Isaiah 14:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሃገርካ ኣጥፊእካ፡ ንህዝብኻውን ስለ ዝቐተልካ፡ ኣብ ቀብሪ ምሳታቶም ኣይክትጸንበርን ትኽእል ኢኻ። ዘርኢ ገበርቲ እከይ ፈጺሙ ኣይክፍለጥን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጹሕ እን​ዳ​ል​ሆ​ነና በደም እንደ ረከሰ ልብስ አን​ተም ንጹሕ አይ​ደ​ለ​ህም። ምድ​ሬን አጥ​ፍ​ተ​ሃ​ልና፥ ሕዝ​ቤ​ንም ገድ​ለ​ሃ​ልና ክፉ ዘር አንተ እን​ግ​ዲህ ለዘ​ለ​ዓ​ለም አት​ኖ​ርም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድርህን አጥፍተሃልና፥ ሕዝብህንም ገድለሃልና ከእነርሱ ጋር በመቃብር በአንድነት አትሆንም፤ የክፉዎች ዘር ለዘላለም የተጠራ አይሆንም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድርህን አጥፍተሃልና፥ ሕዝብህንም ገድለሃልና ከእነርሱ ጋር በመቃብር በአንድነት አትሆንም፤ የክፉዎች ዘር ለዘለዓለም የተጠራ አይሆንም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ሞጉዋካ ኡንቱንቱና እትፐ ሞገታካ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ነ ጋድያ ባይዛዳ፤ ነ አሳካ ዎዳ። ኢታ ኦያዋንቱ ሱንይ ላኤን ሙለካ ጼሰቶፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni mooguwaakka unttunttunna ittippe moogettakka; ayaw gooppe, neeni ne gadiyaa bayzzaadda; ne asaakka wod'aadda. Iitaa ootsiyaawanttu suntsay laa"entso mulekka s'eesettoppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni isttara duufon daakka; gaasoykka ne biittaa bashshadasa; ne dereza ne dhayssadasa; iita ooththizayta zereththi mulekka akeekettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኢስታራ ዱፎን ዳካ፤ ጋሶይካ ኔ ቢታ ባሻዳሳ፤ ኔ ዴሬዛ ኔ ይሳዳሳ፤ ኢታ ኦዛይታ ዜሬ ሙሌካ ኣኬኬቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ነ ቢታ ይስዳ ግሾነ ነ አሳ ዎዳ ግሾ ኤንታራ ሞገታካ። ኢታ ሱንይ ኮቻይ መርናዉ ፄገቶፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni ne biitta dhaysida gishonne ne asaa wodhida gisho entara moogetaka. Iitaa sunthay kochay merinaw xeegetofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእነርሱ ጋር በመቃብር አትሆንም፤ ምድርህን አጥፍተሃልና፤ ሕዝብህንም ፈጅተሃልና። የክፉ አድራጊዎች ዘር ፈጽሞ አይታወስም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተ አገርህን አጥፍተህ፥ የገዛ ሕዝብህን ፈጅተሃል፤ ስለዚህም አንተ እንደ ሌሎች መንግሥታት መቃብር የማግኘት ዕድል አይኖርህም፤ ከክፉ ቤተሰብ መካከል የሚተርፍ ዘር አይኖርም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንምድርኻ ስለ ዘዕኖኻያ፥ ንህዝብኻ ኸዓ ስለ ዝቐተልካዮም፥ ኣብ መቓብር ምስኣቶም ኣይትሕወስን ኢኻ፤ ዘርኢ ኽፉኣት ንዘለኣለም ኣይፅዋዕን።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ንምድርኻ ኣጥፊእካያ፡ ንህዝብኻ ቐቲልካዮ ኢኻ እሞ፡ ኣብ መቓብር ምሳታቶም ኣይክትጽምበርን ኢኻ። ዘርኢ ገበርቲ እከይ ንዘለኣለም ኣይኪስመን እዩ።