Isaiah 14:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሓደ ንልኡኻት እቲ ህዝቢ እንታይ እዩ ዚምልሰሎም፧ እግዚኣብሄር ንጽዮን ከም ዝመስረታ፡ ድኻታት ህዝቡ ድማ ብእኣ ከም ዚውከላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሕዛብ ነገሥታት ምን ይመልሳሉ? እግዚአብሔር ጽዮንን መሠረታት፤ ትሑታን የሆኑትንም ሕዝብ አዳናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሕዝቡም መልእክተኞች ምን ብሎ መመለስ ይገባል? እግዚአብሔር ጽዮንን እንደ መሠረተ፥ የሕዝቡም ችግረኞች በእርስዋ ውስጥ እንደሚጠጉ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሕዝቡም መልእክተኞች ምን ብሎ መልስ ይሰጣል? “ጌታ ጽዮንን መሥርቷል፥ ከሕዝቡም ችግረኞች በእርሷ ውስጥ መጠጊያን ያገኛሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካዉተይ ኪቴዳዋንቶ ዋጊደ ዛራኔ? መና ጎዳይ ‘ጽዮኖ ኬጼ፤ ቆሄቴዳ አ አሳይ እ ግዶን ቆሰት አትያሳ ደሜዳ’ ያጋና” ያግያ ቃላይ ኦደቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kawutetsay kiitteeddawanttoo waagiide zaaranee? Med'inaa Goday ‹S'iyoono kees's'ee; k'ohetteedda Aa Asay I giddon k'osetti attiyaasaa demmeeda› yaagana» yaagiyaa k'aalay odetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He kawoteththatappe kiitetti yiza qasttannetas ay gi zaaranee? ‹GODAY Xiyoone minththi essides; waaye ekkida derey izi garsan shemposo demmides› gi zaaro.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ካዎቴታፔ ኪቴቲ ዪዛ ቃስታኔታስ ኣይ ጊ ዛራኔ? ‹ጎዳይ ጺዮኔ ሚን ኤሲዴስ፤ ዋዬ ኤኪዳ ዴሬይ ኢዚ ጋርሳን ሼምፖሶ ዴሚዴስ› ጊ ዛሮ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ካዎተይ ኪትዳ አሳታስ ዎይግድ ዛራኔ? ጎዳይ ፅዮነ ኬፅን፥ ቆሄትዳ አሳይ እ ግዶን ቆሰትድ አትያ በሲ ደምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He kawotethay kiitida asatas woygidi zaaranee? Goday Xiyoone keexin, qohetida asay I giddon qosetidi attiya bessi demmis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ ሕዝብ ለሚመጡ መልእክተኞች ምን መልስ ይሰጣል? መልሱ፣ ‘ እግዚአብሔር ጽዮንን መሥርቷል፤ መከራን የተቀበለው ሕዝብም፣ በእርሷ ውስጥ መጠጊያን አግኝቷል’ የሚል ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከፍልስጥኤም ለሚመጡ መልእክተኞች የምንሰጠው መልስ ምንድን ነው? እግዚአብሔር ጽዮንን እንደገና መመሥረቱንና በሥቃይ ይኖሩ የነበሩ ሕዝቡ መጠጊያ አግኝተው በሰላም እንዲኖሩ ማድረጉን እንነግራቸዋለን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ልኡኻት ህዝቢ እንታይ ኢልካ ምምላስ ይግባእ? እግዚኣብሄር ንፅዮን ከም ዝመስረታ፥ እቶም ፅጉማት ህዝቡ ኸዓ ኣብኣ መፀግዒ ኸም ዝረኽቡ ዝብል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንልኡኻት ህዝብኻ እንታይ ኢሎም ኪመልሱሎም እዮም እግዚኣብሄር ንጽዮን ከም ዝሰረታ፡ እቶም ሽጉራት ህዝቡ ኸኣ ኣብኣ ጸግዒ ኸም ዚረኸቡ። |