Isaiah 14:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሃገርካ ኣጥፊእካ፡ ንህዝብኻውን ስለ ዝቐተልካ፡ ኣብ ቀብሪ ምሳታቶም ኣይክትጸንበርን ትኽእል ኢኻ። ዘርኢ ገበርቲ እከይ ፈጺሙ ኣይክፍለጥን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጹሕ እንዳልሆነና በደም እንደ ረከሰ ልብስ አንተም ንጹሕ አይደለህም። ምድሬን አጥፍተሃልና፥ ሕዝቤንም ገድለሃልና ክፉ ዘር አንተ እንግዲህ ለዘለዓለም አትኖርም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድርህን አጥፍተሃልና፥ ሕዝብህንም ገድለሃልና ከእነርሱ ጋር በመቃብር በአንድነት አትሆንም፤ የክፉዎች ዘር ለዘላለም የተጠራ አይሆንም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድርህን አጥፍተሃልና፥ ሕዝብህንም ገድለሃልና ከእነርሱ ጋር በመቃብር በአንድነት አትሆንም፤ የክፉዎች ዘር ለዘለዓለም የተጠራ አይሆንም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ሞጉዋካ ኡንቱንቱና እትፐ ሞገታካ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ነ ጋድያ ባይዛዳ፤ ነ አሳካ ዎዳ። ኢታ ኦያዋንቱ ሱንይ ላኤን ሙለካ ጼሰቶፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni mooguwaakka unttunttunna ittippe moogettakka; ayaw gooppe, neeni ne gadiyaa bayzzaadda; ne asaakka wod'aadda. Iitaa ootsiyaawanttu suntsay laa"entso mulekka s'eesettoppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni isttara duufon daakka; gaasoykka ne biittaa bashshadasa; ne dereza ne dhayssadasa; iita ooththizayta zereththi mulekka akeekettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢስታራ ዱፎን ዳካ፤ ጋሶይካ ኔ ቢታ ባሻዳሳ፤ ኔ ዴሬዛ ኔ ይሳዳሳ፤ ኢታ ኦዛይታ ዜሬ ሙሌካ ኣኬኬቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ነ ቢታ ይስዳ ግሾነ ነ አሳ ዎዳ ግሾ ኤንታራ ሞገታካ። ኢታ ሱንይ ኮቻይ መርናዉ ፄገቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni ne biitta dhaysida gishonne ne asaa wodhida gisho entara moogetaka. Iitaa sunthay kochay merinaw xeegetofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነርሱ ጋር በመቃብር አትሆንም፤ ምድርህን አጥፍተሃልና፤ ሕዝብህንም ፈጅተሃልና። የክፉ አድራጊዎች ዘር ፈጽሞ አይታወስም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ አገርህን አጥፍተህ፥ የገዛ ሕዝብህን ፈጅተሃል፤ ስለዚህም አንተ እንደ ሌሎች መንግሥታት መቃብር የማግኘት ዕድል አይኖርህም፤ ከክፉ ቤተሰብ መካከል የሚተርፍ ዘር አይኖርም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንምድርኻ ስለ ዘዕኖኻያ፥ ንህዝብኻ ኸዓ ስለ ዝቐተልካዮም፥ ኣብ መቓብር ምስኣቶም ኣይትሕወስን ኢኻ፤ ዘርኢ ኽፉኣት ንዘለኣለም ኣይፅዋዕን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ንምድርኻ ኣጥፊእካያ፡ ንህዝብኻ ቐቲልካዮ ኢኻ እሞ፡ ኣብ መቓብር ምሳታቶም ኣይክትጽምበርን ኢኻ። ዘርኢ ገበርቲ እከይ ንዘለኣለም ኣይኪስመን እዩ። |