Isaiah 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እወ፡ ኣእዋም ሳይፕረስ ብኣኻን ብቄድሮስ ሊባኖስን ይሕጐሱ እሞ፡ ካብ ደቂስካ ኣትሒዝካ፡ ጸጕሪ ጸጕሪ ኣይደየበናን፡ ይብሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሊባኖስ ዛፎች፦ አንተ ከተዋረድህ ጀምሮ ማንም ይቈርጠን ዘንድ አልወጣብንም ብለው በአንተ ደስ አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጥድና የሊባኖስ ዝግባ። አንተ ከተዋረድህ ጀምሮ ማንም ይቈርጠን ዘንድ አልወጣብንም ብለው በአንተ ደስ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጥድና የሊባኖስ ዝግባ፦ አንተ ከተዋረድህ ጀምሮ ማንም ይቈርጠን ዘንድ አልወጣብንም ብለው በአንተ ደስ አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀራይ አትና፥ ዝጋቱካ ሊባኖሳ ጽደቱካ፥ ካትያ ኩንደን ናሸቲደ፤ ‘ኔን ካዉሻደ ዎደፐ፥ ኑና ቃንጻናዉ ይያዌ ባዋ’ ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Haray attina, zigatuukka Liibaanoosa s'idetuukka, kaatiyaa kunddetsan nashettiide; ‹Neeni kawushaade wod'd'oodeppe, nuuna k'ans's'anaw yiyaawe baawa› yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haray attiin zigatikka, Libaanoose xiiddatikka ufayettida; Nekka kundadasa; mith qanxxizaadeyka hayssafe guye kaltta nu bolla denththenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃራይ ኣቲን ዚጋቲካ፥ ሊባኖሴ ጺዳቲካ ኡፋዬቲዳ፤ ኔካ ኩንዳዳሳ፤ ሚ ቃንጺዛዴይካ ሃይሳፌ ጉዬ ካልታ ኑ ቦላ ዴንና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀር አቶሽን፥ ልባኖሰ ዝጋትነ ፂዳት ካዋ ኩንደን ኡፋይትድ፥ “ኔኒ ካዉያዳ ኩንድዳፐ ጉየ፥ ኑና ቃንፃናዉ የይ ባዋ” ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hari attoshin, Libaanose zigatinne xiiddati kawa kundethan ufaytidi, “Neeni kawuyada kundidaape guye, nuna qanxanaw yey baawa” yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጥድና የሊባኖስ ዝግባ እንኳ ደስ ብሏቸው፣ “አንተም ወደቅህ፤ ዕንጨት ቈራጭም መጥረቢያ አላነሣብንም” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሊባኖስ ዛፎችና ዝግባዎች እንኳ ስለ ወደቀው ንጉሥ ደስታቸውን ይገልጣሉ፤ እርሱ ስለ ተወገደ ከእንግዲህ ወዲህ በእነርሱ ላይ መጥረቢያ የሚያነሣባቸው ሰው አይኖርም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፅሕድታትን ዝግባታት ሊባኖስን እኳ ‘ንስኻ ኻብ እትወድቕ ጀሚሩ፥ ክቘርፀና ኢሉ ዝደየበ ሓደኳ የለን’ እናበሉ ብኣኻ ደስ በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጽሕድታትን ኣእዋም ሊባኖስን እኳ፡ ንስኻ ኻብ እትወድቕ ጀሚሩ ኪቘርጸና ዝደየበ የልቦን፡ እናበሉ ብዛዕባኻ ይሕጐሱ ኣለው። |