Isaiah 14:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ምምጻእኩም ክትረኽበኩም ካብ ታሕቲ ሲኦል ተዳልዩ ኣሎ፤ ንዅሎም ነገስታት ኣህዛብ ካብ ዝፋኖም ከም ዝትንስኡ ገበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሲኦ​ልም በመ​ም​ጣ​ትህ ልት​ገ​ና​ኝህ በታች ታወ​ከች፤ የአ​ሕ​ዛ​ብን ነገ​ሥ​ታት ሁሉ ከዙ​ፋ​ና​ቸው ያስ​ነሡ፥ ምድ​ርን የገ​ዙ​አት አር​በ​ኞች ሁሉ በአ​ን​ድ​ነት በአ​ንተ ላይ ተነሡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሲኦል በመምጣትህ ልትገናኝህ በታች ታወከች፤ የሞቱትንም፥ የምድርን ታላላቆች ሁሉ፥ ለአንተ አንቀሳቀሰች፥ የአሕዛብንም ነገሥታት ሁሉ ከዙፋኖቻቸው አስነሣች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሲኦል በመምጣትህ ልትገናኝህ በታች ታወከች፤ የሞቱትንም፥ የምድርንም ታላላቆች ሁሉ፥ ለአንተ አንቀሳቀሰች፥ የአሕዛብንም ነገሥታት ሁሉ ከዙፋኖቻቸው አስነሣች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኔን ይያ ዎደ፥ ስኦሊ ኔና ሞካናዉ ህርክን ጊጌዳ፤ እ ካሰ ጋድያ ካለዳ አሳቱዋ ሞይትለቱዋ ኔና ሳሮታናዳን ደን፤ ቃይ ካሰ ካዉተቶ ካትያ ግዴዳ ኡባቱዋካ ኡንቱንቱ አራታፐ ደን ኤሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Neeni yiyaa wode, Si'oolii neena mokkanaw hirkkin giigeedda; I kase gadiyaa kaaletseedda asatuwaa moyttilletuwaa neena sarotanaadan dentsetsee; k'ay kase kawutetsatoo kaatiyaa gideedda ubbatuwaakka unttunttu araataappe dentsi essee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Neni yiza wode Si7ooley nena mokkanaas giigettadus; nena mokki ekkana mala moytilleta, alame bolla dere haarizayta ubbata denththeththadus; qasse kawoteththata bolla kawotida kawota istta araataappe denththa essadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔኒ ዪዛ ዎዴ ሲኦሌይ ኔና ሞካናስ ጊጌታዱስ፤ ኔና ሞኪ ኤካና ማላ ሞይቲሌታ፥ ኣላሜ ቦላ ዴሬ ሃሪዛይታ ኡባታ ዴንዱስ፤ ቃሴ ካዎቴታ ቦላ ካዎቲዳ ካዎታ ኢስታ ኣራታፔ ዴን ኤሳዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ያ ዎደ፥ ስኦለይ ነና ሞካናዉ ጊግስ፤ እ ካሰ ቢታ ካለዳ አሳ ሞይትለታ፥ ነና ሳሮና መላ ደንስ፤ ቃስ ካሰ ካዎ ግድዳ ኡባ ኤንታ አራታፐ ደንድ ኤሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni yaa wode, Si7ooley nena mokanaw giigis; I kase biitta kaalethida asaa moytilleta, nena sarothana mela denthethees; qassi kase kawo gidida ubbaa enta araatape denthidi essees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመጣህ ጊዜ ሲኦል ልትቀበልህ ተነሣሥታለች፤ ይቀበሉህም ዘንድ የሙታንን መናፍስት፣ በዓለም ገዥ የነበሩትን ሁሉ ቀስቅሳለች፤ በአሕዛብ ላይ የነገሡትን ነገሥታት ከዙፋናቸው አውርዳለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሙታን ዓለም የባቢሎንን ንጉሥ ለመቀበል ተዘጋጅታለች፤ የሙታን መናፍስትም ሁሉ እርሱን ለመቀበል ይንቀሳቀሳሉ፤ በምድር ላይ ኀያላን የነበሩ እጅ ይነሡታል፤ ነገሥታት የነበሩትም ከዙፋናቸው ይነሡለታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እታ ታሕቲ ዘላ ሲኦል፥ ክትመፅእ እንተለኻ ምእንቲ ኽትቅበለካ ኢላ ተሃወኸት፤ ነቶም ዝሞቱን ዓበይቲ ምድርን ተበራብረልካ ኣላ፤ ንነገስታት ከዓ ኻብ ዙፋናቶም ተትስኦም ኣላ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ታሕቲ ዘሎ ሲኦል ክትመጽእ ከሎኻ ኺቀባበለካ ኢሉ ብኣኻ የዕገርግር፡ ንድኔታትን ንዂሎም ስልጡናት ምድርን የበራብረልካ፡ ንዂሎም ነገስታት ኣህዛብ ካብ ዝፋውንቶም የተንስኦም።