Isaiah 14:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘላ ፍልስጤም፡ በትሪ እቲ ዝሃረመኩም ተበቲኹ እዩ እሞ፡ ኣይትሕጐሱ። ካብ ሱር ተመን ኦም ደርሆ ክወጽእ እዩ፡ ፍርያቱ ድማ ሓዊ ዝነፍር ተመን ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍል​ስ​ጥ​ኤም ሆይ፥ ከእ​ባቡ ዘር እፉ​ኝት ይወ​ጣ​ልና፥ ፍሬ​ውም የሚ​በ​ር​ርና እሳት የሚ​መ​ስል እባብ ይሆ​ና​ልና፥ የኀ​ይ​ላ​ችሁ ቀን​በር ተሰ​ብ​ሮ​አ​ልና ሁላ​ች​ሁም ደስ አይ​በ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍልስጥኤም ሆይ፥ ከእባቡ ሥር እፉኝት ይወጣልና፥ ፍሬውም የሚበርርና እሳት የሚመስል እባብ ይሆናልና የመታሽ በትር ስለ ተሰበረ ሁላችሁም ደስ አይበላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፍልስጥኤም ሆይ፥ ከእባቡ ሥር እፉኝት ይወጣልና፥ ፍሬውም የሚበርርና እሳት የሚመስል እባብ ይሆናልና የመታሽ በትር ስለ ተሰበረ ሁላችሁም ደስ አይበላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተኖ ፕልስጼማ አሳቶ ኡባቱካ፥ ህንተና ሾጬዳ ጻምአይ መኤዳ ድራዉ ናሸቶፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሄ ሾሻ ዛርያፐ ሀሱ ከሳና፤ አ ዘረይካ ቃይ ፓልያ ሾሻ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hinttenoo Piliss's'eema asatoo ubbatuukka, hinttena shoc'eedda s'am"ay me"eedda diraw nashettoppite; ayaw gooppe, he shooshshaa zariyaappe hasuu kesana; Aa zeretsaykka k'ay paalliyaa shooshshaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intteno Filisxeeme asatoo, inttena shocida guufey meqqida gishshas ubbati ufayettofte; shooshshaa garsafe haso shooshshi kezana; iza zereththika xongettiza marzera diza haso shoosh gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴኖ ፊሊስጼሜ ኣሳቶ፥ ኢንቴና ሾጪዳ ጉፌይ ሜቂዳ ጊሻስ ኡባቲ ኡፋዬቶፍቴ፤ ሾሻ ጋርሳፌ ሃሶ ሾሺ ኬዛና፤ ኢዛ ዜሬካ ጾንጌቲዛ ማርዜራ ዲዛ ሃሶ ሾሽ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ ፍልስፄመ አሳዉ፥ ህንተና ሾጭዳ ፃምአይ መእዳ ግሾ ኡፋይቶፍተ። ሄ ሾሻ ኮቻፈ ሀሶይ ከያና፤ እያ ኮቻይ ቃስ ፆንገትያ ሾሽ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno Filisxeeme asaw, hintena shocida xam7ay me77ida gisho ufaytofite. He shoosha kochaafe hasoy keyana; iya kochay qassi xongetiya shooshi gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እናንት ፍልስጥኤማውያን ሆይ፤ የመታችሁ በትር ስለ ተሰበረ ሁላችሁ ደስ አይበላችሁ፤ ከእባቡ ሥር እፉኝት ይወጣልና፤ ፍሬውም ተወርዋሪ መርዘኛ እባብ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የፍልስጥኤም ሕዝብ ሆይ! እነሆ የተደበደባችሁበት በትር ተሰበረ፤ ሆኖም ደስ ሊላችሁ አይገባም፤ አንድ እባብ በሞተ ጊዜ ሌላ ከእርሱ የባሰ በቦታው ይተካል፤ ከእባብ ዕንቊላል በክንፍ የሚበር እሳት የመሰለ ዘንዶ ይፈለፈላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ ፍልስጥኤም! እቲ ዝወቕዐኪ ዝነበረ በትሪ ስለ ዝተሰብረ ዅልኻትኩም ኣይትተሓጐሱ። ካብ ሱር ተመን ኣፍዑት ይወፅእ እዩሞ። ፍረኡውን ዝነፍርን ሓዊ ዝመስልን ገበል ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ሱር ተመንሲ ኸይሲ ኺወጽእ እዩ፡ ፍሬኡ ኸኣ ዚነፍር ርሱን ተመን ኪኸውን እዩ እሞ፡ ኣቲ ፍልስጥኤም ብዘሎኺ፡ እቲ ዝወቕዓኪ ሸቦጥ ስለ እተሰብረ ኣይትተሐጐሲ።