Isaiah 14:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሓደ ንልኡኻት እቲ ህዝቢ እንታይ እዩ ዚምልሰሎም፧ እግዚኣብሄር ንጽዮን ከም ዝመስረታ፡ ድኻታት ህዝቡ ድማ ብእኣ ከም ዚውከላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሕ​ዛብ ነገ​ሥ​ታት ምን ይመ​ል​ሳሉ? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጽዮ​ንን መሠ​ረ​ታት፤ ትሑ​ታን የሆ​ኑ​ት​ንም ሕዝብ አዳ​ና​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሕዝቡም መልእክተኞች ምን ብሎ መመለስ ይገባል? እግዚአብሔር ጽዮንን እንደ መሠረተ፥ የሕዝቡም ችግረኞች በእርስዋ ውስጥ እንደሚጠጉ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሕዝቡም መልእክተኞች ምን ብሎ መልስ ይሰጣል? “ጌታ ጽዮንን መሥርቷል፥ ከሕዝቡም ችግረኞች በእርሷ ውስጥ መጠጊያን ያገኛሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካዉተይ ኪቴዳዋንቶ ዋጊደ ዛራኔ? መና ጎዳይ ‘ጽዮኖ ኬጼ፤ ቆሄቴዳ አ አሳይ እ ግዶን ቆሰት አትያሳ ደሜዳ’ ያጋና” ያግያ ቃላይ ኦደቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kawutetsay kiitteeddawanttoo waagiide zaaranee? Med'inaa Goday ‹S'iyoono kees's'ee; k'ohetteedda Aa Asay I giddon k'osetti attiyaasaa demmeeda› yaagana» yaagiyaa k'aalay odetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He kawoteththatappe kiitetti yiza qasttannetas ay gi zaaranee? ‹GODAY Xiyoone minththi essides; waaye ekkida derey izi garsan shemposo demmides› gi zaaro.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ካዎቴታፔ ኪቴቲ ዪዛ ቃስታኔታስ ኣይ ጊ ዛራኔ? ‹ጎዳይ ጺዮኔ ሚን ኤሲዴስ፤ ዋዬ ኤኪዳ ዴሬይ ኢዚ ጋርሳን ሼምፖሶ ዴሚዴስ› ጊ ዛሮ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ካዎተይ ኪትዳ አሳታስ ዎይግድ ዛራኔ? ጎዳይ ፅዮነ ኬፅን፥ ቆሄትዳ አሳይ እ ግዶን ቆሰትድ አትያ በሲ ደምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He kawotethay kiitida asatas woygidi zaaranee? Goday Xiyoone keexin, qohetida asay I giddon qosetidi attiya bessi demmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ ሕዝብ ለሚመጡ መልእክተኞች ምን መልስ ይሰጣል? መልሱ፣ ‘ እግዚአብሔር ጽዮንን መሥርቷል፤ መከራን የተቀበለው ሕዝብም፣ በእርሷ ውስጥ መጠጊያን አግኝቷል’ የሚል ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከፍልስጥኤም ለሚመጡ መልእክተኞች የምንሰጠው መልስ ምንድን ነው? እግዚአብሔር ጽዮንን እንደገና መመሥረቱንና በሥቃይ ይኖሩ የነበሩ ሕዝቡ መጠጊያ አግኝተው በሰላም እንዲኖሩ ማድረጉን እንነግራቸዋለን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ልኡኻት ህዝቢ እንታይ ኢልካ ምምላስ ይግባእ? እግዚኣብሄር ንፅዮን ከም ዝመስረታ፥ እቶም ፅጉማት ህዝቡ ኸዓ ኣብኣ መፀግዒ ኸም ዝረኽቡ ዝብል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንልኡኻት ህዝብኻ እንታይ ኢሎም ኪመልሱሎም እዮም እግዚኣብሄር ንጽዮን ከም ዝሰረታ፡ እቶም ሽጉራት ህዝቡ ኸኣ ኣብኣ ጸግዒ ኸም ዚረኸቡ።