Isaiah 15:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪበኪ ናብ ባጅትን ናብ በረር ዲቦንን ደየበ። ሞኣብ ብዛዕባ ነቦን ብዛዕባ ሜዴባን ክትበኪ እያ፤ ኣብ ኵሎም ርእሶም ራዛ ኪኸውን፡ ጭሕሞምውን ኵሉ ኺቝረጽ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለራሳችሁ እዘኑ፤ ጣዖታችሁና መሠዊያችሁ ያሉባት ዲቦን ትጠፋለችና፤ ወደዚያም ወጥታችሁ በሞዓብ ናባው አልቅሱ፤ ወዮም በሉ፤ ራስ ሁሉ በራ ይሆናል፤ ክንድም ሁሉ ይቈረጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ባይት ወደ ዲቦንም ወደ ኮረብታ መስገጃዎችም ለልቅሶ ወጥተዋል፤ ሞዓብ በናባው በሜድባ ላይ ታለቅሳለች፤ ራሳቸው ሁሉ ተነጭቶአል፥ ጢማቸውም ሁሉ ተላጭቶአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ባይት ወደ ዲቦንም ወደ ኮረብታ መስገጃዎችም ለልቅሶ ወጥተዋል፤ ሞዓብ በናባውና በሜድባ ላይ ታለቅሳለች፤ ራሳቸው ሁሉ ተነጭቶአል፥ ጢማቸውም ሁሉ ተላጭቷል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ድቦና ካታማ አሳይ ባረንቱ ኤቃ ጎልያን ዬካናዉ ቃ ሳኣ ከሴድኖ። ሞኣባ ጋድያ አሳይ ናቦነ መዳባ ግያ ካታማቶ ሄዋዳን ዬኬ። ሁጲ ኡባይ ቦአትክቼዳ፤ ቡቻ ኡባይካ ሜደቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Diboona katamaa Asay barenttu eek'aa golliyaan yeekkanaw d'ok'k'a sa'aa keseeddino. Moo'aaba gadiyaa Asay Nabonne Medaaba giyaa katamatoo hewaadan yeekkee. Huup'ii ubbay bo"atikichcheedda; buuchchaa ubbaykka meedetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Diboone asay Xoossa keeth kezides; yeekkanaas pude zumbullata bolla kezides; Mo7aabe asay Nebo gishshassinne Medeba gishshas waassees; hu7eynne buuchchay milxi gi meedettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዲቦኔ ኣሳይ ጾሳ ኬ ኬዚዴስ፤ ዬካናስ ፑዴ ዙምቡላታ ቦላ ኬዚዴስ፤ ሞኣቤ ኣሳይ ኔቦ ጊሻሲኔ ሜዴባ ጊሻስ ዋሴስ፤ ሁኤይኔ ቡቻይ ሚልጺ ጊ ሜዴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ድቦናን ደእያ አሳይ ባንታ ኤቃ ኬን ዬካናዉ ቃ በሲ ከይዶሶና። ሞአበ አሳይ ነቦስነ መደባስ ዬኬስ። ሁጰ ኡባይ ቡሉሰትስ፤ ቡች ኡባይ ሜደትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Diboonan de7iya asay banta eeqa keethan yeekanaw dhoqa bessi keyidosona. Moo7abe asay Nebosinne Medebaas yeekees. Huuphe ubbay buluusetis; buuchi ubbay meedetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዲቦን ወደ መቅደሱ ወጣ፤ ሊያለቅስም ወደ ኰረብታው ሄደ፤ ሞዓብ ስለ ናባው፣ ስለ ሜድባም ዋይታ ያሰማል፤ ራስ ሁሉ ተመድምዷል፤ ጢምም ሁሉ ተላጭቷል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጺቦን ሕዝብም በቤተ ጣዖታቸው ለማልቀስ ወደ ኰረብታ ይወጣሉ፤ የሞአብ ሕዝብ ስለ ነቦና ስለ ሜዳባ ከተሞቻቸው በከባድ ሐዘን ያለቅሳሉ፤ ከሐዘናቸውም የተነሣ ጠጒራቸውንና ጢማቸውን ተላጭተዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ባይትን ናብ ዲቦንን መስገዲ ዀረብታታት ይድይቡ ኣለዉ፤ ሰብ ሞኣብ ከዓ ንኸተማታቶም ናባን ሜድባን ብሓዘን ይበኽዩለን ኣለዉ፤ ፀጕሪ ርእሶም ተነፅዩ ጭሕሞም ከዓ ተላፅዩ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ባይትን ናብ ዲቦንን ኪበኽያ ናብ በረኽቲ ይወጻ ኣለዋ፡ ሞኣብ ኣብ ልዕሊ ኔቦን ኣብ ልዕሊ ሜድባን ኰይና ዋይዋይ ትብል ኣላ፡ ኲሉ ርእሶም ነዃዕ፡ ኲሉ ጭሕሚ ኸኣ ቊሩጽ እዩ። |