Isaiah 14:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘላ ፍልስጤም፡ በትሪ እቲ ዝሃረመኩም ተበቲኹ እዩ እሞ፡ ኣይትሕጐሱ። ካብ ሱር ተመን ኦም ደርሆ ክወጽእ እዩ፡ ፍርያቱ ድማ ሓዊ ዝነፍር ተመን ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍልስጥኤም ሆይ፥ ከእባቡ ዘር እፉኝት ይወጣልና፥ ፍሬውም የሚበርርና እሳት የሚመስል እባብ ይሆናልና፥ የኀይላችሁ ቀንበር ተሰብሮአልና ሁላችሁም ደስ አይበላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍልስጥኤም ሆይ፥ ከእባቡ ሥር እፉኝት ይወጣልና፥ ፍሬውም የሚበርርና እሳት የሚመስል እባብ ይሆናልና የመታሽ በትር ስለ ተሰበረ ሁላችሁም ደስ አይበላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፍልስጥኤም ሆይ፥ ከእባቡ ሥር እፉኝት ይወጣልና፥ ፍሬውም የሚበርርና እሳት የሚመስል እባብ ይሆናልና የመታሽ በትር ስለ ተሰበረ ሁላችሁም ደስ አይበላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተኖ ፕልስጼማ አሳቶ ኡባቱካ፥ ህንተና ሾጬዳ ጻምአይ መኤዳ ድራዉ ናሸቶፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሄ ሾሻ ዛርያፐ ሀሱ ከሳና፤ አ ዘረይካ ቃይ ፓልያ ሾሻ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hinttenoo Piliss's'eema asatoo ubbatuukka, hinttena shoc'eedda s'am"ay me"eedda diraw nashettoppite; ayaw gooppe, he shooshshaa zariyaappe hasuu kesana; Aa zeretsaykka k'ay paalliyaa shooshshaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteno Filisxeeme asatoo, inttena shocida guufey meqqida gishshas ubbati ufayettofte; shooshshaa garsafe haso shooshshi kezana; iza zereththika xongettiza marzera diza haso shoosh gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ፊሊስጼሜ ኣሳቶ፥ ኢንቴና ሾጪዳ ጉፌይ ሜቂዳ ጊሻስ ኡባቲ ኡፋዬቶፍቴ፤ ሾሻ ጋርሳፌ ሃሶ ሾሺ ኬዛና፤ ኢዛ ዜሬካ ጾንጌቲዛ ማርዜራ ዲዛ ሃሶ ሾሽ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ ፍልስፄመ አሳዉ፥ ህንተና ሾጭዳ ፃምአይ መእዳ ግሾ ኡፋይቶፍተ። ሄ ሾሻ ኮቻፈ ሀሶይ ከያና፤ እያ ኮቻይ ቃስ ፆንገትያ ሾሽ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno Filisxeeme asaw, hintena shocida xam7ay me77ida gisho ufaytofite. He shoosha kochaafe hasoy keyana; iya kochay qassi xongetiya shooshi gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እናንት ፍልስጥኤማውያን ሆይ፤ የመታችሁ በትር ስለ ተሰበረ ሁላችሁ ደስ አይበላችሁ፤ ከእባቡ ሥር እፉኝት ይወጣልና፤ ፍሬውም ተወርዋሪ መርዘኛ እባብ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የፍልስጥኤም ሕዝብ ሆይ! እነሆ የተደበደባችሁበት በትር ተሰበረ፤ ሆኖም ደስ ሊላችሁ አይገባም፤ አንድ እባብ በሞተ ጊዜ ሌላ ከእርሱ የባሰ በቦታው ይተካል፤ ከእባብ ዕንቊላል በክንፍ የሚበር እሳት የመሰለ ዘንዶ ይፈለፈላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ ፍልስጥኤም! እቲ ዝወቕዐኪ ዝነበረ በትሪ ስለ ዝተሰብረ ዅልኻትኩም ኣይትተሓጐሱ። ካብ ሱር ተመን ኣፍዑት ይወፅእ እዩሞ። ፍረኡውን ዝነፍርን ሓዊ ዝመስልን ገበል ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ሱር ተመንሲ ኸይሲ ኺወጽእ እዩ፡ ፍሬኡ ኸኣ ዚነፍር ርሱን ተመን ኪኸውን እዩ እሞ፡ ኣቲ ፍልስጥኤም ብዘሎኺ፡ እቲ ዝወቕዓኪ ሸቦጥ ስለ እተሰብረ ኣይትተሐጐሲ። |