Isaiah 14:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ሓሲብዎ እዩ፣ መንከ ኬጥፍኣ እዩ፧ ኢዱ ተዘርጊሓ ኣላ፡ መንከ ይመልሳ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቅዱስ እግዚአብሔር ይህን መክሮአል፤ የእግዚአብሔርን ምክር የሚመልስ ማን ነው? የተዘረጋች እጁንስ የሚመልሳት ማን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ይህን አስቦአል፤ የሚያስጥለውስ ማን ነው? እጁም ተዘርግታለች፤ የሚመልሳትስ ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ይህን አስቦአል፤ የሚያስጥለውስ ማን ነው? እጁም ተዘርግታለች፤ የሚመልሳትስ ማን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ቆፔዳ ድራዉ፥ አ ኦን ድጋናዉ ዳንዳዪ? አ ኩሺካ ምጨቴዳ፤ ሄዋ ኦን ጉየ ዛራናዉ ዳንዳዪ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa k'oppeedda diraw, Aa ooni digganaw danddayii? Aa kushiikka mic'etteedda; hewaa ooni guyye zaaranaw danddayii? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAY hayssa qoppides; hessa iza oonee digganay? Izi ba kushe denththides; hessa zaaranay oonee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ሃይሳ ቆፒዴስ፤ ሄሳ ኢዛ ኦኔ ዲጋናይ? ኢዚ ባ ኩሼ ዴንዴስ፤ ሄሳ ዛራናይ ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳ ቆፕዳ ግሾ እያ ድጋናዉ ዳንዳኤይ ኦኔ? እያ ኩሸይ ምጨትስ፤ ሄሳ ጉየ ዛራናዉ ዳንዳኤይ ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Goday haysa qopida gisho iya digganaw danda7ey oonee? Iya kushey micetis; hessa guye zaaranaw danda7ey oonee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አስቧል፤ ማንስ ያግደዋል? እጁም ተዘርግቷል? ማንስ ይመልሰዋል? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ ይህን ሁሉ ለማድረግ ወስኖአል፤ ይህ እንዳይሆን የሚያደርግ ማነው? ለመቅጣትም ክንዱን ዘርግቶአል፤ ተከላክሎ ሊያቆመው የሚችልስ ማን ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር መዲብዎ እዩሞ፥ መን እዩ ኸንቱ ዝገብሮ? ኢዱ ተዘርጊሓ ኣላ፤ መንከ እዩ ዝመልሳ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት መዲብዎ እዩ እሞ፡ መን ከንቱ ይገብሮ ኢዱ ተዘርጊሓ ኣላ፡ መንከ ይመልሳ |