Isaiah 14:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እወ፡ ኣእዋም ሳይፕረስ ብኣኻን ብቄድሮስ ሊባኖስን ይሕጐሱ እሞ፡ ካብ ደቂስካ ኣትሒዝካ፡ ጸጕሪ ጸጕሪ ኣይደየበናን፡ ይብሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሊ​ባ​ኖስ ዛፎች፦ አንተ ከተ​ዋ​ረ​ድህ ጀምሮ ማንም ይቈ​ር​ጠን ዘንድ አል​ወ​ጣ​ብ​ንም ብለው በአ​ንተ ደስ አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጥድና የሊባኖስ ዝግባ። አንተ ከተዋረድህ ጀምሮ ማንም ይቈርጠን ዘንድ አልወጣብንም ብለው በአንተ ደስ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጥድና የሊባኖስ ዝግባ፦ አንተ ከተዋረድህ ጀምሮ ማንም ይቈርጠን ዘንድ አልወጣብንም ብለው በአንተ ደስ አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀራይ አትና፥ ዝጋቱካ ሊባኖሳ ጽደቱካ፥ ካትያ ኩንደን ናሸቲደ፤ ‘ኔን ካዉሻደ ዎደፐ፥ ኑና ቃንጻናዉ ይያዌ ባዋ’ ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Haray attina, zigatuukka Liibaanoosa s'idetuukka, kaatiyaa kunddetsan nashettiide; ‹Neeni kawushaade wod'd'oodeppe, nuuna k'ans's'anaw yiyaawe baawa› yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Haray attiin zigatikka, Libaanoose xiiddatikka ufayettida; Nekka kundadasa; mith qanxxizaadeyka hayssafe guye kaltta nu bolla denththenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃራይ ኣቲን ዚጋቲካ፥ ሊባኖሴ ጺዳቲካ ኡፋዬቲዳ፤ ኔካ ኩንዳዳሳ፤ ሚ ቃንጺዛዴይካ ሃይሳፌ ጉዬ ካልታ ኑ ቦላ ዴንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀር አቶሽን፥ ልባኖሰ ዝጋትነ ፂዳት ካዋ ኩንደን ኡፋይትድ፥ “ኔኒ ካዉያዳ ኩንድዳፐ ጉየ፥ ኑና ቃንፃናዉ የይ ባዋ” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hari attoshin, Libaanose zigatinne xiiddati kawa kundethan ufaytidi, “Neeni kawuyada kundidaape guye, nuna qanxanaw yey baawa” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጥድና የሊባኖስ ዝግባ እንኳ ደስ ብሏቸው፣ “አንተም ወደቅህ፤ ዕንጨት ቈራጭም መጥረቢያ አላነሣብንም” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሊባኖስ ዛፎችና ዝግባዎች እንኳ ስለ ወደቀው ንጉሥ ደስታቸውን ይገልጣሉ፤ እርሱ ስለ ተወገደ ከእንግዲህ ወዲህ በእነርሱ ላይ መጥረቢያ የሚያነሣባቸው ሰው አይኖርም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፅሕድታትን ዝግባታት ሊባኖስን እኳ ‘ንስኻ ኻብ እትወድቕ ጀሚሩ፥ ክቘርፀና ኢሉ ዝደየበ ሓደኳ የለን’ እናበሉ ብኣኻ ደስ በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ጽሕድታትን ኣእዋም ሊባኖስን እኳ፡ ንስኻ ኻብ እትወድቕ ጀሚሩ ኪቘርጸና ዝደየበ የልቦን፡ እናበሉ ብዛዕባኻ ይሕጐሱ ኣለው።