Isaiah 14:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣንጻሮም ክለዓል እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ነቲ ስምን ነቶም ተረፍን ንወድን ንወዲ ሓውቦን ድማ ካብ ባቢሎን ክቖርጾም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በእ​ነ​ርሱ ላይ እነ​ሣ​ለሁ” ይላል የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ “ስም​ንና ቅሬ​ታን፥ ዘር​ንና ትው​ል​ድ​ንም አጠ​ፋ​ለሁ” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእነርሱ ላይ እነሣለሁ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ከባቢሎን ስምንና ቅሬታን፥ ዘርንና ትውልድንም እቈርጣለሁ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእነርሱ ላይ እነሣለሁ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ከባቢሎን ስምንና ቅሬታን፥ ዘርንና ትውልድንም እቈርጣለሁ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ኡንቱንቱ ቦላን ደንዳና፤ ኡንቱንቱ ሱን፥ ኡንቱንቱ አቶተ፥ ኡንቱንቱ ዘረነ ኡንቱንቱ የለታ ባብሎነፐ ይሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani unttunttu bollan denddana; unttunttu suntsaa, unttunttu atotetsaa, unttunttu zeretsaanne unttunttu yeletaa Baablooneppe d'ayissana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Tani istta bolla dendana; histtada istta sunththaa, isttafe attidayta, istta zereththaanne yeletaa Baabilooneppe dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ታኒ ኢስታ ቦላ ዴንዳና፤ ሂስታዳ ኢስታ ሱን፥ ኢስታፌ ኣቲዳይታ፥ ኢስታ ዜሬኔ ዬሌታ ባቢሎኔፔ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ “ኤንታ ቦላ ደንዳና፤ ኤንታ ሱን፥ ኤንታ ኮቻነ ኤንታ የለታ ባብሎነፐ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani “Enta bolla dendana; enta sunthaa, enta kochaanne enta yeletaa Babiloonepe dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በእነርሱ ላይ እነሣለሁ” ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ። “ስሟንና ትሩፋኖቿን፣ ዘሯንና ትውልዷን ከባቢሎን እቈርጣለሁ” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል “በባቢሎን ላይ አደጋ ጥዬ አፈራርሳታለሁ፤ ምንም ነገር አላስቀርላትም፤ ለዘር እንኳ የሚተርፍ ትውልድ አይኖራትም፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣብ ልዕሊኣቶም ክትስእ እየ፤ ስምን ተረፍን ዘርእን ትውልድን ካብ ባቢሎን ከጥፍእ እየ፤ ይብል እግዚእብሔር።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኽትንስኦም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ስምን ትርፍን ወድን ወዲ ወድን ካብ ባቢሎን ከጽንት እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።