Isaiah 15:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪበኪ ናብ ባጅትን ናብ በረር ዲቦንን ደየበ። ሞኣብ ብዛዕባ ነቦን ብዛዕባ ሜዴባን ክትበኪ እያ፤ ኣብ ኵሎም ርእሶም ራዛ ኪኸውን፡ ጭሕሞምውን ኵሉ ኺቝረጽ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለራ​ሳ​ችሁ እዘኑ፤ ጣዖ​ታ​ች​ሁና መሠ​ዊ​ያ​ችሁ ያሉ​ባት ዲቦን ትጠ​ፋ​ለ​ችና፤ ወደ​ዚ​ያም ወጥ​ታ​ችሁ በሞ​ዓብ ናባው አል​ቅሱ፤ ወዮም በሉ፤ ራስ ሁሉ በራ ይሆ​ናል፤ ክን​ድም ሁሉ ይቈ​ረ​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ባይት ወደ ዲቦንም ወደ ኮረብታ መስገጃዎችም ለልቅሶ ወጥተዋል፤ ሞዓብ በናባው በሜድባ ላይ ታለቅሳለች፤ ራሳቸው ሁሉ ተነጭቶአል፥ ጢማቸውም ሁሉ ተላጭቶአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ባይት ወደ ዲቦንም ወደ ኮረብታ መስገጃዎችም ለልቅሶ ወጥተዋል፤ ሞዓብ በናባውና በሜድባ ላይ ታለቅሳለች፤ ራሳቸው ሁሉ ተነጭቶአል፥ ጢማቸውም ሁሉ ተላጭቷል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ድቦና ካታማ አሳይ ባረንቱ ኤቃ ጎልያን ዬካናዉ ቃ ሳኣ ከሴድኖ። ሞኣባ ጋድያ አሳይ ናቦነ መዳባ ግያ ካታማቶ ሄዋዳን ዬኬ። ሁጲ ኡባይ ቦአትክቼዳ፤ ቡቻ ኡባይካ ሜደቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Diboona katamaa Asay barenttu eek'aa golliyaan yeekkanaw d'ok'k'a sa'aa keseeddino. Moo'aaba gadiyaa Asay Nabonne Medaaba giyaa katamatoo hewaadan yeekkee. Huup'ii ubbay bo"atikichcheedda; buuchchaa ubbaykka meedetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Diboone asay Xoossa keeth kezides; yeekkanaas pude zumbullata bolla kezides; Mo7aabe asay Nebo gishshassinne Medeba gishshas waassees; hu7eynne buuchchay milxi gi meedettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዲቦኔ ኣሳይ ጾሳ ኬ ኬዚዴስ፤ ዬካናስ ፑዴ ዙምቡላታ ቦላ ኬዚዴስ፤ ሞኣቤ ኣሳይ ኔቦ ጊሻሲኔ ሜዴባ ጊሻስ ዋሴስ፤ ሁኤይኔ ቡቻይ ሚልጺ ጊ ሜዴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ድቦናን ደእያ አሳይ ባንታ ኤቃ ኬን ዬካናዉ ቃ በሲ ከይዶሶና። ሞአበ አሳይ ነቦስነ መደባስ ዬኬስ። ሁጰ ኡባይ ቡሉሰትስ፤ ቡች ኡባይ ሜደትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Diboonan de7iya asay banta eeqa keethan yeekanaw dhoqa bessi keyidosona. Moo7abe asay Nebosinne Medebaas yeekees. Huuphe ubbay buluusetis; buuchi ubbay meedetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዲቦን ወደ መቅደሱ ወጣ፤ ሊያለቅስም ወደ ኰረብታው ሄደ፤ ሞዓብ ስለ ናባው፣ ስለ ሜድባም ዋይታ ያሰማል፤ ራስ ሁሉ ተመድምዷል፤ ጢምም ሁሉ ተላጭቷል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጺቦን ሕዝብም በቤተ ጣዖታቸው ለማልቀስ ወደ ኰረብታ ይወጣሉ፤ የሞአብ ሕዝብ ስለ ነቦና ስለ ሜዳባ ከተሞቻቸው በከባድ ሐዘን ያለቅሳሉ፤ ከሐዘናቸውም የተነሣ ጠጒራቸውንና ጢማቸውን ተላጭተዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ባይትን ናብ ዲቦንን መስገዲ ዀረብታታት ይድይቡ ኣለዉ፤ ሰብ ሞኣብ ከዓ ንኸተማታቶም ናባን ሜድባን ብሓዘን ይበኽዩለን ኣለዉ፤ ፀጕሪ ርእሶም ተነፅዩ ጭሕሞም ከዓ ተላፅዩ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ ባይትን ናብ ዲቦንን ኪበኽያ ናብ በረኽቲ ይወጻ ኣለዋ፡ ሞኣብ ኣብ ልዕሊ ኔቦን ኣብ ልዕሊ ሜድባን ኰይና ዋይዋይ ትብል ኣላ፡ ኲሉ ርእሶም ነዃዕ፡ ኲሉ ጭሕሚ ኸኣ ቊሩጽ እዩ።