Isaiah 14:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰሪ ኣበሳ ኣቦታቶም ንደቁ መሕረዲ ኣዳልዉ። ተንሲኦም ነታ ምድሪ ከይሕዝዋ ንገጽ ዓለም ድማ ብከተማታት ከይመልእዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዳይነሡም፥ ምድርንም እንዳይወርሱ፥ የዓለሙንም ፊት በጦርነት እንዳይሞሉ በአባቶቻቸው በደል ይገድሉአቸው ዘንድ ልጆችህን አዘጋጅ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዳይነሡም፥ ምድርንም እንዳይወርሱ፥ የዓለሙንም ፊት በከተሞች እንዳይሞሉ ስለ አባቶቻቸው በደል ለልጆቹ ሞትን አዘጋጁላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዳይነሱም፥ ምድርንም እንዳይወርሱ፥ የዓለሙንም ፊት በከተሞች እንዳይሞሉ ስለ አባቶቻቸው በደል ለልጆቹ ሞትን አዘጋጁላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አዎቱዋ ናጋራ ድራዉ፥ ናናቱዋ ዎናዉ ጊግስተ፤ ሄዌ ዮፐ ኡንቱንቱ ደንዲደ፥ ጋድያ ላታና፤ ሳኣ ኡባካ ካታማ ሳላላ ኦና” ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu aawotuwaa nagaraa diraw, naanatuwaa wod'anaw giigissite; hewe d'ayooppe unttunttu denddiide, gadiyaa laattana; sa'aa ubbaakka katamaa sallalaa ootsana» yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti dendidi biitta laattontta mala, alamen ba katama istti kunththontta mala kase istta aawata nagara gaason attuma nayti siifettanaasoho giigsite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ዴንዲዲ ቢታ ላቶንታ ማላ፥ ኣላሜን ባ ካታማ ኢስቲ ኩንንታ ማላ ካሴ ኢስታ ኣዋታ ናጋራ ጋሶን ኣቱማ ናይቲ ሲፌታናሶሆ ጊግሲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ደንድድ ቢታ ላቶና፤ ሳአ ኡባ ካታማ ፃላላ ኦና መላ ኤንታ አዋታ ናጋራ ግሾ፥ እያ ናይታ ዎናዉ ጊግስተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti dendidi biitta laattonna; sa7a ubbaa katama xalaala oothonna mela enta aawata nagaraa gisho, iya nayta wodhanaw giigisite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተነሥተው ምድርን እንዳይወርሱ፣ ዓለምንም በከተሞቻቸው እንዳይሞሉ፣ ስለ አባቶቻቸው ኀጢአት፣ ወንድ ልጆቹ የሚታረዱበትን ስፍራ አዘጋጁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ የልጆቹ መታረድ አሁኑኑ ይዘጋጅ፤ የዚህ ንጉሥ ልጆች በቀድሞ አባቶቻቸው ኃጢአት የሞት ፍርድ ይጠብቃቸዋል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ከእነርሱ ማንም ምድርን መውረስም ሆነ ከተሞችን መሥራት አይችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከይለዓሉ ንምድሪ እውን ከይወርሱ ንዓለምውን ብኸተማታቶም ከይመልኡ ብሰንኪ ሓጢኣት ኣቦታቶም ንደቆም ሞት ኣዳለዉሎም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከይትንስኡ ንምድሪ ኸኣ ከይወርሱ፡ ንዝባን ዓለም ድማ ብኸተማታት ከይመልእዋ፡ ብሰሪ ሓጢኣት ኣቦታቶም ንውሉድ ማሕረዲ ኣዳልው። |