Isaiah 14:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ምምጻእኩም ክትረኽበኩም ካብ ታሕቲ ሲኦል ተዳልዩ ኣሎ፤ ንዅሎም ነገስታት ኣህዛብ ካብ ዝፋኖም ከም ዝትንስኡ ገበሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሲኦልም በመምጣትህ ልትገናኝህ በታች ታወከች፤ የአሕዛብን ነገሥታት ሁሉ ከዙፋናቸው ያስነሡ፥ ምድርን የገዙአት አርበኞች ሁሉ በአንድነት በአንተ ላይ ተነሡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሲኦል በመምጣትህ ልትገናኝህ በታች ታወከች፤ የሞቱትንም፥ የምድርን ታላላቆች ሁሉ፥ ለአንተ አንቀሳቀሰች፥ የአሕዛብንም ነገሥታት ሁሉ ከዙፋኖቻቸው አስነሣች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሲኦል በመምጣትህ ልትገናኝህ በታች ታወከች፤ የሞቱትንም፥ የምድርንም ታላላቆች ሁሉ፥ ለአንተ አንቀሳቀሰች፥ የአሕዛብንም ነገሥታት ሁሉ ከዙፋኖቻቸው አስነሣች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን ይያ ዎደ፥ ስኦሊ ኔና ሞካናዉ ህርክን ጊጌዳ፤ እ ካሰ ጋድያ ካለዳ አሳቱዋ ሞይትለቱዋ ኔና ሳሮታናዳን ደን፤ ቃይ ካሰ ካዉተቶ ካትያ ግዴዳ ኡባቱዋካ ኡንቱንቱ አራታፐ ደን ኤሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni yiyaa wode, Si'oolii neena mokkanaw hirkkin giigeedda; I kase gadiyaa kaaletseedda asatuwaa moyttilletuwaa neena sarotanaadan dentsetsee; k'ay kase kawutetsatoo kaatiyaa gideedda ubbatuwaakka unttunttu araataappe dentsi essee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni yiza wode Si7ooley nena mokkanaas giigettadus; nena mokki ekkana mala moytilleta, alame bolla dere haarizayta ubbata denththeththadus; qasse kawoteththata bolla kawotida kawota istta araataappe denththa essadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ዪዛ ዎዴ ሲኦሌይ ኔና ሞካናስ ጊጌታዱስ፤ ኔና ሞኪ ኤካና ማላ ሞይቲሌታ፥ ኣላሜ ቦላ ዴሬ ሃሪዛይታ ኡባታ ዴንዱስ፤ ቃሴ ካዎቴታ ቦላ ካዎቲዳ ካዎታ ኢስታ ኣራታፔ ዴን ኤሳዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ያ ዎደ፥ ስኦለይ ነና ሞካናዉ ጊግስ፤ እ ካሰ ቢታ ካለዳ አሳ ሞይትለታ፥ ነና ሳሮና መላ ደንስ፤ ቃስ ካሰ ካዎ ግድዳ ኡባ ኤንታ አራታፐ ደንድ ኤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni yaa wode, Si7ooley nena mokanaw giigis; I kase biitta kaalethida asaa moytilleta, nena sarothana mela denthethees; qassi kase kawo gidida ubbaa enta araatape denthidi essees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመጣህ ጊዜ ሲኦል ልትቀበልህ ተነሣሥታለች፤ ይቀበሉህም ዘንድ የሙታንን መናፍስት፣ በዓለም ገዥ የነበሩትን ሁሉ ቀስቅሳለች፤ በአሕዛብ ላይ የነገሡትን ነገሥታት ከዙፋናቸው አውርዳለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሙታን ዓለም የባቢሎንን ንጉሥ ለመቀበል ተዘጋጅታለች፤ የሙታን መናፍስትም ሁሉ እርሱን ለመቀበል ይንቀሳቀሳሉ፤ በምድር ላይ ኀያላን የነበሩ እጅ ይነሡታል፤ ነገሥታት የነበሩትም ከዙፋናቸው ይነሡለታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እታ ታሕቲ ዘላ ሲኦል፥ ክትመፅእ እንተለኻ ምእንቲ ኽትቅበለካ ኢላ ተሃወኸት፤ ነቶም ዝሞቱን ዓበይቲ ምድርን ተበራብረልካ ኣላ፤ ንነገስታት ከዓ ኻብ ዙፋናቶም ተትስኦም ኣላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ታሕቲ ዘሎ ሲኦል ክትመጽእ ከሎኻ ኺቀባበለካ ኢሉ ብኣኻ የዕገርግር፡ ንድኔታትን ንዂሎም ስልጡናት ምድርን የበራብረልካ፡ ንዂሎም ነገስታት ኣህዛብ ካብ ዝፋውንቶም የተንስኦም። |