Isaiah 14:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሰሪ ኣበሳ ኣቦታቶም ንደቁ መሕረዲ ኣዳልዉ። ተንሲኦም ነታ ምድሪ ከይሕዝዋ ንገጽ ዓለም ድማ ብከተማታት ከይመልእዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዳ​ይ​ነ​ሡም፥ ምድ​ር​ንም እን​ዳ​ይ​ወ​ርሱ፥ የዓ​ለ​ሙ​ንም ፊት በጦ​ር​ነት እን​ዳ​ይ​ሞሉ በአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው በደል ይገ​ድ​ሉ​አ​ቸው ዘንድ ልጆ​ች​ህን አዘ​ጋጅ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዳይነሡም፥ ምድርንም እንዳይወርሱ፥ የዓለሙንም ፊት በከተሞች እንዳይሞሉ ስለ አባቶቻቸው በደል ለልጆቹ ሞትን አዘጋጁላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዳይነሱም፥ ምድርንም እንዳይወርሱ፥ የዓለሙንም ፊት በከተሞች እንዳይሞሉ ስለ አባቶቻቸው በደል ለልጆቹ ሞትን አዘጋጁላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ አዎቱዋ ናጋራ ድራዉ፥ ናናቱዋ ዎናዉ ጊግስተ፤ ሄዌ ዮፐ ኡንቱንቱ ደንዲደ፥ ጋድያ ላታና፤ ሳኣ ኡባካ ካታማ ሳላላ ኦና” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu aawotuwaa nagaraa diraw, naanatuwaa wod'anaw giigissite; hewe d'ayooppe unttunttu denddiide, gadiyaa laattana; sa'aa ubbaakka katamaa sallalaa ootsana» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti dendidi biitta laattontta mala, alamen ba katama istti kunththontta mala kase istta aawata nagara gaason attuma nayti siifettanaasoho giigsite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዴንዲዲ ቢታ ላቶንታ ማላ፥ ኣላሜን ባ ካታማ ኢስቲ ኩንንታ ማላ ካሴ ኢስታ ኣዋታ ናጋራ ጋሶን ኣቱማ ናይቲ ሲፌታናሶሆ ጊግሲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ደንድድ ቢታ ላቶና፤ ሳአ ኡባ ካታማ ፃላላ ኦና መላ ኤንታ አዋታ ናጋራ ግሾ፥ እያ ናይታ ዎናዉ ጊግስተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti dendidi biitta laattonna; sa7a ubbaa katama xalaala oothonna mela enta aawata nagaraa gisho, iya nayta wodhanaw giigisite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተነሥተው ምድርን እንዳይወርሱ፣ ዓለምንም በከተሞቻቸው እንዳይሞሉ፣ ስለ አባቶቻቸው ኀጢአት፣ ወንድ ልጆቹ የሚታረዱበትን ስፍራ አዘጋጁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንግዲህ የልጆቹ መታረድ አሁኑኑ ይዘጋጅ፤ የዚህ ንጉሥ ልጆች በቀድሞ አባቶቻቸው ኃጢአት የሞት ፍርድ ይጠብቃቸዋል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ከእነርሱ ማንም ምድርን መውረስም ሆነ ከተሞችን መሥራት አይችልም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከይለዓሉ ንምድሪ እውን ከይወርሱ ንዓለምውን ብኸተማታቶም ከይመልኡ ብሰንኪ ሓጢኣት ኣቦታቶም ንደቆም ሞት ኣዳለዉሎም።”
Amharic Tigrinya 2011 ከይትንስኡ ንምድሪ ኸኣ ከይወርሱ፡ ንዝባን ዓለም ድማ ብኸተማታት ከይመልእዋ፡ ብሰሪ ሓጢኣት ኣቦታቶም ንውሉድ ማሕረዲ ኣዳልው።