞክራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ልበይ ንሞኣብ ይበኽየላ ኣሎ፥ እቶም ካብኣ ዝሃደሙ ናብ ዞኣር፥ ናብ ኤግላት ሸሊሽያ ዀብለሉ፤ ንዓቐበት ሉሂት እናበኸዩ ይድይብዎ ኣለዉ፤ ኣብቲ ናብ ሖሮናይም ዝወስድ መንገዲውን፥ ጠፋእና እናበሉ ኣውያት የስምዑ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ልበይ ንሞኣብ ይበኽየላ ኣሎ፡ እቶም ህዱማታ ኽሳዕ ጾኣር፡ ናብ ኤግላትሸሊሽያ ይሀድሙ፡ ንዓቐበት ሉሂት እናበኸዩ ይድይብዎ፡ ኣብቲ ናይ ሆሮናይም ዚወስድ መገዲውን ኣውያት ጥፍኣት ይተኽሉ ኣለው።