Isaiah 14:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ህዝቢ ድማ ሒዞም ናብ ቦታኦም ከብጽሖም እዩ። ቤት እስራኤል ድማ ኣብ ምድሪ እግዚኣብሄር ከም ባሮትን ኣገልገልትን ጌሮም ኪወርስዎም እዮም። ኣብ ልዕሊ ጨቆንቶም ድማ ክገዝኡ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሕዛብም ይዘው ወደ ስፍራቸው ያመጡአቸዋል፤ የእስራኤልም ወገኖች ይካፈሏቸዋል፤ በዚያም ሀገር ይበዛሉ፤ በዚያም ወንዶች ባሮችና ሴቶች ባሮች ይሆናሉ። ማርከው የወሰዷቸውም ለእነርሱ ምርኮኞች ይሆናሉ፤ የገዙአቸውም ይገዙላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሕዛብም ይዘው ወደ ስፍራቸው ያመጡአቸዋል፥ የእስራኤልም ቤት በእግዚአብሔር ምድር እንደ ሎሌዎችና እንደ ገረዶች አድርገው ይገዙአቸዋል፤ የማረኩአቸውን ይማርካሉ፥ አስጨናቂዎችንም ይገዛሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሕዛብም ይዘው ወደ ስፍራቸው ያመጡአቸዋል፥ የእስራኤልም ቤት በእግዚአብሔር ምድር እንደ ሎሌዎችና እንደ ገረዶች አድርገው ይገዙአቸዋል፤ የማረኩአቸውን ይማርካሉ፥ አስጨናቂዎችንም ይገዛሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳሮ ካዉተይ እስራኤልያ አሳ አኪደ፥ ኡንቱንቱ ሳኣ አሀና፤ እስራኤልያ አሳይ ካዉተቱዋ ማጫነ አቱማ ቆማዳን፥ መና ጎዳ ጋድያን ሞዳና። ኡንቱንቱ ባረና ኦሞዴዳዋንታ ኦሞዳና፤ ባረና ኡቁኔዳዋንታካ ሞዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daro kawutetsay Israa'eeliyaa asaa akkiide, unttunttu sa'aa ahana; Israa'eeliyaa Asay kawutetsatuwaa mac'c'anne attuma k'oomaadan, Med'inaa Godaa gadiyaan mooddana. Unttunttu barena omoodeeddawantta omooddana; barena uk'k'unneeddawanttakka mooddana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoteththati efidi istta istta biitta zaarana. Isra7eele asay kawoteththata baas oykkidi maccassaanne attumasaa aylle histtidi GODAA biittan haarana. Bana di7idayta zaari di7ana; bana un7eththidayta zaaridi haarana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎቴቲ ኤፊዲ ኢስታ ኢስታ ቢታ ዛራና። ኢስራኤሌ ኣሳይ ካዎቴታ ባስ ኦይኪዲ ማጫሳኔ ኣቱማሳ ኣይሌ ሂስቲዲ ጎዳ ቢታን ሃራና። ባና ዲኢዳይታ ዛሪ ዲኣና፤ ባና ኡንኤዳይታ ዛሪዲ ሃራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎተት ኤንታ፥ ኤንታ ቢታ ኤሀና። እስራኤለ አሳይ ኤንታና ማጫነ አደ አይለ ኦድ ጎዳ ቢታን ሃራና። ኤንቲ ባንታና ድእዳይሳታ ድአና፤ ባንታና ሃርዳይሳታ ሃራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawotethati enta, enta biitta ehana. Isra7eele asay entana maccanne adde aylle oothidi Godaa biittan haarana. Enti bantana di7idaysata di7ana; bantana haaridaysata haarana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሕዛብም ይወስዷቸዋል፤ ወደ ገዛ ስፍራቸውም ይመልሷቸዋል። የእስራኤል ቤት አሕዛብን ርስት ያደርጓቸዋል፤ በእግዚአብሔርም ምድር ወንዶችና ሴቶች ባሪያዎች አድርገው ይገዟቸዋል፤ የማረኳቸውን ይማርኳቸዋል፤ የጨቈኗቸውንም ይገዟቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የብዙ አሕዛብ መንግሥታት የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር ወደ ሰጣቸው አገር እንዲመለሱ ይረዱአቸዋል፤ አሕዛብ እንደ ባሪያዎች ሆነው የእስራኤልን ሕዝብ ያገለግላሉ፤ ቀድሞ እስራኤልን ማርከው የነበሩ አሁን ደግሞ በእስራኤል እጅ ይማረካሉ፤ ስለዚህም የእስራኤል ሕዝብ ቀድሞ ይጨቊኑአቸው የነበሩትን ሁሉ የመግዛት ሥልጣን ይኖራቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ናብታ እግዚኣብሄር ዝሃቦም ሃገር፥ ናብ ሃገሮም ክምለሱ ብዙሓት ኣህዛብ ክሕግዝዎም እዮም። ደቂ እስራኤል ድማ ነቶም ኣህዛብ፥ ኣብኡ ግዙኣትን ኣግራድን ገይሮም ገንዘቦም ክገብርዎም እዮም። ነቶም ማረኽቶም ዝነበሩ ኽማርኹ፥ ነቶም ዝገፍዕዎም ዝነበሩ ድማ ኽገዝእዎም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ህዝብታት ሒዞም ናብ ቦታኦም ኪወስድዎም እዮም፡ ቤት እስራኤል ድማ ግዙኣትን ኣግራድን ገይሮም ኣብቲ ምድሪ እግዚኣብሄር ገንዘቦም ኪገብርዎም እዮም። ነቶም ማረኽቶም ኪማርኹ፡ ነቶም ገፋዕቶም ድማ ኪገዝኡ እዮም። |